1 Kings 20:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ገላዉ ንጉስ ኣራም፡ ኣማልኽቶም ኣማልኽቲ ጐቦታት እዮም። ስለዚ ካባና ዝሓየሉ ነበሩ፤ ኣብ ጐልጐል ግና ንቃለስ፡ ሽዑ ብርግጽ ካባታቶም ክንሕይል ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም እን​ዲህ ብሎ ተና​ገረ፥ “በኢ​ይ​ዝ​ራ​ኤል ቅጥር አጠ​ገብ ኤል​ዛ​ቤ​ልን ውሾች ይበ​ሉ​አ​ታል፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደግሞ እግዚአብሔር ስለ ኤልዛቤል። በኢይዝራኤል ቅጥር አጠገብ ኤልዛቤልን ውሾች ይበሉአታል ብሎ ተናገረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ባለሟሎቹ የሆኑ ባለ ሥልጣኖች ንጉሥ ቤንሀዳድን እንዲህ አሉት፤ “የእስራኤል አማልክት የተራራ አማልክት ናቸው፤ እስራኤላውያን እኛን ማሸነፍ የቻሉት ስለዚህ ነው፤ በሜዳማ ስፍራዎች ጦርነት ብንገጥማቸው ግን እናሸንፋለን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋዳን ደእሽን ሶርያ ካትያ ኦሳንቻቱ አ ሀዋዳን ያጊደ ዞሬድኖ፤ “ኡንቱንቱ ጾሳቱ ደረቱዋ ጾሳቱዋ፤ ኡንቱንቱ ኑዉ ዎልቃሜዳዌካ ሀዋሳ። ሽን ኑን ኡንቱንቱና ደምባን ኦላ ጋከትንቶ፥ ኑን ቱሙ ኡንቱቱፐ ምናና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaadan de'ishshin Sooriyaa kaatiyaa oosanchchatuu Aa hawaadan yaagiide zoreeddino; «Unttunttu s'oossatuu deretuwaa s'oossatuwaa; unttunttu nuw wolk'k'aameeddawekka hawaassa. Shin nuuni unttunttunna dembban olaa gakettintto, nuuni tumu unttuttuppe minnana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Aaraame kawo zoriza shuumeti, «Istta xoossati zuma xoossata; istti nuus wolqqamidaykka hessassa. Nuni isttara demban olaa gayttizaakko sidhey baynda istta xoonana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ኣራሜ ካዎ ዞሪዛ ሹሜቲ፥ «ኢስታ ጾሳቲ ዙማ ጾሳታ፤ ኢስቲ ኑስ ዎልቃሚዳይካ ሄሳሳ። ኑኒ ኢስታራ ዴምባን ኦላ ጋይቲዛኮ ሲይ ባይንዳ ኢስታ ጾናና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሶረ ካዋ ሞርናት እያ ሀይሳዳ ያግድ ዞርዶሶና፤ “ኤንታ ፆሳት ደረ ፆሳታ፤ ኤንቲ ኑና ፆንዳይ ሄሳ ግሾሳ። ሽን ኑ ኤንታራ ደንባን ኦለትያኮ ቱማ ኑ ኤንታ ፆናና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Soore kawa moorinnati iya haysada yaagidi zoridosona; “Enta xoossati dere xoossata; enti nuna xooniday hessa gishosa. Shin nu entara denban oletiyako tuma nu enta xoonana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያኑ ጊዜም የሶርያ ንጉሥ ሹማምት እንዲህ ሲሉ መከሩት፤ “አማልክታቸው የኰረብታ አማልክት ናቸው፤ ያየሉብንም ከዚህ የተነሣ ነው። በሜዳ ላይ ብንገጥማቸው ግን እኛ እንደምናይልባቸው አያጠራጥርም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ባለሟሎቹ የሆኑ ባለሥልጣኖች ንጉሥ ቤንሀዳድን እንዲህ አሉት፤ “የእስራኤል አማልክት የተራራ አማልክት ናቸው፤ እስራኤላውያን እኛን ማሸነፍ የቻሉት ስለዚህ ነው፤ በሜዳማ ስፍራዎች ጦርነት ብንገጥማቸው ግን እናሸንፋለን፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሹመኛታት ወልደ ኣዴር ንጉስ ሶርያ ድማ “ኣማልኽቶም ኣማልኽቲ እምባ ስለ ዝኾኑ እዮም ዝበርትዑና። ኣብ ጐልጐል ኴንና እንተ ተዋጊእናዮም ግና ብርግፅ ክንስዕሮም ኢና” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ንጉስ ሶርያ ኸኣ እቶም ገላዉኡ በልዎ፡ ኣምልኽቶም ኣማልኽቲ ኣኽራን እዮም፡ ስለዚ እዮም ካባና ዝሐየሉ። ግናኸ ኣብ ጐልጐል ኴንና ንዋግኣዮም፡ ብርግጽ ክንሕይሎም ኢና።