1 Kings 21:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኢዛቤል ድማ ናቦት ብዳርባ እምኒ ከም እተቐጥቀጠን ከም ዝሞተን ምስ ሰምዐት፡ ኢዛቤል ንኣከኣብ፡ ናቦት ብህይወት ስለ ዘይኰነ፡ ነቲ ብገንዘብ ኪህበካ ዘይደለየ ኣታኽልቲ ወይኒ ናቦት ይዝርኤላዊ ተንሲእካ ውሰዶ። ፣ ግን ሞይቱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አክ​ዓ​ብም የአ​ው​ራ​ጃ​ዎ​ቹን አለ​ቆች ጐል​ማ​ሶች ቈጠረ፤ ሁለት መቶ ሠላሳ ሁለ​ትም ሆኑ፤ ከእ​ነ​ር​ሱም በኋላ ሕዝ​ቡን ሁሉ፥ የእ​ራ​ኤ​ልን ልጆች ሁሉ ቈጠረ፤ ሰባት ሺህም ሆኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአውራጆቹንም አለቆች ጕልማሶች ቈጠረ፥ ሁለት መቶም ሠላሳ ሁለት ነበሩ፤ ከእነርሱም በኋላ ሕዝቡን ሁሉ፥ የእስራኤልን ልጆች ሁሉ፥ ቈጠረ፥ ሰባትም ሺህ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአውራጆቹንም አለቆች ጉልማሶች ቆጠረ፥ ሁለት መቶም ሠላሳ ሁለት ነበሩ፥ ከእነርሱም በኋላ ሕዝቡን ሁሉ፥ የእስራኤልን ልጆች ሁሉ ቆጠረ፥ ሰባትም ሺህ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ናቡተ ሹቻን ጫደቲደ ሀይቄዳዋ ኤልዛቤላ ስሶ ሳናካ፥ አካባ፥ “እዝራኤልያ ናቡተ ነዉ ሻሉዋን ዛልአናዉ እጼዳ ዎይንያ ቱራ ሳኣ ደንዳ ባደ፥ ነዉ አካ። እ ሀእ ፓጻ ባዋ፤ ሀይቂክቼዳ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Naabute shuchchaan c'adettiide hayk'k'eeddawaa Elzzaabeela siso saannakka, Akaaba, «Iziraa'eeliyaa Naabute new shaluwaan zaal"anaw is's'eedda woyniyaa turaa sa'aa dendda baade, new akka. I ha"i pas'a baawa; hayk'k'ikichcheedda» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Naabutey shuchchan cadetti hayqqoyssa Elzabeela siyida mala Akaabes, «Naabutey hayqqida gishshas kase izi, ‹Nees miishshan bayzikke› gi ixxida woyne tokkizasohoza denda baada nees xinxxo histta ekka» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናቡቴይ ሹቻን ጫዴቲ ሃይቆይሳ ኤልዛቤላ ሲዪዳ ማላ ኣካቤስ፥ «ናቡቴይ ሃይቂዳ ጊሻስ ካሴ ኢዚ፥ ‹ኔስ ሚሻን ባይዚኬ› ጊ ኢጺዳ ዎይኔ ቶኪዛሶሆዛ ዴንዳ ባዳ ኔስ ጺንጾ ሂስታ ኤካ» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናቡተይ ሹቻን ጫደትድ ሀይቅዳይሳ ኤልዛቤላ ስእዳ ዎደ፥ “እዝራኤለ አድያ ናቡተይ ነዉ ሚሸን ባይዛናዉ እፅዳ ዎይነ ጋድያ ባዳ ኤካ። እ ሀእ ሀይቅስ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Naabutey shuchan cadetidi hayqidaysa Elzabeela si7ida wode, “Izira7eele addiya Naabutey new miishen bayzanaw ixida woyne gadiya bada eka. I ha77i hayqis” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኤልዛቤልም በድንጋይ ተወግሮ መሞቱን ወዲያው እንደ ሰማች አክዓብን፣ “ናቡቴ በድንጋይ ተወግሮ ሞቷል፤ በል ተነሣና ኢይዝራኤላዊው ናቡቴ ሊሸጥልህ ያልፈለገውን የወይን ተክል ቦታ በርስትነት ውሰደው” አለችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኤልዛቤልም መልእክቱን እንደ ተቀበለች ወዲያውኑ አክዓብን “ናቡቴ ሞቶአል፤ በል አሁን ተነሥተህ ሂድና ለአንተ ለመሸጥ እምቢ ያለውን የወይን ተክል ቦታ ርስት አድርገህ ውሰድ” አለችው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኤልዛቤል ናቡቴ ተቐጥቂጡ ኸም ዝሞተ ምስ ሰምዐት ድማ፥ ንኣክኣብ፥ “ናቡቴ በዓል ኢይዝራኤል ብህይወቱ የለን፤ ሞይቱ እዩ እሞ፥ ተስእ፤ ነቲ ብገንዘብ ምሃብ ዝኣበየካ ኣታኽልቲ ወይኑ ውረሶ” በለቶ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ ኢዛቤል ናቦት ብዳርባ እምኒ ተቐቲሉ ኸም ዝሞተ ምስ ሰምዔት፡ ኢዛቤል ንኣከኣብ፡ ናቦት ብህይወቱ የሎን፡ ሞይቱ እዩ እሞ፡ ተንስእ፡ ነቲ ብገንዘብ ከይህበካ ዝኣበየ ኣታኽልቲ ወይኒ ናቦት ይዝርኤላዊ ውረሶ፡ በለቶ።