1 Kings 21:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጾም ኣወጁ፡ ንናቦት ድማ ኣብ ማእከል እቲ ህዝቢ ልዕል ኣቢሎም ደው ኣቢሎምዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም በኋላ ይህን ነገር በሰማ ጊዜ አብረውት ካሉት ከነገሥታቱ ሁሉ ጋር በድንኳኑ ውስጥ ይጠጣ ነበር፤ አገልጋዮቹንም፥ “ከተማውን እጠሩት” አላቸው። እነርሱም በከተማዪቱ ትይዩ ተሰለፉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወልደ አዴርም ያን ነገር በሰማ ጊዜ ከነገሥታቱ ጋር በድንኳኑ ውስጥ ይጠጣ ነበር፤ ባሪያዎቹንም። ተሰለፉ አላቸው፤ እነርሱም በከተማይቱ ትይዪ ተሰለፉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአዴርም ልጅ ያን ነገር በሰማ ጊዜ ከነገሥታቱ ጋር በድንኳኑ ውስጥ ይጠጣ ነበር፤ ባርያዎቹንም፦ “ተሰለፉ” አላቸው፥ እነርሱም በከተማይቱ ትይዩ ተሰለፉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ጾማ አዋዪደ፥ ናቡታ አሳ ግዶን ቦንቾ ሳኣን ኡትሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu s'oomaa awaayiide, Naabuta asaa giddon bonchcho sa'aan utisseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttika issi gallassa xooma awajjidi Naabute asaa giddon bonchcho sohon utisida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲካ ኢሲ ጋላሳ ጾማ ኣዋጂዲ ናቡቴ ኣሳ ጊዶን ቦንቾ ሶሆን ኡቲሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ፆማ አዋጅድ፥ ናቡተ አሳ ግዶን ቦንቾ በሳን ኡትስዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti xooma awaajidi, Naabute asaa giddon boncho bessan utisidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአንድ ቀን ጾም ዐወጁ፤ ናቡቴንም በሕዝቡ መካከል ከፍ ባለ ቦታ ላይ አስቀመጡት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአንድ ቀን ጾም ዐወጁ፤ ሕዝቡንም በአንድነት ሰበሰቡ፤ ለናቡቴም የክብር ቦታ ሰጡት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፆም ኣዊጆም ንናቡቴ ኣብ ማእኸል እቶም ህዝቢ ኣብ ልዕል ዝበለ ቦታ ኣቐመጥዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጾም ኣውጆም ንናቦት ኣብ ልዕሊ እቲ ህዝቢ ኣቐመጥዎ። |