1 Kings 20:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ እስራኤል ድማ ወጺኡ ነቶም ኣፍራስን ሰረገላታትን ስዒሩ ንኣራማውያን ድማ ብብዙሕ ምሕራድ ሰዓሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ ክፉ ነገር አመጣብሃለሁ፤ እሳትን ከኋላህ አነድዳለሁ፤ ዐጥር ተጠግቶ እስከሚሸን ድረስ የአክዓብን ዘር አጠፋዋለሁ፤ በእስራኤል ውስጥ ያሉትንም፥ የሌሉትንም እነቅላለሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ ክፉ ነገር አመጣብሃለሁ፥ ፈጽሞም እጠርግሃለሁ፥ ከአክዓብም በእስራኤል ዘንድ የታሰረውንና የተለቀቀውን ወንድ ሁሉ አጠፋለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሥ አክዓብም ወደ ጦሩ ሜዳ ገብቶ የጠላትን ፈረሶችና ሠረገሎች ማረከ፤ በሶርያውያንም ላይ ታላቅ ጥፋት በማድረስ ድል አደረጋቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ካቲ ኦላዉ ከሲደ፥ ፓራቱዋነ ፓራ ጋረቱዋ ኦሞዴዳ፤ ሶርያ አሳቱዋካ ዎዋ ቡዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa kaatii olaw kesiide, paratuwaanne paraa gaaretuwaa omoodeedda; Sooriyaa asatuwaakka wod'uwaa butseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawo Akaabey olaa sinth sinth sugi biidi paratanne para-gaareta di7i ekkides; Aaraame asaakka dippi histtides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ካዎ ኣካቤይ ኦላ ሲን ሲን ሱጊ ቢዲ ፓራታኔ ፓራ-ጋሬታ ዲኢ ኤኪዴስ፤ ኣራሜ ኣሳካ ዲፒ ሂስቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ካዎይ ኦላስ ከይድ፥ ፓራታነ ፓራ ጋረታ ድእስ፤ ሶረ አሳካ ዎ ቡስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawoy olas keyidi, paratanne para gaareta di77is; Soore asaaka wodho buthis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል ንጉሥ አክዓብም ወደ ፊት በመግፋት ፈረሶችንና ሠረገሎችን ማረከ፤ በሶርያውያንም ላይ ከባድ ጕዳት አደረሰባቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ አክዓብም ወደ ጦሩ ሜዳ ገብቶ የጠላትን ፈረሶችና ሠረገሎች ማረከ፤ በሶርያውያንም ላይ ታላቅ ጥፋት በማድረስ ድል አደረጋቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣክኣብ ንጉስ እስራኤል ከዓ ናብ ውግእ ኣትዩ ናይ ፀላእቲ ኣፍራስን ሰረገላታትን ማረኸ። ንሶርያውያን ከዓ ብርቱዕ ጕድኣት ኣብፅሐሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ እስራኤል ከኣ ወጺኡ ንፈረስን ንሰረገላን ሰባበረ፡ ንሶርያውያን ብርቱዕ ስዕረት ሰዐሮም። |