1 Kings 21:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ብዛዕባ ኢዛቤል እውን ተዛረበ፡ ኣኽላባት ንኢዛቤል ኣብ መንደቕ ይዝራኤል ኪበልዕዋ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሶ​ር​ያም ንጉሥ አገ​ል​ጋ​ዮች እን​ዲህ አሉት፥ “የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ የተ​ራ​ሮች አም​ላክ ነው እንጂ የሸ​ለቆ አም​ላክ አይ​ደ​ለም፤ ስለ​ዚህ በር​ት​ተ​ው​ብን ነበር፤ ነገር ግን በሜዳ ብን​ዋ​ጋ​ቸው ድል እና​ደ​ር​ጋ​ቸው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሶርያም ንጉሥ ባሪያዎች እንዲህ አሉት። አምላካቸው የተራሮች አምላክ ነው፤ ስለዚህ በርትተውብን ነበር፤ ነገር ግን በሜዳ ላይ ከእነርሱ ጋር ብንዋጋ በእርግጥ እንበረታባቸዋለን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሶርያም ንጉሥ ባርያዎች እንዲህ አሉት፦ “አምላካቸው የተራሮች አምላክ ነው፥ ስለዚህ በርትተውብን ነበር፥ ነገር ግን በሜዳ ላይ ከእነርሱ ጋር ብንዋጋ በእርግጥ እንበረታባቸዋለን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ መና ጎዳይ ኤልዛቤልባ ኦዲደ፥ ‘እዝራኤላ ካታማ ግምቢያ ምይያን ካናቱ ኤልዛቤሎ ማና’ ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Med'inaa Goday Elzzaabeelibaa odiidde, ‹Iziraa'eela katamaa gimbbiyaa miyiyaan kanatuu Elzzaabeelo maana› yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Qasseka GODAY Elzabeeli gishshas, ‹Izra7eele katamaa gimbe lanqen kanati Elzabeelo maana› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ቃሴካ ጎዳይ ኤልዛቤሊ ጊሻስ፥ ‹ኢዝራኤሌ ካታማ ጊምቤ ላንቄን ካናቲ ኤልዛቤሎ ማና› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስ ጎዳይ ኤልዛቤልባ ኦድሸ፥ ‘እዝራኤለ ካታማ ግምበ ድርሳ ላንቀን ካናት ኤልዛቤሎ ማና’ ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassi Goday Elzabeeliba odishe, ‘Izira7eele katama gimbe dirsaa lanqen kanati Elzabeelo maana’ yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ስለ ኤልዛቤልም እግዚአብሔር ፣ ‘በኢይዝራኤል ቅጥር አጠገብ ውሾች ኤልዛቤልን ይበሏታል’ ይላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለ ኤልዛቤልም እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው፦ ሬሳዋን በኢይዝራኤል ከተማ ውስጥ ውሾች ይበሉታል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ብዛዕባ ኤልዛቤልውን እግዚኣብሄር ከምዙይ በለ፦ ‘ንኤልዛቤል ኣብ ፀግዒ መካበብያ ኢይዝራኤል ኣኽላባት ክበልዕዋ እዮም።’
Amharic Tigrinya 2011 ብዛዕባ ኢዛቤልውን እግዚኣብሄር ከምዚ ኢሉ ተዛረበ፡ ንኢዛቤል ኣብ ጸግዒ መካበብያ ይዝርኤል ኣኽላባት ኪበልዕዋ እዮም።