1 Kings 20:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪ ቀትሪ ድማ ወጹ። ቤንሃዳድ ግን ንሱን እቶም ነገስታትን፡ እቶም ዝሕግዝዎ ዝነበሩ ሰላሳን ክልተን ነገስታት፡ ኣብቲ መዳጎኒታት ሰኺሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አክዓብም ኢይዝራኤላዊው ናቡቴ እንደ ሞተ በሰማ ጊዜ ወደ ኢይዝራኤላዊው ወደ ናቡቴ ወይን ቦታ ሊወርሰው ተነሥቶ ወረደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አክዓብም ናቡቴ እንደ ሞተ በሰማ ጊዜ ይወርሰው ዘንድ ወደ ኢይዝራኤላዊው ወደ ናቡቴ ወይን ቦታ ሊወርድ ተነሣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቤንሀዳድና የእርሱ የጦር ቃል ኪዳን ጓደኞች የሆኑ ሠላሳ ሁለቱ ነገሥታት በድንኳኖቻቸው ውስጥ በመጠጥ ሰክረው በነበሩበት ጊዜ እኩለ ቀን ላይ የእስራኤል ሠራዊት ወጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በንሀዳድ ባረና ማዴዳ ሀታማነ ላኡ ካተቱዋና እትፐ ዱንካንያን ኡቲደ ኡሻን ማት ደእሽን፥ ሴታ ጋላስ እስራኤልያ ኦላንቻቱ ኦላዉ ከሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Benihadaadi barena maaddeedda hattamanne laa"u kaatetuwaanna ittippe dunkkaaniyaan uttiide ushshan matsotti de'ishshin, seeta gallassi Israa'eeliyaa olanchchatuu olaw keseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Beeni-Hadaadey bana maaddiza 32 kawotara issife dunkaanen utti uyishe maththotti dishin seeta gallas Isra7eele olanchchati olas kezida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤኒ-ሃዳዴይ ባና ማዲዛ 32 ካዎታራ ኢሲፌ ዱንካኔን ኡቲ ኡዪሼ ማቲ ዲሺን ሴታ ጋላስ ኢስራኤሌ ኦላንቻቲ ኦላስ ኬዚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | በን-ሀዳድ ባና ማድዳ ሀስታማነ ናምኡ ካዎታራ እስፈ ዱንካንያን ኡትድ ኡሻን ማትዳሽን፥ ሴታ ጋላስ እስራኤለ ኦላንቾት ኦላስ ከይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ben-Hadaadi bana maaddida hastamanne nam7u kawotara issife dunkaaniyan uttidi ushshan mathotidashin, seeta gallas Isra7eele olanchoti olas keyidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም ቤን ሀዳድና ከእርሱ ጋር ተባብረው የነበሩት ሠላሳ ሁለቱ ነገሥታት በድንኳኖቻቸው ውስጥ ሰክረው ሳለ እኩለ ቀን ላይ መጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቤንሀዳድና የእርሱ የጦር ቃል ኪዳን ጓደኞች የሆኑ ሠላሳ ሁለቱ ነገሥታት በድንኳኖቻቸው ውስጥ በመጠጥ ሰክረው በነበሩበት ጊዜ እኩለ ቀን ላይ የእስራኤል ሠራዊት ወጣ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፍርቂ መዓልቲ ምስ ኮነ ድማ፥ ወፁ። ወልደ ኣዴር ግና፥ ንሱን እቶም ክሕግዝዎ ዝመፁ ሰላሳን ክልተን ነገስታትን ኣብ ድንኳናት ይሰትዩን ይሰኽሩን ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፍርቂ መዓልቲ ምስ ኰነ ድማ፡ ወጹ። ቤንሃዳድ ግና፡ ንሱን እቶም ነገስታትን፡ እቶም ኪሕግዝዎዝመጹ ሰላሳን ክልተን ነገስታት ኣብ ድንኳናት ይሰትዩን ይሰኽሩን ነበሩ። |