1 Kings 20:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ እስራኤል ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ ከምዚ በሎ፦ እቲ መትሓዚኡ ዚኣስር ከምቲ ዚቐንጥጦ ኣይምካሕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በከተማውም የተቀመጡት የከተማው ሰዎችና ሽማግሌዎች፥ አለቆችም ኤልዛቤል እንዳዘዘቻቸውና ወደ እነርሱ በተላከው ደብዳቤ እንደ ተጻፈው እንዲሁ አደረጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በከተማውም የተቀመጡት የከተማው ሰዎችና ሽማግሌዎች ከበርቴዎችም ኤልዛቤል እንዳዘዘቻቸውና ወደ እነርሱ በተላከው ደብዳቤ እንደ ተጻፈ እንዲሁ አደረጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሥ አክዓብ መልእክተኞቹን “እውነተኛ ወታደር መደንፋት የሚገባው ከጦርነት ድል በኋላ እንጂ ከጦርነት በፊት አይደለም ብላችሁ ለንጉሥ ቤንሀዳድ ንገሩት” ሲል መለሰላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ ካቲ ኪተቲደ ዬዳዋንታ፥ “ቱሙ ኦላንቻይ ኦላፐ ስሚደ ገሬረፐ አትና፥ ብሮ ቢደ ገሬረና ያጊደ ኦድተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa kaatii kiitettiide yeeddawantta, «Tumu olanchchay olaappe simmiide gereereppe attina, biro biidde gereerena yaagiide odite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawoy kiitetti yidaytas, « ‹Tumu olanchchay olappe simmidi gayrees attiin buro olas bishe gayrenna› giidi yootite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ካዎይ ኪቴቲ ዪዳይታስ፥ « ‹ቱሙ ኦላንቻይ ኦላፔ ሲሚዲ ጋይሬስ ኣቲን ቡሮ ኦላስ ቢሼ ጋይሬና› ጊዲ ዮቲቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ካዎይ ኪተትድ ይዳይሳታኮ፥ “ ‘ቱማ ኦላንቾይ ኦላፐ ስምሸ ጋይረስፐ አትሽን፥ ቡሮ ብሸ ጋይረና’ ያግድ ኦድተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele kawoy kiitetidi yidaysatako, “ ‘Tuma olanchoy olape simmishe gayresipe attishin, buroo bishe gayrenna’ yaagidi odite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤልም ንጉሥ፣ “ ‘ታጥቆ ለጦርነት የሚወጣ ሰው የጦር ትጥቁን እንደ ፈታ ሰው መደንፋት የለበትም’ ብላችሁ ንገሩት” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ አክዓብ መልእክተኞቹን “ ‘እውነተኛ ወታደር መደንፋት የሚገባው ከጦርነት ድል በኋላ እንጂ ከጦርነት በፊት አይደለም’ ብላችሁ ለንጉሥ ቤንሀዳድ ንገሩት” ሲል መለሰላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስ እስራኤል ከዓ “ ‘እቲ ኣፅዋር ዝዕጠቕ ከምቲ ኣፅዋር ዝፈትሕ ገይሩ ኣይዘሃርን እዩ’ በልዎ” ኢሉ መለሰሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ እስራኤል ከኣ፡ እቲ ኣጽዋር ዚዐጥቕ ከምቲ ኣጽዋር ዚፈትሕ ገይሩ ኣይጀሀር፡ በልዎ፡ ኢሉ መለሰሉ። |