1 Kings 21:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ እቶም እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ዝሰጐጎም ኣሞራውያን፡ ነቶም ጣኦታት ብምስዓብ ብዙሕ ፍንፉን ነገራት ገበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም በኋላ በዓመቱ ወልደ አዴር ሶርያውያንን ቈጠራቸው፤ ከእስራኤልም ጋር ይዋጋ ዘንድ ወደ አፌቅ ወጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሚመጣውም ዓመት ወልደ አዴር ሶርያውያንን አሰለፈ፥ ከእስራኤልም ጋር ይዋጋ ዘንድ ወደ አፌቅ ወጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሚመጣውም ዓመት የአዴር ልጅ ሶርያውያንን አሰለፈ፥ ከእስራኤልም ጋር ይዋጋ ዘንድ ወደ አፌቅ ወጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ እስራኤልያ አሳ ስንፐ ላጊደ ከሴዳ አሞረቱዋዳን ኤቃዉ ጎይንያዋን አካብ አያ ሸነይያባ ሀኔዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Israa'eeliyaa asaa sintsaappe laaggiide kesseedda Amooretuwaadan eek'aw goynniyaawan Akaabi aad'd'iyaa sheneyiyaabaa haneedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Isra7eele asaa sinththafe gooddi kessida Amooreti ooththida mala izikka eeqa xoossata goynon keehi harassiza tuna miishshata ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኢስራኤሌ ኣሳ ሲንፌ ጎዲ ኬሲዳ ኣሞሬቲ ኦዳ ማላ ኢዚካ ኤቃ ጾሳታ ጎይኖን ኬሂ ሃራሲዛ ቱና ሚሻታ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አካብ፥ ጎዳይ እስራኤለ አሳ ስንፈ ጎድድ ከስዳ አሞረታ ኤቃ ጎይንድ ዳሮ እፀትዳባ ሀንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Akaabi, Goday Isra7eele asaa sinthafe gooddidi kessida Amooreta eeqa goyinnidi daro ixetidaba hanis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ከእስራኤል ፊት ያሳደዳቸው አሞራውያን እንዳደረጉት ሁሉ፣ እርሱም ጣዖታትን በማምለክ እጅግ የሚያስጸይፍ ርኩሰት ፈጸመ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አክዓብ ከፈጸመው አሳፋሪ በደል ሁሉ ዋናው ክፍል እስራኤላውያን ወደ ምድረ ርስት በገቡ ጊዜ እግዚአብሔር ከፊታቸው ነቃቅሎ ያባረራቸው አሞራውያን ያደርጉት በነበረው ዐይነት ጣዖት ማምለኩ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸምቲ እቶም እግዚኣብሄር ካብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ዘጥፍኦም ኣሞራውያን ዝገብርዎ ዝነበሩ፥ ደድሕሪ ጣዖታት ብምስዓቡ ብዙሕ ርኹስ ነገር ገበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸምቲ እቶም እግዚኣብሄር ካብ ቅድሚ ደቂ እስራኤል ዘጥፍኦም ኣሞራውያን ዚገብርዎ ዝነበሩ፡ ደድሕሪ ጣኦታት ብምስዓቡ ብዙሕ ፍንፋን ነገር ገበረ። |