1 Kings 20:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጽባሕ ግና ኣብዚ ግዜ እዚ ኣቢለ ገላውየይ ናባኻ ክሰድድ እየ፣ ንቤትካን ኣባይቲ ባሮትካን ኪምርምሩ እዮም። ኣብ ኣዒንትኻ ዘሐጉስ ዘበለ ድማ ኣብ ኢዶም ሂቦም ክወስዱ ኣለዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “ኢይዝራኤላዊውን ናቡቴን፦ የወይንህን ቦታ በገንዘብ ስጠኝ፤ ወይም ብትወድድ በፋንታው ሌላ የወይን ቦታ እሰጥሃለሁ ብዬ ተናገርሁት፤ እርሱ ግን የአባቶቼን ርስት አልሰጥህም ስለ አለኝ ነው” አላት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። ኢይዝራኤላዊውን ናቡቴን። የወይንህን ቦታ በገንዘብ ስጠኝ፤ ወይም ብትወድድ በፋንታው ሌላ የወይን ቦታ እሰጥሃለሁ ብዬ ተናገርሁት፤ እርሱ ግን። የወይን ቦታዬን አልሰጥህም ብሎ ስለ መለሰልኝ ነው አላት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁን ደግሞ ቤተ መንግሥትህንና የባለሥልጣኖችህን ቤት ሁሉ በርብረው ዋጋ ያለውን ንብረት ሁሉ ይዘው እንዲመጡ የጦር መኰንኖቼን እልካለሁ፤ እነርሱም ነገ ጧት በዚሁ ሰዓት እዚያ ይደርሳሉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ዎንት ሀኖደ ነ ጎልያነ ነ ኦሳንቻቱ ጎልያ ፕልግ ጼላና ማላ ታ ኦሳንቻቱዋ የዳና። ኡንቱንቱ ኔን ሎኦባ ጋደ ዎዳዋ ኡባ አኪደ አፋናዋ’ ያጌ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin wontti hannoode ne golliyaanne ne oosanchchatuu golliyaa pilggi s'eelana mala ta oosanchchatuwaa yeddana. Unttunttu neeni lo"obaa gaade wotseeddawaa ubbaa akkiide afanawaa› yaagee» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessaththoka wonto hanni wode ne kawoteththa keeththaanne ne shuumeta keeth qociri xeellana mala ta shuumeta yeddana. Isttika nees dees giza payya miish ba kushe yeddi ekkana› gides» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳካ ዎንቶ ሃኒ ዎዴ ኔ ካዎቴ ኬኔ ኔ ሹሜታ ኬ ቆጪሪ ጼላና ማላ ታ ሹሜታ ዬዳና። ኢስቲካ ኔስ ዴስ ጊዛ ፓያ ሚሽ ባ ኩሼ ዬዲ ኤካና› ጊዴስ» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ዎንቶ ሀኖደ ነ ካዎ ጋዋነ ነ ሞርናታ ኬ ፕልጋና መላ ታ ኦሳንቾታ የዳና። ኤንቲ ነ ሎኦባ ጋዳ ዎዳባ ኡባ ኤፋና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin wonto hannoode ne kawo gadhuwanne ne moorinnata keethaa pilgana mela ta oosanchota yeddana. Enti ne lo77oba gada wothidaba ubbaa efana” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሆኖም ነገ በዚሁ ጊዜ ቤተ መንግሥትህንና የሹማምትህን ቤቶች እንዲበረብሩ፣ ሹማምቴን እልካቸዋለሁ። እነርሱም ማናቸውንም ለአንተ ዋጋ ያለውን ሁሉ በእጃቸው በማስገባት ይወስዱታል።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሁን ደግሞ ቤተ መንግሥትህንና የባለሥልጣኖችህን ቤት ሁሉ በርብረው ዋጋ ያለውን ንብረት ሁሉ ይዘው እንዲመጡ የጦር መኰንኖቼን እልካለሁ፤ እነርሱም ነገ ጧት በዚሁ ሰዓት እዚያ ይደርሳሉ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ፅባሕ ከምዛ ጊዜ እዚኣ ኣሕሉቕ ሰራዊተይ ናባኻ ኽሰድድ እየ እሞ፥ ገዛኻን ኣባይቲ ሹመኛታትካን ክጕርጕሩ እዮም። ንዅሉ ደስ ዝበሎምን በእዳዎም ዝዳህሰስዎን ክወስድዎ እዮም’ ” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ጽባሕ ከምዛ ጊዜ እዚኣ ገላዎይ ናባኻ ኽሰድድ እየ እሞ፡ ቤትካን ኣባይቲ ገላዉኻን ኪጒርጒሩ እዮም። ኪኸውን ከኣ እዩ፡ ንዓይንኻ ባህ ዜብሎ ዂሉ ብኢዶም ሒዞም ኪወስድዎ እዮም። |