1 Kings 20:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዞም መንእሰያት መሳፍንቲ ኣውራጃታት ድማ ካብታ ኸተማን ካብቲ ዝሰዓቦም ሰራዊትን ወጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ብለህ ንገረው፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ናቡቴን ገድለህ ወረስኸው፤ ስለዚህም ደግሞ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ጅቦችና ውሾች የናቡቴን ደም በላሱበት ስፍራ የአንተን ደም ደግሞ ውሾች ይልሱታል፤ አመንዝራዎችም በደምህ ይታጠባሉ” ብለህ ንገረው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ገድለህ ወረስኸውን? ብለህ ንገረው። ደግሞም። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ውሾች የናቡቴን ደም በላሱበት ስፍራ የአንተን ደም ደግሞ ውሾች ይልሱታል ብለህ ንገረው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእስራኤል ሠራዊት ደጀንነት ወጣቶቹ ወታደሮች ግንባር ቀደም ሆነው ወጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዉራጃ ሞድያዋንቱ አዛዝያ ያላጋ ኦላንቻቱ ሳልፒደ፥ ካታማፐ ጋጻ ከሴድኖ፤ እስራኤልያ ኦላንቻቱካ ኡንቱንታ ካሊደ ከሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Awuraajjaa mooddiyaawanttu azaziyaa yalaga olanchchatuu salppiide, katamaappe gas'aa keseeddino; Israa'eeliyaa olanchchatuukka unttuntta kaalliide keseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Awuraajjan azaziza yelaga mokkonneti katamaappe gaxa kezida; Isra7eele olanchchatikka istta kaallidi kezida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣዉራጃን ኣዛዚዛ ዬላጋ ሞኮኔቲ ካታማፔ ጋጻ ኬዚዳ፤ ኢስራኤሌ ኦላንቻቲካ ኢስታ ካሊዲ ኬዚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አዉራጃ ሃረይሳት ኪትያ ናአተ ኦላንቾት ሳልፕድ፥ ካታማፐ ጋፃ ከይዶሶና፤ እስራኤለ ኦላንቾት ኤንታ ካልድ ከይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Awuraja haareysati kiittiya na7atetha olanchoti salpidi, katamaape gaxa keyidosona; Isra7eele olanchoti enta kaallidi keyidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የየአውራጃው አዛዥ የሆኑ ወጣት መኰንኖችም ሰራዊቱን አስከትለው ከከተማዪቱ ወጡ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእስራኤል ሠራዊት ደጀንነት ወጣቶቹ ወታደሮች ግንባር ቀደም ሆነው ወጡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዚኣቶም እቶም ኣገልገልቲ መመሓደርቲ ሃገርን እቲ ዝሰዓቦም ሰራዊት እስራኤልን ኮይኖም ካብታ ኸተማ ወፁ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚኣቶም እቶም ገላዉ ሹማምቲ ሃገርን እቲ ዝሰዐቦም ሰራዊትን ኰይኖም ካብታ ኸተማ ወጹ። |