1 Kings 20:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጽባሕ ግና ኣብዚ ግዜ እዚ ኣቢለ ገላውየይ ናባኻ ክሰድድ እየ፣ ንቤትካን ኣባይቲ ባሮትካን ኪምርምሩ እዮም። ኣብ ኣዒንትኻ ዘሐጉስ ዘበለ ድማ ኣብ ኢዶም ሂቦም ክወስዱ ኣለዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “ኢይ​ዝ​ራ​ኤ​ላ​ዊ​ውን ናቡ​ቴን፦ የወ​ይ​ን​ህን ቦታ በገ​ን​ዘብ ስጠኝ፤ ወይም ብት​ወ​ድድ በፋ​ን​ታው ሌላ የወ​ይን ቦታ እሰ​ጥ​ሃ​ለሁ ብዬ ተና​ገ​ር​ሁት፤ እርሱ ግን የአ​ባ​ቶ​ቼን ርስት አል​ሰ​ጥ​ህም ስለ አለኝ ነው” አላት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። ኢይዝራኤላዊውን ናቡቴን። የወይንህን ቦታ በገንዘብ ስጠኝ፤ ወይም ብትወድድ በፋንታው ሌላ የወይን ቦታ እሰጥሃለሁ ብዬ ተናገርሁት፤ እርሱ ግን። የወይን ቦታዬን አልሰጥህም ብሎ ስለ መለሰልኝ ነው አላት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁን ደግሞ ቤተ መንግሥትህንና የባለሥልጣኖችህን ቤት ሁሉ በርብረው ዋጋ ያለውን ንብረት ሁሉ ይዘው እንዲመጡ የጦር መኰንኖቼን እልካለሁ፤ እነርሱም ነገ ጧት በዚሁ ሰዓት እዚያ ይደርሳሉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ዎንት ሀኖደ ነ ጎልያነ ነ ኦሳንቻቱ ጎልያ ፕልግ ጼላና ማላ ታ ኦሳንቻቱዋ የዳና። ኡንቱንቱ ኔን ሎኦባ ጋደ ዎዳዋ ኡባ አኪደ አፋናዋ’ ያጌ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin wontti hannoode ne golliyaanne ne oosanchchatuu golliyaa pilggi s'eelana mala ta oosanchchatuwaa yeddana. Unttunttu neeni lo"obaa gaade wotseeddawaa ubbaa akkiide afanawaa› yaagee» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessaththoka wonto hanni wode ne kawoteththa keeththaanne ne shuumeta keeth qociri xeellana mala ta shuumeta yeddana. Isttika nees dees giza payya miish ba kushe yeddi ekkana› gides» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳካ ዎንቶ ሃኒ ዎዴ ኔ ካዎቴ ኬኔ ኔ ሹሜታ ኬ ቆጪሪ ጼላና ማላ ታ ሹሜታ ዬዳና። ኢስቲካ ኔስ ዴስ ጊዛ ፓያ ሚሽ ባ ኩሼ ዬዲ ኤካና› ጊዴስ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ዎንቶ ሀኖደ ነ ካዎ ጋዋነ ነ ሞርናታ ኬ ፕልጋና መላ ታ ኦሳንቾታ የዳና። ኤንቲ ነ ሎኦባ ጋዳ ዎዳባ ኡባ ኤፋና” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin wonto hannoode ne kawo gadhuwanne ne moorinnata keethaa pilgana mela ta oosanchota yeddana. Enti ne lo77oba gada wothidaba ubbaa efana” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሆኖም ነገ በዚሁ ጊዜ ቤተ መንግሥትህንና የሹማምትህን ቤቶች እንዲበረብሩ፣ ሹማምቴን እልካቸዋለሁ። እነርሱም ማናቸውንም ለአንተ ዋጋ ያለውን ሁሉ በእጃቸው በማስገባት ይወስዱታል።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሁን ደግሞ ቤተ መንግሥትህንና የባለሥልጣኖችህን ቤት ሁሉ በርብረው ዋጋ ያለውን ንብረት ሁሉ ይዘው እንዲመጡ የጦር መኰንኖቼን እልካለሁ፤ እነርሱም ነገ ጧት በዚሁ ሰዓት እዚያ ይደርሳሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ፅባሕ ከምዛ ጊዜ እዚኣ ኣሕሉቕ ሰራዊተይ ናባኻ ኽሰድድ እየ እሞ፥ ገዛኻን ኣባይቲ ሹመኛታትካን ክጕርጕሩ እዮም። ንዅሉ ደስ ዝበሎምን በእዳዎም ዝዳህሰስዎን ክወስድዎ እዮም’ ” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ ጽባሕ ከምዛ ጊዜ እዚኣ ገላዎይ ናባኻ ኽሰድድ እየ እሞ፡ ቤትካን ኣባይቲ ገላዉኻን ኪጒርጒሩ እዮም። ኪኸውን ከኣ እዩ፡ ንዓይንኻ ባህ ዜብሎ ዂሉ ብኢዶም ሒዞም ኪወስድዎ እዮም።