1 Kings 20:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ገላዉ ንጉስ ኣራም፡ ኣማልኽቶም ኣማልኽቲ ጐቦታት እዮም። ስለዚ ካባና ዝሓየሉ ነበሩ፤ ኣብ ጐልጐል ግና ንቃለስ፡ ሽዑ ብርግጽ ካባታቶም ክንሕይል ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም እንዲህ ብሎ ተናገረ፥ “በኢይዝራኤል ቅጥር አጠገብ ኤልዛቤልን ውሾች ይበሉአታል፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞ እግዚአብሔር ስለ ኤልዛቤል። በኢይዝራኤል ቅጥር አጠገብ ኤልዛቤልን ውሾች ይበሉአታል ብሎ ተናገረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ባለሟሎቹ የሆኑ ባለ ሥልጣኖች ንጉሥ ቤንሀዳድን እንዲህ አሉት፤ “የእስራኤል አማልክት የተራራ አማልክት ናቸው፤ እስራኤላውያን እኛን ማሸነፍ የቻሉት ስለዚህ ነው፤ በሜዳማ ስፍራዎች ጦርነት ብንገጥማቸው ግን እናሸንፋለን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋዳን ደእሽን ሶርያ ካትያ ኦሳንቻቱ አ ሀዋዳን ያጊደ ዞሬድኖ፤ “ኡንቱንቱ ጾሳቱ ደረቱዋ ጾሳቱዋ፤ ኡንቱንቱ ኑዉ ዎልቃሜዳዌካ ሀዋሳ። ሽን ኑን ኡንቱንቱና ደምባን ኦላ ጋከትንቶ፥ ኑን ቱሙ ኡንቱቱፐ ምናና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaadan de'ishshin Sooriyaa kaatiyaa oosanchchatuu Aa hawaadan yaagiide zoreeddino; «Unttunttu s'oossatuu deretuwaa s'oossatuwaa; unttunttu nuw wolk'k'aameeddawekka hawaassa. Shin nuuni unttunttunna dembban olaa gakettintto, nuuni tumu unttuttuppe minnana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Aaraame kawo zoriza shuumeti, «Istta xoossati zuma xoossata; istti nuus wolqqamidaykka hessassa. Nuni isttara demban olaa gayttizaakko sidhey baynda istta xoonana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኣራሜ ካዎ ዞሪዛ ሹሜቲ፥ «ኢስታ ጾሳቲ ዙማ ጾሳታ፤ ኢስቲ ኑስ ዎልቃሚዳይካ ሄሳሳ። ኑኒ ኢስታራ ዴምባን ኦላ ጋይቲዛኮ ሲይ ባይንዳ ኢስታ ጾናና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሶረ ካዋ ሞርናት እያ ሀይሳዳ ያግድ ዞርዶሶና፤ “ኤንታ ፆሳት ደረ ፆሳታ፤ ኤንቲ ኑና ፆንዳይ ሄሳ ግሾሳ። ሽን ኑ ኤንታራ ደንባን ኦለትያኮ ቱማ ኑ ኤንታ ፆናና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Soore kawa moorinnati iya haysada yaagidi zoridosona; “Enta xoossati dere xoossata; enti nuna xooniday hessa gishosa. Shin nu entara denban oletiyako tuma nu enta xoonana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያኑ ጊዜም የሶርያ ንጉሥ ሹማምት እንዲህ ሲሉ መከሩት፤ “አማልክታቸው የኰረብታ አማልክት ናቸው፤ ያየሉብንም ከዚህ የተነሣ ነው። በሜዳ ላይ ብንገጥማቸው ግን እኛ እንደምናይልባቸው አያጠራጥርም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባለሟሎቹ የሆኑ ባለሥልጣኖች ንጉሥ ቤንሀዳድን እንዲህ አሉት፤ “የእስራኤል አማልክት የተራራ አማልክት ናቸው፤ እስራኤላውያን እኛን ማሸነፍ የቻሉት ስለዚህ ነው፤ በሜዳማ ስፍራዎች ጦርነት ብንገጥማቸው ግን እናሸንፋለን፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሹመኛታት ወልደ ኣዴር ንጉስ ሶርያ ድማ “ኣማልኽቶም ኣማልኽቲ እምባ ስለ ዝኾኑ እዮም ዝበርትዑና። ኣብ ጐልጐል ኴንና እንተ ተዋጊእናዮም ግና ብርግፅ ክንስዕሮም ኢና” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ንጉስ ሶርያ ኸኣ እቶም ገላዉኡ በልዎ፡ ኣምልኽቶም ኣማልኽቲ ኣኽራን እዮም፡ ስለዚ እዮም ካባና ዝሐየሉ። ግናኸ ኣብ ጐልጐል ኴንና ንዋግኣዮም፡ ብርግጽ ክንሕይሎም ኢና። |