1 Kings 21:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብድሕሪ እዚ ናቦት እቲ ይዝሬላዊ ኣብ ይዝሬል ኣብ ጥቓ ቤተ መንግስቲ ኣከኣብ ንጉስ ሰማርያ ዝነበረት ኣታኽልቲ ወይኒ ነበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሶርያም ንጉሥ ወልደ አዴር ሠራዊቱን ሁሉ ሰበሰበ፤ ወጥቶም ሰማርያን ከበባት፤ እየጠበቃቸውም ተቀመጠ። ከእርሱም ጋር ሠላሳ ሁለት ነገሥታት ነበሩ፤ ፈረሶችና ሰረገሎችም ነበሩ፤ ወጥተውም ሰማርያን ከበቧት፥ ወጓትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሶርያም ንጉሥ ወልደ አዴር ጭፍራውን ሁሉ ሰበሰበ፤ ከእርሱም ጋር ሠላሳ ሁለት ነገሥት ነበሩ፥ ፈረሶችና ሰረገሎችም ነበሩ፤ ወጥቶም ሰማርያን ከበበ፥ ወጋትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሶርያም ንጉሥ የአዴር ልጅ ጭፍራውን ሁሉ ሰበሰበ፥ ከእርሱም ጋር ሠላሳ ሁለት ንጉሦች ነበሩ፥ ፈረሶችና ሰረገሎችም ነበሩ፥ ወጥቶም ሰማርያን ከበበ፥ ወጋትም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዝራኤልያ ናቡተዉ ሳማርያ ካትያ አካባ ጎልያ ማታን እዝራኤላን ዎይንያ ቱራ ሳአይ ደኤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iziraa'eeliyaa Naabutew Samaariyaa Kaatiyaa Akaaba golliyaa matan Iziraa'eelan woyniyaa turaa sa'ay de'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izra7eele dere as Naabutes Samaariya Kawo Akaabe keeththa matan woyne tokkizasohoy dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዝራኤሌ ዴሬ ኣስ ናቡቴስ ሳማሪያ ካዎ ኣካቤ ኬ ማታን ዎይኔ ቶኪዛሶሆይ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳማረ ካዋ አካባ ጋ ማታን ናቡተስ እዝራኤለን ዎይነ ጋደይ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Samaare Kawa Akaaba gadho matan Naabutes Izira7eelen woyne gadey de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከጥቂት ጊዜ በኋላ በኢይዝራኤላዊው በናቡቴ የወይን ተክል ቦታ ላይ አንድ ነገር ደረሰ፤ ቦታውም በኢይዝራኤል ውስጥ ከሰማርያ ንጉሥ ከአክዓብ ቤተ መንግሥት አጠገብ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ናቡቴ ተብሎ የሚጠራ አንድ ሰው ነበር፤ እርሱም በኢይዝራኤል በሚገኘው በንጉሥ አክዓብ ቤተ መንግሥት አጠገብ የራሱ ርስት የሆነ አንድ የወይን ተክል ቦታ ነበረው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንኢይዝራኤላዊ ናቡቴ ኣብ ኢይዝራኤል፥ ኣብ ጥቓ ቤት ኣክኣብ ንጉስ ሰማርያ፥ ኣታኽልቲ ወይኒ ነበሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕርዚ ነገር እዚ ኸኣ ዀነ፡ ንናቦት ይዝርኤላዊ ኣብ ይዝርኤል፡ ኣብ ጥቓ ኣዳራሽ ኣከኣብ ንጉስ ሰማርያ ኣታኽልቲ ወይኒ ነበሮ። |