1 Kings 21:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብኡ ድማ ክልተ ደቂ ብልያል ሰባት ኣትዮም ኣብ ቅድሚኡ ተቐመጡ፣ ሰብ ብልያል ድማ ኣብ ቅድሚ እቲ ህዝቢ ኣብ ልዕሊ ናቦት ኣብ ልዕሊኡ መስከሩ እሞ ከምዚ በሉ፦ ናቦት ንኣምላኽን ንንጉስን ጸረፎም። ሽዑ ተሰኪሞም ካብታ ከተማ ኣውጺኦም ብዳርባ እምኒ ቀቲሎም ሞተ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆም፥ አንድ ነቢይ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ አክዓብ መጥቶ፥ “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ይህን ብዙ ሕዝብ ሁሉ ታያለህን? እነሆ፥ ዛሬ በእጅህ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ፤ እንግዲህ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃለህ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆም፥ ነቢይ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ አክዓብ ቀርቦ። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ይህን ብዙ ጭፍራ ሁሉ ታያለህን? እነሆ፥ ዛሬ በእጅህ አሳልፌ እሰጠዋለሁ፥ እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃለህ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆም፥ ነቢይ ወደ እስራኤል ንጉሥ ወደ አክዓብ ቀርቦ፦ “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ‘ይህን ብዙ ጭፍራ ሁሉ ታያለህን? እነሆ፥ ዛሬ በእጅህ አሳልፌ እሰጠዋለሁ፥ እኔም እግዚአብሔር እንደሆንሁ ታውቃለህ’ አለ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ላኡ ፓና አሳቱ ዪደ፥ አኮ ስም ኡቲደ፥ አሳ ስንን፥ “ናቡተ ጾሳነ ካትያ ቦሬዳ” ያጊደ ዎርዱዋ ማርካቴድኖ። ናቡታ ካታማፐ ጋጻ ከሲደ፥ ሹቻን ጫዲደ ዎድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan laa"u patseena asatuu yiide, aakko simmi uttiide, asaa sintsan, «Naabute S'oossaanne kaatiyaa boreedda» yaagiide wordduwaa markkatteeddino. Naabuta katamaappe gas'aa kessiide, shuchchaan c'addiide wod'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye wordo markka nam7ati yiidi iza sinththan uttida; histtidi deraa sinththan, «Naabutey kawonne Xoos cayides» gi wordo markka markkattiin Naabute katamaappe kare kessidi shuchchan caddi wodhida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዎርዶ ማርካ ናምኣቲ ዪዲ ኢዛ ሲንን ኡቲዳ፤ ሂስቲዲ ዴራ ሲንን፥ «ናቡቴይ ካዎኔ ጾስ ጫዪዴስ» ጊ ዎርዶ ማርካ ማርካቲን ናቡቴ ካታማፔ ካሬ ኬሲዲ ሹቻን ጫዲ ዎዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናምኡ ዎርዶ ማርካት ይድ፥ እያኮ ስም ኡትድ፥ አሳ ስንን፥ “ናቡተይ ፆሳነ ካዋ ጫይስ” ያግድ ዎርዶ ማርካትዶሶና። ናቡተ ካታማፐ ጋፃ ከስድ፥ ሹቻን ጫድድ ዎዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nam7u wordo markati yidi, iyako simmi uttidi, asaa sinthan, “Naabutey Xoossaanne kawa cayis” yaagidi wordo markatidosona. Naabute katamaape gaxa kessidi, shuchan caddidi wodhidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሁለት የሐሰት ምስክሮች መጥተው ከፊት ለፊቱ ተቀመጡ፤ በሕዝቡም ፊት፣ “ናቡቴ እግዚአብሔርንና ንጉሡን ሰድቧል” ብለው መሰከሩበት። ስለዚህ ከከተማዪቱ ውጭ ወስደው በድንጋይ ወግረው ገደሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሁለቱም የሐሰት ምስክሮች ተነሥተው “ናቡቴ እግዚአብሔርንና ንጉሡን ሰድቦአል” ብለው በሕዝቡ ፊት በሐሰት መሰከሩበት፤ ስለዚህም ከከተማይቱ ውጪ በመውሰድ በድንጋይ ወግረው ገደሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ከንቱ ዝኾኑ ኽልተ ሰባት ድማ መፂኦም ኣብ ቅድሚ ናቡቴ ተቐመጡ፤ ኣብ ቅድሚ እቲ ህዝቢ ድማ “ናቡቴ ንእግዚኣብሄርን ንንጉስን እንትፀርፍ ሰሚዕናዮ” ኢሎም መስከሩ። እቶም ህዝቢ ድማ ናብ ወፃኢ እታ ኸተማ ኣውፂኦም፥ ክሳዕ ዝመውት ብእምኒ ቐጥቀጥዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ክልተ ሰብ ደቂ ብልያል ከኣ መጺኦም ኣብ ቅድሚኡ ተቐመጡ፡ እቶም ናይ ብልያል ሰባት ድማ ኣብ ቅድሚ ህዝቢ፡ ናቦት ንኣምላኽን ንንጉስን ረጊሙ፡ ኢሎም ንናቦት መስከሩሉ። ናብ ወጻኢ እታ ኸተማ ኣውጺኦም ከኣ፡ ብዳርባ እምኒ ቐተልዎ፡ ሞተ ኸኣ። |