1 Kings 21:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በዓልቲ ቤቱ ኢዛቤል ድማ፡ ሕጂ ንመንግስቲ እስራኤል ዲኻ ትገዝእ፧ ተንስእ እሞ እንጌራ ብልዑ፡ ልብኹም ከኣ ይሕጐስ፤ ኣታኽልቲ ወይኒ ናቦት ይዝሬላዊ ክህበኩም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ንጉሥ የሀገሩን አለቆች ሁሉ ጠርቶ፥ “ተመልከቱ፤ ይህም ሰው ክፉ እንዲሻ እዩ፤ ስለ ሚስቶቼ ስለ ወንዶች ልጆቼና ሴቶች ልጆቼ ላከብኝ፤ ብሬንና ወርቄን ግን አልከለከልሁትም” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ንጉሥ የአገሩን ሽማግሌዎች ሁሉ ጠርቶ። ተመልከቱ፥ ይህም ሰው ክፉ እንዲሻ እዩ፤ ስለ ሴቶቼ ስለ ልጆቼ ስለ ብሬና ወርቄም ላከብኝ፥ እንቢም አላልሁም አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤልም ንጉሥ የአገሩን ሽማግሌዎች ሁሉ ጠርቶ፦ “ተመልከቱ፥ ይህም ሰው ክፉ እንደሚሻ እዩ፥ ስለ ሴቶቼ ስለ ልጆቼ ስለ ብሬና ወርቄም ላከብኝ፥ እንቢም አላልሁም” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ማቻታ ኤልዛቤላ አ፥ “ኔን እስራኤልያ ቦላ ካትያ ግዳደ ሀዋዳን ሀናይ? ደንዳደ ማ! ዎዛናፐ ናሸታ! እዝራኤልያ ናቡተ ዎይንያ ቱራ ሳኣ ታን ነዉ እማና” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Machchatta Elzzaabeela Aa, «Neeni Israa'eeliyaa bolla kaatiyaa gidaadde hawaadan hanay? Denddaade ma! Wozanaappe nashetta! Iziraa'eeliyaa Naabute woyniyaa turaa sa'aa taani new immana» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza machcha Elzabeela izas, «Neni Isra7eele bolla kawo gida uttada hayssaththo hanay? Dendada kath ma! Wozinappeka ufayetta! Izra7eele as Naabutey woyne tokkizasohoza tani nees immana» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ማቻ ኤልዛቤላ ኢዛስ፥ «ኔኒ ኢስራኤሌ ቦላ ካዎ ጊዳ ኡታዳ ሃይሳ ሃናይ? ዴንዳዳ ካ ማ! ዎዚናፔካ ኡፋዬታ! ኢዝራኤሌ ኣስ ናቡቴይ ዎይኔ ቶኪዛሶሆዛ ታኒ ኔስ ኢማና» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤልዛቤላ፥ “ነ እስራኤለ ቦላ ካዎ ግዳ ኡታዳ ሀይሳዳ ሀናይ? ደንዳዳ ማ! ዎዛናፐ ኡፋይታ! እዝራኤለ አድያ ናቡተ ዎይነ ጋድያ ታኒ ነዉ እምሳና” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Elzabeela, “Ne Isra7eele bolla kawo gida uttada haysada hanay? Dendada ma! Wozanape ufayta! Izira7eele addiya Naabute woyne gadiya taani new imisana” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሚስቱ ኤልዛቤልም፣ “አንተ አሁን የእስራኤል ንጉሥ ትባላለህ? በል ተነሥና እህል ቅመስ፤ ደስም ይበልህ፤ የኢይዝራኤላዊውን የናቡቴን የወይን ተክል ቦታ እኔ እንድታገኝ አደርግሃለሁ” አለችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኤልዛቤልም “እንግዲህ አንተ የእስራኤል ንጉሥ ሆነህ ሳለህ እንደዚህ መሆን ይገባሃልን? ይልቅስ ተነሥ፤ በመደሰትም እህል ውሃ ቅመስ፤ እኔ የናቡቴን የወይን ተክል ቦታ እንድታገኝ አደርጋለሁ!” አለችው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰበይቱ ኤልዛቤል ድማ “ሕዝስ ንስኻዶ ኣይኮንካን ኣብ እስራኤል ትገዝእ ዘለኻ? ተስእ፤ እንጀራ ብላዕ፤ ልብኻውን ይተሓጐስ፤ ቦታ ኣታኽልቲ ወይኒ ናቡቴ ኢይዝራኤላዊ ኣነ ኽህበካ እየ” በለቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰበይቱ ኢዛቤል ከኣ፡ ሕጅስ ንስኻ ደይኰንካን ኣብ እስራኤል እትገዝእ ዘሎኻ ተንስእ፡ እንጌራ ብላዕ፡ ብልኻውን ይተሐጐስ፡ ኣታኽልቲ ወይኒ ናቦት ይዝርኤላዊ ኣነ ኽህበካ እየ፡ በለቶ። |