1 Kings 21:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ናቦት ብዳርባ እምኒ ተቐጥቂጡ ሞተ፡ ኢሎም ናብ ኢዛቤል ለኣኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አክ​ዓ​ብም፥ “በምን አው​ቃ​ለሁ?” አለ፤ እር​ሱም፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ በአ​ው​ራ​ጃ​ዎቹ አለ​ቆች ጐል​ማ​ሶች” አለ፤ አክ​ዓ​ብም፥ “ውጊ​ያ​ውን ማን ይጀ​ም​ራል?” አለ፤ እር​ሱም፥ “አንተ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አክዓብም። በማን? አለ፤ እርሱም። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በአውራጆቹ አለቆች ጕልማሶች አለ፤ እርሱም። ሰልፉን ማን ይጀምራል? አለ፤ እርሱም። አንተ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አክዓብም፦ “በማን?” አለ፥ እርሱም፦ “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ‘በአውራጆቹ አለቆች ጉልማሶች’” አሉ፤ እርሱም፦ “ሰልፉን ማን ይጀምራል?” አለ፤ እርሱም፦ “አንተ” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ጭማቱ ኤልዛቤልኮ ኪቲደ፥ “ናቡተ ሹቻን ጫደቲደ ሀይቄዳ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan c'imatuu Elzzaabeelikko kiittiide, «Naabute shuchchaan c'adettiide hayk'k'eedda» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye cimati Elzabeelikko kiittidi, «Naabutey shuchchan cadetti hayqqides» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ጪማቲ ኤልዛቤሊኮ ኪቲዲ፥ «ናቡቴይ ሹቻን ጫዴቲ ሃይቂዴስ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጭማት ኤልዛቤልኮ፥ “ናቡተይ ሹቻን ጫደትድ ሀይቅስ” ያግድ ኪትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Cimati Elzabeeliko, “Naabutey shuchan cadetidi hayqis” yaagidi kiittidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ለኤልዛቤል፣ “ናቡቴ በድንጋይ ተወግሮ ሞቷል” ብለው ላኩባት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ናቡቴ ተወግሮ ተገድሎአል” የሚል መልእክትም ወደ ኤልዛቤል ላኩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ “ናቡቴ ብእምኒ ተቐጥቂጡ ሞይቱ” ኢሎም ንኤልዛቤል ለኣኹላ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ፡ ናቦት ብዳርባ እምኒ ተቐቲሉ፡ ሞይቱ፡ ኢሎም ንኢዛቤል ለኣኹላ።