1 Kings 21:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኢዛቤል ድማ ናቦት ብዳርባ እምኒ ከም እተቐጥቀጠን ከም ዝሞተን ምስ ሰምዐት፡ ኢዛቤል ንኣከኣብ፡ ናቦት ብህይወት ስለ ዘይኰነ፡ ነቲ ብገንዘብ ኪህበካ ዘይደለየ ኣታኽልቲ ወይኒ ናቦት ይዝርኤላዊ ተንሲእካ ውሰዶ። ፣ ግን ሞይቱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አክዓብም የአውራጃዎቹን አለቆች ጐልማሶች ቈጠረ፤ ሁለት መቶ ሠላሳ ሁለትም ሆኑ፤ ከእነርሱም በኋላ ሕዝቡን ሁሉ፥ የእራኤልን ልጆች ሁሉ ቈጠረ፤ ሰባት ሺህም ሆኑ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአውራጆቹንም አለቆች ጕልማሶች ቈጠረ፥ ሁለት መቶም ሠላሳ ሁለት ነበሩ፤ ከእነርሱም በኋላ ሕዝቡን ሁሉ፥ የእስራኤልን ልጆች ሁሉ፥ ቈጠረ፥ ሰባትም ሺህ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአውራጆቹንም አለቆች ጉልማሶች ቆጠረ፥ ሁለት መቶም ሠላሳ ሁለት ነበሩ፥ ከእነርሱም በኋላ ሕዝቡን ሁሉ፥ የእስራኤልን ልጆች ሁሉ ቆጠረ፥ ሰባትም ሺህ ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናቡተ ሹቻን ጫደቲደ ሀይቄዳዋ ኤልዛቤላ ስሶ ሳናካ፥ አካባ፥ “እዝራኤልያ ናቡተ ነዉ ሻሉዋን ዛልአናዉ እጼዳ ዎይንያ ቱራ ሳኣ ደንዳ ባደ፥ ነዉ አካ። እ ሀእ ፓጻ ባዋ፤ ሀይቂክቼዳ” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Naabute shuchchaan c'adettiide hayk'k'eeddawaa Elzzaabeela siso saannakka, Akaaba, «Iziraa'eeliyaa Naabute new shaluwaan zaal"anaw is's'eedda woyniyaa turaa sa'aa dendda baade, new akka. I ha"i pas'a baawa; hayk'k'ikichcheedda» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Naabutey shuchchan cadetti hayqqoyssa Elzabeela siyida mala Akaabes, «Naabutey hayqqida gishshas kase izi, ‹Nees miishshan bayzikke› gi ixxida woyne tokkizasohoza denda baada nees xinxxo histta ekka» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናቡቴይ ሹቻን ጫዴቲ ሃይቆይሳ ኤልዛቤላ ሲዪዳ ማላ ኣካቤስ፥ «ናቡቴይ ሃይቂዳ ጊሻስ ካሴ ኢዚ፥ ‹ኔስ ሚሻን ባይዚኬ› ጊ ኢጺዳ ዎይኔ ቶኪዛሶሆዛ ዴንዳ ባዳ ኔስ ጺንጾ ሂስታ ኤካ» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናቡተይ ሹቻን ጫደትድ ሀይቅዳይሳ ኤልዛቤላ ስእዳ ዎደ፥ “እዝራኤለ አድያ ናቡተይ ነዉ ሚሸን ባይዛናዉ እፅዳ ዎይነ ጋድያ ባዳ ኤካ። እ ሀእ ሀይቅስ” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Naabutey shuchan cadetidi hayqidaysa Elzabeela si7ida wode, “Izira7eele addiya Naabutey new miishen bayzanaw ixida woyne gadiya bada eka. I ha77i hayqis” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኤልዛቤልም በድንጋይ ተወግሮ መሞቱን ወዲያው እንደ ሰማች አክዓብን፣ “ናቡቴ በድንጋይ ተወግሮ ሞቷል፤ በል ተነሣና ኢይዝራኤላዊው ናቡቴ ሊሸጥልህ ያልፈለገውን የወይን ተክል ቦታ በርስትነት ውሰደው” አለችው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኤልዛቤልም መልእክቱን እንደ ተቀበለች ወዲያውኑ አክዓብን “ናቡቴ ሞቶአል፤ በል አሁን ተነሥተህ ሂድና ለአንተ ለመሸጥ እምቢ ያለውን የወይን ተክል ቦታ ርስት አድርገህ ውሰድ” አለችው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤልዛቤል ናቡቴ ተቐጥቂጡ ኸም ዝሞተ ምስ ሰምዐት ድማ፥ ንኣክኣብ፥ “ናቡቴ በዓል ኢይዝራኤል ብህይወቱ የለን፤ ሞይቱ እዩ እሞ፥ ተስእ፤ ነቲ ብገንዘብ ምሃብ ዝኣበየካ ኣታኽልቲ ወይኑ ውረሶ” በለቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ኸኣ፡ ኢዛቤል ናቦት ብዳርባ እምኒ ተቐቲሉ ኸም ዝሞተ ምስ ሰምዔት፡ ኢዛቤል ንኣከኣብ፡ ናቦት ብህይወቱ የሎን፡ ሞይቱ እዩ እሞ፡ ተንስእ፡ ነቲ ብገንዘብ ከይህበካ ዝኣበየ ኣታኽልቲ ወይኒ ናቦት ይዝርኤላዊ ውረሶ፡ በለቶ። |