1 Kings 20:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ እስራኤል ንዅሎም ሽማግለታት እታ ሃገር ጸዊዑ፡ ከምዚ በለ፦ ማርቆስ፡ እዚ ሰብኣይ እዚ ንኣንስተይን ደቀይን ንብሩረይን ወርቀይን ናባይ ሰዲዱለይ እዩ እሞ፡ ከመይ ጌሩ ክፉእ ከም ዝደሊ ርኣዩ። ኣነ ድማ ኣይከሓድክዎን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሚስቱ ኤልዛቤልም፥ “አሁንም አንተ የእስራኤል ንጉሥ ሆነህ እንደዚህ ታደርጋለህን? ተነሣ፤ እንጀራንም ብላ፤ ራስህንም አጽና፤ ልብህም ደስ ይበላት፤ የኢይዝራኤላዊውንም የናቡቴን የወይን ቦታ እሰጥሃለሁ” አለችው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሚስቱም ኤልዛቤል። አንተ አሁን የእስራኤልን መንግሥት ትገዛለህን? ተነሣ እንጀራም ብላ፥ ልብህም ደስ ይበላት፤ የኢይዝራኤላዊውን የናቡቴን የወይን ቦታ እሰጥሃለሁ አለችው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሥ አክዓብም የሀገሪቱን ሽማግሌዎች ሁሉ ጠርቶ “ይህ ሰው ምን ዓይነት ጠብ እንደሚፈልግ ተመልከቱ። ከዚህ በፊት ሚስቶቼንና ልጆቼን፥ ብሬንና ወርቄን እንዳስረክበው ጠይቆኝ ተስማምቼ ነበር” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ካቲ ሄ ቢታ ጭማቱዋ ኡባ ጼስ ሺሺደ፥ “ሀ ብታኒ ኑና ባይዛናዉ ኮይያዋ በእተ። እ ታ ማቻቱዋነ ታ ናና፥ ታ ብራነ ታ ዎርቃ አካናዉ ኪቴዳ፤ ታን አዉ እጻበይከ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa kaatii he biittaa c'imatuwaa ubbaa s'eesi shiishshiide, «Ha bitanii nuuna bayzzanaw koyiyaawaa be'ite. I ta machatuwaanne ta naanaa, ta biraanne ta work'k'aa akkanaw kiitteedda; taani aw is's'abeykke» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawoy he biitta cimata ubbaa xeygi shiishshidi, «Be7ite hayssi addezi oosh koyidi ta machcheta, ta nayta, ta biranne ta worqqa ekkanaas oychchiin ta iza diggabeekke» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ካዎይ ሄ ቢታ ጪማታ ኡባ ጼይጊ ሺሺዲ፥ «ቤኢቴ ሃይሲ ኣዴዚ ኦሽ ኮዪዲ ታ ማቼታ፥ ታ ናይታ፥ ታ ቢራኔ ታ ዎርቃ ኤካናስ ኦይቺን ታ ኢዛ ዲጋቤኬ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ካዎይ ቢታ ጭማታ ኡባ ሺሽድ፥ “ሀ አደይ ኑና ይሳናዉ ኮየይሳ በእተ። እ ታ ማቸታነ ታ ናይታ፥ ታ ብራነ ታ ዎርቃ ኤካናዉ ኪትን፥ ታ እፃብከ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawoy biitta cimata ubbaa shiishidi, “Ha addey nuna dhaysanaw koyeysa be7ite. I ta machetanne ta nayta, ta biraanne ta worqaa ekanaw kiittin, ta ixabike” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤልም ንጉሥ የአገሩን ሽማግሌዎች ሁሉ ጠርቶ፣ “ይህ ሰው እንዴት ጠብ እንደሚፈልግ ታያላችሁ፤ ሚስቶቼንና ልጆቼን፣ ብሬንና ወርቄን እንዳስረክበው በጠየቀኝ ጊዜ አልከለከልሁትም” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ አክዓብም የሀገሪቱን ሽማግሌዎች ሁሉ ጠርቶ “ይህ ሰው ምን ዐይነት ጠብ እንደሚፈልግ ተመልከቱ። ከዚህ በፊት ሚስቶቼንና ልጆቼን፥ ብሬንና ወርቄን እንዳስረክበው ጠይቆኝ ተስማምቼ ነበር” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እቲ ንጉስ እስራኤል ንዅሎም ዓበይቲ እታ ሃገር ፀዊዑ “እዝ ሰብኣይ እዙይ ነገር ይደልየና ኸም ዘሎ ረአዩ፤ ኣንስተይን ደቀይን ብሩረይን ወርቀይን ክህቦ ልኢኹለይ ኣይከላእኽዎን” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እቲ ንጉስ እስራኤል ንዂሎም ዓበይቲ እታ ሃገር ጸዊዑ፡ እዚ ሰብኣይ እዚ ኣንስተይን ደቀይን ብሩረይን ወርቀይን ክህቦ ልኢኹለይሲ ኣይከላእክዎን፡ እምበኣርሲ፡ በጃኹም፡ ንሱ ኽፉእ ከም ዚደልየና ርኢኹም ፍለጡ፡ በሎም። |