1 Kings 20:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ኣጕባዝ መሳፍንቲ ግዝኣታት ከኣ ቅድም ወጹ። ቤንሃዳድ ድማ ሰደደ፡ ንሳቶም ድማ፡ ካብ ሰማርያ ሰብ መጺኦም፡ ኢሎም ነገርዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቴስ​ብ​ያ​ዊው ኤል​ያ​ስን እን​ዲህ አለው፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርም ቃል ወደ ቴስብያዊው ወደ ኤልያስ እንዲህ ሲል መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወጣቶቹም ወታደሮች ግንባር ቀደም ሆነው ወደ ፊት አመሩ፤ ቤንሀዳድ ልኮአቸው የነበሩትም ቃፊሮች “አንድ የወታደሮች ቡድን ከሰማርያ ወጥቶ ወደዚህ እየመጣ ነው” ብለው ነገሩት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አዉራጃ ሞድያዋንቱ አዛዝያ ያላጋ ኦላንቻቱ ኮይሮ ከሲደ ቤድኖ። በንሀዳድ ጾሞስያዋንታ ኪትና፥ ኡንቱንቱ ስሚደ አዉ፥ “ሳማርያፐ አሳይ ከስ ዪደ ደኤ” ያጊደ ኦዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Awuraajjaa mooddiyaawanttu azaziyaa yalaga olanchchatuu koyro kesiide beeddino. Benihadaadi s'omoosiyaawantta kiittina, unttunttu simmiide aw, «Samaariyaappe Asay kesi yiidde de'ee» yaagiide odeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Awuraajjan azaziza yelaga mokkonneti olaas koyro kezi bida. Beeni-Hadaadey yuuyi wochchizayta kiittiin istti simmidi izas, «Samaariyappe asay kezidi yishe dees» gi yootida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣዉራጃን ኣዛዚዛ ዬላጋ ሞኮኔቲ ኦላስ ኮይሮ ኬዚ ቢዳ። ቤኒ-ሃዳዴይ ዩዪ ዎቺዛይታ ኪቲን ኢስቲ ሲሚዲ ኢዛስ፥ «ሳማሪያፔ ኣሳይ ኬዚዲ ዪሼ ዴስ» ጊ ዮቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አዉራጃ ሃረይሳት ኪትያ ናአተ ኦላንቾት ኮይሮ ከይድ ብዶሶና። በን-ሀዳድ ፆሞሳና መላ ኪትዳ አሳት፥ “ሳማረፐ አሳይ ከይድ ዩሳ ቦላ ደኤስ” ያግድ ኦድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Awuraja haareysati kiittiya na7atetha olanchoti koyro keyidi bidosona. Ben-Hadaadi xomoosana mela kiitida asati, “Samaarepe asay keyidi yuussaa bolla de7ees” yaagidi odis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በግንባር ቀደምትነት የወጡት ግን፣ የየአውራጃው አዛዥ የሆኑት ወጣት መኰንኖች ነበሩ። በዚህ ጊዜ ቤን ሀዳድ ሰላዮች ልኮ ነበርና እነርሱም፣ “ሰዎች ከሰማርያ ወጥተው ወደዚህ በመምጣት ላይ ናቸው” ብለው ነገሩት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወጣቶቹም ወታደሮች ግንባር ቀደም ሆነው ወደ ፊት አመሩ፤ ቤንሀዳድ ልኮአቸው የነበሩትም ቃፊሮች “አንድ የወታደሮች ቡድን ከሰማርያ ወጥቶ ወደዚህ እየመጣ ነው” ብለው ነገሩት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ኣገልገልቲ ኣመሓደርቲ ሃገር ከዓ ቕድም ወፁ። ወልደ ኣዴር ድማ ዝስልሉ ሰደደ እሞ “ሰባት ካብ ሰማርያ ይወፁ ኣለዉ” ኢሎም ነገርዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ገላዉ ሹማምቲ ሃገር ከኣ ቅድም ወጹ። ቤንሃዳድ ድማ ዚርእዮ ሰደደ እሞ፡ ሰባት ካብ ሰማርያ ይወጹ ኣለዉ፡ ኢሎም ነገርዎ።