1 Kings 20:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም መንእሰያት ሹማምንቲ ኣውራጃታት ከኣ ቈጸሮም፣ ክልተ ሚእትን ሰላሳን ክልተን ድማ ነበሩ። ብድሕሪኦም ከኣ ንዅሎም ህዝቢ፡ ንዅሎም ደቂ እስራኤል፡ ሾብዓተ ሽሕ ቈጸሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኤል​ዛ​ቤ​ልም በሰ​ማች ጊዜ አክ​ዓ​ብን፥ “ናቡቴ ሞቶ​አል እንጂ በሕ​ይ​ወት አይ​ደ​ለ​ምና በገ​ን​ዘብ ይሰ​ጥህ ዘንድ እንቢ ያለ​ውን የኢ​ይ​ዝ​ራ​ኤ​ላ​ዊ​ውን የና​ቡ​ቴን የወ​ይን ቦታ ተነ​ሥ​ተህ ውረስ” አለ​ችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኤልዛቤልም ናቡቴ ተወግሮ እንደ ሞተ በሰማች ጊዜ ኤልዛቤል አክዓብን። ናቡቴ ሞቶአል እንጂ በሕይወት አይደለምና በገንዘብ ይሰጥህ ዘንድ እንቢ ያለውን የኢይዝራኤላዊውን የናቡቴን የወይን ቦታ ተነሥተህ ውረስ አለችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ንጉሡ ብዛታቸው ሁለት መቶ ሠላሳ ሁለት ብቻ የሆነ በአውራጃ አስተዳዳሪዎች ትእዛዝ ሥር የሆኑትን ወጣትነት ያላቸውን ወታደሮች ጠራ፤ ቀጥሎም ጠቅላላ ብዛቱ ሰባት ሺህ የሆነ የእስራኤልን ሠራዊት ጠራ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ አካብ አዉራጃ ሞድያዋንቱ አዛዝያ ያላጋ ኦላንቻቱዋ፥ ላኡ ጼታነ ሀታማነ ላአቱዋ ሺሼዳ። ቃይ አቴዳ እስራኤልያ አሳ፥ ላፑን ሻኣ ሺሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Akaabi awuraajjaa mooddiyaawanttu azaziyaa yalaga olanchchatuwaa, laa"u s'eetanne hattamanne laa"atuwaa shiishsheedda. K'ay atteeda Israa'eeliyaa asaa, laappun sha"aa shiishsheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Akaabey awuraajjan azaziza 232 ola gadawata shiishshides. Qasse attida 7,000 Isra7eele olanchchata shiishshides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኣካቤይ ኣዉራጃን ኣዛዚዛ 232 ኦላ ጋዳዋታ ሺሺዴስ። ቃሴ ኣቲዳ 7,000 ኢስራኤሌ ኦላንቻታ ሺሺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ አካብ አዉራጃ ሃረይሳት ኪትያ ናአተ ኦላንቾታ፥ 232 ሺሽስ። ቃስ 7,000 አትዳ እስራኤለ አሳ ሺሽስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Akaabi awuraja haareysati kiittiya na7atetha olanchota, 232 shiishis. Qassi 7,000 attida Isra7eele asaa shiishis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ አክዓብ የየአውራጃው አዛዥ የሆኑትን ሁለት መቶ ሠላሳ ሁለት ወጣት መኰንኖች ጠራ፤ ከዚያም የቀሩትን እስራኤላውያን ሰበሰበ፤ እነዚህም በአጠቃላይ ሰባት ሺሕ ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ንጉሡ ብዛታቸው ሁለት መቶ ሠላሳ ሁለት ብቻ የሆነ በአውራጃ አስተዳዳሪዎች ትእዛዝ ሥር የሆኑትን ወጣትነት ያላቸውን ወታደሮች ጠራ፤ ቀጥሎም ጠቅላላ ብዛቱ ሰባት ሺህ የሆነ የእስራኤልን ሠራዊት ጠራ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ነቶም ኣገልገልቲ እቶም ኣመሓደርቲ ሃገር ቈፀሮም እሞ፥ ክልተ ሚእትን ሰላሳን ክልተን ኮኑ። ደድሕሪኣቶም ከዓ ንዅሉ ህዝብን ንዅሎም ሰራዊት ደቂ እስራኤልን ቈፀሮም እሞ ሸውዓተ ሽሕ ኮኑ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ነቶም ገላዉ እቶም ሹማምቲ ሃገር ቈጸሮም እሞ፡ ክልተ ሚእቲን ሰላሳን ክልተን ኰኑ። ድሕሪኦም ከኣ ንብዘሎ ህዝቢ፡ ንዂሎም ደቂ እስራኤል ቈጸሮም እሞ፡ ሾብዓተ ሽሕ ኰኑ።