1 Kings 21:35 — Compare Translations

2 translations compared side by side

TranslationText
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከነ​ቢ​ያ​ትም ልጆች አንድ ሰው መጥቶ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ባል​ን​ጀ​ራ​ውን፥ “ግደ​ለኝ” አለው። ሰው​ዬ​ውም ይገ​ድ​ለው ዘንድ እንቢ አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከነቢያትም ወገን አንድ ሰው በእግዚአብሔር ቃል ባልንጀራውን። ምታኝ አለው። ሰውዮውም ይመታው ዘንድ እንቢ አለ።