1 Kings 20:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንጉስ እስራኤል ንዅሎም ሽማግለታት እታ ሃገር ጸዊዑ፡ ከምዚ በለ፦ ማርቆስ፡ እዚ ሰብኣይ እዚ ንኣንስተይን ደቀይን ንብሩረይን ወርቀይን ናባይ ሰዲዱለይ እዩ እሞ፡ ከመይ ጌሩ ክፉእ ከም ዝደሊ ርኣዩ። ኣነ ድማ ኣይከሓድክዎን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሚስቱ ኤል​ዛ​ቤ​ልም፥ “አሁ​ንም አንተ የእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ ሆነህ እን​ደ​ዚህ ታደ​ር​ጋ​ለ​ህን? ተነሣ፤ እን​ጀ​ራ​ንም ብላ፤ ራስ​ህ​ንም አጽና፤ ልብ​ህም ደስ ይበ​ላት፤ የኢ​ይ​ዝ​ራ​ኤ​ላ​ዊ​ው​ንም የና​ቡ​ቴን የወ​ይን ቦታ እሰ​ጥ​ሃ​ለሁ” አለ​ችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሚስቱም ኤልዛቤል። አንተ አሁን የእስራኤልን መንግሥት ትገዛለህን? ተነሣ እንጀራም ብላ፥ ልብህም ደስ ይበላት፤ የኢይዝራኤላዊውን የናቡቴን የወይን ቦታ እሰጥሃለሁ አለችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሥ አክዓብም የሀገሪቱን ሽማግሌዎች ሁሉ ጠርቶ “ይህ ሰው ምን ዓይነት ጠብ እንደሚፈልግ ተመልከቱ። ከዚህ በፊት ሚስቶቼንና ልጆቼን፥ ብሬንና ወርቄን እንዳስረክበው ጠይቆኝ ተስማምቼ ነበር” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ካቲ ሄ ቢታ ጭማቱዋ ኡባ ጼስ ሺሺደ፥ “ሀ ብታኒ ኑና ባይዛናዉ ኮይያዋ በእተ። እ ታ ማቻቱዋነ ታ ናና፥ ታ ብራነ ታ ዎርቃ አካናዉ ኪቴዳ፤ ታን አዉ እጻበይከ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa kaatii he biittaa c'imatuwaa ubbaa s'eesi shiishshiide, «Ha bitanii nuuna bayzzanaw koyiyaawaa be'ite. I ta machatuwaanne ta naanaa, ta biraanne ta work'k'aa akkanaw kiitteedda; taani aw is's'abeykke» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele kawoy he biitta cimata ubbaa xeygi shiishshidi, «Be7ite hayssi addezi oosh koyidi ta machcheta, ta nayta, ta biranne ta worqqa ekkanaas oychchiin ta iza diggabeekke» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ካዎይ ሄ ቢታ ጪማታ ኡባ ጼይጊ ሺሺዲ፥ «ቤኢቴ ሃይሲ ኣዴዚ ኦሽ ኮዪዲ ታ ማቼታ፥ ታ ናይታ፥ ታ ቢራኔ ታ ዎርቃ ኤካናስ ኦይቺን ታ ኢዛ ዲጋቤኬ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ካዎይ ቢታ ጭማታ ኡባ ሺሽድ፥ “ሀ አደይ ኑና ይሳናዉ ኮየይሳ በእተ። እ ታ ማቸታነ ታ ናይታ፥ ታ ብራነ ታ ዎርቃ ኤካናዉ ኪትን፥ ታ እፃብከ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele kawoy biitta cimata ubbaa shiishidi, “Ha addey nuna dhaysanaw koyeysa be7ite. I ta machetanne ta nayta, ta biraanne ta worqaa ekanaw kiittin, ta ixabike” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤልም ንጉሥ የአገሩን ሽማግሌዎች ሁሉ ጠርቶ፣ “ይህ ሰው እንዴት ጠብ እንደሚፈልግ ታያላችሁ፤ ሚስቶቼንና ልጆቼን፣ ብሬንና ወርቄን እንዳስረክበው በጠየቀኝ ጊዜ አልከለከልሁትም” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ አክዓብም የሀገሪቱን ሽማግሌዎች ሁሉ ጠርቶ “ይህ ሰው ምን ዐይነት ጠብ እንደሚፈልግ ተመልከቱ። ከዚህ በፊት ሚስቶቼንና ልጆቼን፥ ብሬንና ወርቄን እንዳስረክበው ጠይቆኝ ተስማምቼ ነበር” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ እቲ ንጉስ እስራኤል ንዅሎም ዓበይቲ እታ ሃገር ፀዊዑ “እዝ ሰብኣይ እዙይ ነገር ይደልየና ኸም ዘሎ ረአዩ፤ ኣንስተይን ደቀይን ብሩረይን ወርቀይን ክህቦ ልኢኹለይ ኣይከላእኽዎን” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ እቲ ንጉስ እስራኤል ንዂሎም ዓበይቲ እታ ሃገር ጸዊዑ፡ እዚ ሰብኣይ እዚ ኣንስተይን ደቀይን ብሩረይን ወርቀይን ክህቦ ልኢኹለይሲ ኣይከላእክዎን፡ እምበኣርሲ፡ በጃኹም፡ ንሱ ኽፉእ ከም ዚደልየና ርኢኹም ፍለጡ፡ በሎም።