1 Kings 20:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓመት ምስ ተመልሰ ድማ፡ ቤንሃዳድ ንኣራማውያን ቆጸረ፡ ምስ እስራኤል ኪዋጋእ ድማ ናብ ኣፌቅ ደየበ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ከእስራኤል ልጆች ፊት ያጠፋቸው አሞራውያን እንደ ሠሩት ሁሉ፥ ጣዖትን በመከተል እጅግ ርኩስ ነገርን ሠራ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ከእስራኤል ልጆች ፊት ያጠፋቸው አሞራውያን እንደ ሠሩት ሁሉ፥ ጣዖታትን በመከተል እጅግ ርኩስ ነገር ሠራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም በተከታዩ የጸደይ ወቅት ሠራዊቱን በአንድነት ጠርቶ በእስራኤል ላይ አደጋ ለመጣል ወደ አፌቅ ከተማ ገሠገሠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይያ ላይ ቦንያን በንሀዳድ ሶርያ ኦላንቻቱዋ ሺሺደ፥ እስራኤላቱዋና ኦለታናዉ አፌቃ ግያ ካታማ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yiyaa laytsi boniyaan Benihadaadi Sooriyaa olanchchatuwaa shiishshiide, Israa'eelatuwaana olettanaw Afeek'a giyaa katamaa beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yiza layththa ofinththi gakkiin Beeni-Hadaadey Aaraame olanchchata shiishshidi Isra7eeletara olettanaas Afeeqe geetettiza katama bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዪዛ ላይ ኦፊን ጋኪን ቤኒ-ሃዳዴይ ኣራሜ ኦላንቻታ ሺሺዲ ኢስራኤሌታራ ኦሌታናስ ኣፌቄ ጌቴቲዛ ካታማ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካልያ ላይ ቦነ በን-ሀዳድ ሶረ ኦላንቾታ ሺሽድ፥ እስራኤለታራ ኦለታናዉ አፌቃ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kaalliya laythi bone Ben-Hadaadi Soore olanchota shiishidi, Isra7eeletara oletanaw Afeeqa bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በተከታዩም የጸደይ ወራት ቤን ሀዳድ ሶርያውያንን አሰባስቦ እስራኤልን ለመውጋት ወደ አፌቅ ወጣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም በተከታዩ የጸደይ ወቅት ሠራዊቱን በአንድነት ጠርቶ በእስራኤል ላይ አደጋ ለመጣል ወደ አፌቅ ከተማ ገሠገሠ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ኻልአይቲ ዓመት ድማ ወልደ ኣዴር ንሶርያውያን ኣኽተቶም፤ ምስ እስራኤል ክዋጋእ ከዓ ናብ ኣፌቅ ደየበ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ፡ በታ ኻልኣይቲ ዓመት ቤንሃዳድ ንሶርያውያን ቈጸሮም፡ ምስ እስራኤል ኪዋጋእ ከኣ ናብ ኣፌቅ ደየበ። |