1 Kings 2:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ድማ ልኢኹ ንሺሜይ ጸዊዑ፡ ኣብ የሩሳሌም ገዛ ሰሪሕካ ኣብኡ ንበር፡ ካብኡ ድማ ኣይትርሓቕ፡ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ልኮ ሳሚን አስጠራውና እንዲህ አለው፥ “በኢየሩሳሌም ቤት ሠርተህ ተቀመጥ፤ ወዲህና ወዲያም አትውጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ልኮ ሳሚን አስጠራውና። በኢየሩሳሌም ቤት ሠርተህ ተቀመጥ፥ ወዲህና ወዲያም አትውጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ ንጉሥ ሰሎሞን ሽምዒን አስጠርቶ እንዲህ ሲል አዘዘው፤ “በዚህ በኢየሩሳሌም የራስህን መኖሪያ ቤት ሠርተህ ተቀመጥ፤ ከዚያ ወደየትም አትሂድ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ካቲ ሶሎሞነ ሽምአዮ ኪቲደ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ነዉ የሩሳላመን ጎልያ ኬጻደ፥ ያን ደአ፤ ሀራሳ ሀቃነ ቦፓ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Kaatii Solomone Shim"ayyo kiittiide hawaadan yaageedda; «New Yerusaalamen golliyaa kees's'aade, yaan de'a; harasaa hak'anne booppa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Kawo Solomooney Shim7es kiittidi, «Nees Yerusalaamen keeth keexxada heen de7a; heeppe haraso awakka booppa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ካዎ ሶሎሞኔይ ሺምኤስ ኪቲዲ፥ «ኔስ ዬሩሳላሜን ኬ ኬጻዳ ሄን ዴኣ፤ ሄፔ ሃራሶ ኣዋካ ቦፓ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ካዎይ ሶሎሞነይ ሳማ ፄግድ፥ “ነዉ የሩሳላመን ኬ ኬፃዳ፥ ያን ደአ፤ ሀራ ሶ አዉካ ቦፓ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Kawoy Solomoney Saama xeegidi, “New Yerusalaamen keethe keexada, yan de7a; hara soo awuka boopa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ንጉሡ ሳሚን አስጠርቶ እንዲህ አለው፤ “በኢየሩሳሌም ቤት ሠርተህ እዚያው ተቀመጥ፤ ከዚያ ግን የትም እንዳትሄድ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ንጉሥ ሰሎሞን ሽምዒን አስጠርቶ እንዲህ ሲል አዘዘው፦ “በዚህ በኢየሩሳሌም የራስህን መኖሪያ ቤት ሠርተህ ተቀመጥ፤ ከዚያ ወደየትም አትሂድ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስ ከዓ ንሳሚ ልኢኹ ፀውዖ። “ኣብ ኢየሩሳሌም ቤት ሰሪሕኻ ተቐመጥ፤ ካብኣ ድማ ኣይትውፃእ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ ከኣ ልኢኹ ንሺምዒ ጸዊዑ፡ ኣብ የሩሳሌም ቤት ሰሪሕካ ኣብኣ ተቐመጥ፡ ካብኣ ድማ ናብዝን ናብትን ኣይትውጻእ። |