1 Kings 2:36 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ድማ ልኢኹ ንሺሜይ ጸዊዑ፡ ኣብ የሩሳሌም ገዛ ሰሪሕካ ኣብኡ ንበር፡ ካብኡ ድማ ኣይትርሓቕ፡ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ልኮ ሳሚን አስ​ጠ​ራ​ውና እን​ዲህ አለው፥ “በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ቤት ሠር​ተህ ተቀ​መጥ፤ ወዲ​ህና ወዲ​ያም አት​ውጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ልኮ ሳሚን አስጠራውና። በኢየሩሳሌም ቤት ሠርተህ ተቀመጥ፥ ወዲህና ወዲያም አትውጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህ በኋላ ንጉሥ ሰሎሞን ሽምዒን አስጠርቶ እንዲህ ሲል አዘዘው፤ “በዚህ በኢየሩሳሌም የራስህን መኖሪያ ቤት ሠርተህ ተቀመጥ፤ ከዚያ ወደየትም አትሂድ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ካቲ ሶሎሞነ ሽምአዮ ኪቲደ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ነዉ የሩሳላመን ጎልያ ኬጻደ፥ ያን ደአ፤ ሀራሳ ሀቃነ ቦፓ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan Kaatii Solomone Shim"ayyo kiittiide hawaadan yaageedda; «New Yerusaalamen golliyaa kees's'aade, yaan de'a; harasaa hak'anne booppa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Kawo Solomooney Shim7es kiittidi, «Nees Yerusalaamen keeth keexxada heen de7a; heeppe haraso awakka booppa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ካዎ ሶሎሞኔይ ሺምኤስ ኪቲዲ፥ «ኔስ ዬሩሳላሜን ኬ ኬጻዳ ሄን ዴኣ፤ ሄፔ ሃራሶ ኣዋካ ቦፓ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ካዎይ ሶሎሞነይ ሳማ ፄግድ፥ “ነዉ የሩሳላመን ኬ ኬፃዳ፥ ያን ደአ፤ ሀራ ሶ አዉካ ቦፓ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Kawoy Solomoney Saama xeegidi, “New Yerusalaamen keethe keexada, yan de7a; hara soo awuka boopa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ንጉሡ ሳሚን አስጠርቶ እንዲህ አለው፤ “በኢየሩሳሌም ቤት ሠርተህ እዚያው ተቀመጥ፤ ከዚያ ግን የትም እንዳትሄድ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ንጉሥ ሰሎሞን ሽምዒን አስጠርቶ እንዲህ ሲል አዘዘው፦ “በዚህ በኢየሩሳሌም የራስህን መኖሪያ ቤት ሠርተህ ተቀመጥ፤ ከዚያ ወደየትም አትሂድ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንጉስ ከዓ ንሳሚ ልኢኹ ፀውዖ። “ኣብ ኢየሩሳሌም ቤት ሰሪሕኻ ተቐመጥ፤ ካብኣ ድማ ኣይትውፃእ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንጉስ ከኣ ልኢኹ ንሺምዒ ጸዊዑ፡ ኣብ የሩሳሌም ቤት ሰሪሕካ ኣብኣ ተቐመጥ፡ ካብኣ ድማ ናብዝን ናብትን ኣይትውጻእ።