1 Kings 20:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ እስራኤል ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ ከምዚ በሎ፦ እቲ መትሓዚኡ ዚኣስር ከምቲ ዚቐንጥጦ ኣይምካሕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በከ​ተ​ማ​ውም የተ​ቀ​መ​ጡት የከ​ተ​ማው ሰዎ​ችና ሽማ​ግ​ሌ​ዎች፥ አለ​ቆ​ችም ኤል​ዛ​ቤል እን​ዳ​ዘ​ዘ​ቻ​ቸ​ውና ወደ እነ​ርሱ በተ​ላ​ከው ደብ​ዳቤ እንደ ተጻ​ፈው እን​ዲሁ አደ​ረጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በከተማውም የተቀመጡት የከተማው ሰዎችና ሽማግሌዎች ከበርቴዎችም ኤልዛቤል እንዳዘዘቻቸውና ወደ እነርሱ በተላከው ደብዳቤ እንደ ተጻፈ እንዲሁ አደረጉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሥ አክዓብ መልእክተኞቹን “እውነተኛ ወታደር መደንፋት የሚገባው ከጦርነት ድል በኋላ እንጂ ከጦርነት በፊት አይደለም ብላችሁ ለንጉሥ ቤንሀዳድ ንገሩት” ሲል መለሰላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ ካቲ ኪተቲደ ዬዳዋንታ፥ “ቱሙ ኦላንቻይ ኦላፐ ስሚደ ገሬረፐ አትና፥ ብሮ ቢደ ገሬረና ያጊደ ኦድተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa kaatii kiitettiide yeeddawantta, «Tumu olanchchay olaappe simmiide gereereppe attina, biro biidde gereerena yaagiide odite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele kawoy kiitetti yidaytas, « ‹Tumu olanchchay olappe simmidi gayrees attiin buro olas bishe gayrenna› giidi yootite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ካዎይ ኪቴቲ ዪዳይታስ፥ « ‹ቱሙ ኦላንቻይ ኦላፔ ሲሚዲ ጋይሬስ ኣቲን ቡሮ ኦላስ ቢሼ ጋይሬና› ጊዲ ዮቲቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ካዎይ ኪተትድ ይዳይሳታኮ፥ “ ‘ቱማ ኦላንቾይ ኦላፐ ስምሸ ጋይረስፐ አትሽን፥ ቡሮ ብሸ ጋይረና’ ያግድ ኦድተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele kawoy kiitetidi yidaysatako, “ ‘Tuma olanchoy olape simmishe gayresipe attishin, buroo bishe gayrenna’ yaagidi odite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤልም ንጉሥ፣ “ ‘ታጥቆ ለጦርነት የሚወጣ ሰው የጦር ትጥቁን እንደ ፈታ ሰው መደንፋት የለበትም’ ብላችሁ ንገሩት” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ አክዓብ መልእክተኞቹን “ ‘እውነተኛ ወታደር መደንፋት የሚገባው ከጦርነት ድል በኋላ እንጂ ከጦርነት በፊት አይደለም’ ብላችሁ ለንጉሥ ቤንሀዳድ ንገሩት” ሲል መለሰላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንጉስ እስራኤል ከዓ “ ‘እቲ ኣፅዋር ዝዕጠቕ ከምቲ ኣፅዋር ዝፈትሕ ገይሩ ኣይዘሃርን እዩ’ በልዎ” ኢሉ መለሰሎም።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንጉስ እስራኤል ከኣ፡ እቲ ኣጽዋር ዚዐጥቕ ከምቲ ኣጽዋር ዚፈትሕ ገይሩ ኣይጀሀር፡ በልዎ፡ ኢሉ መለሰሉ።