1 Kings 2:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቲ ንጉስ፡ ከምቲ ዝበሎ ግበር፡ ኣብ ልዕሊኡ ድማ ወዲቕካ ቀበር፡ በሎ። ነቲ ዮኣብ ዘፍሰሶ ንጹህ ደም ካባይን ካብ ቤት ኣቦይን ምእንቲ ኽትወስድዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም አለው፥ “ሂድና እንደ ነገረህ አድርግ፤ ገድለህም ቅበረው፤ ኢዮአብም በከንቱ ያፈሰሰውን ደም ከእኔና ከአባቴ ቤት ታርቃለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም አለው። እንደ ነገረህ አድርግ፤ ኢዮአብም በከንቱ ያፈሰሰውን ደም ከእኔና ከአባቴ ቤት ታርቅ ዘንድ ገድለህ ቅበረው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰሎሞንም በናያን እንዲህ አለው፤ “ኢዮአብ እንዳለህ ግደለውና ቅበረው፤ በዚህ አኳኋን ኢዮአብ ካፈሰሰው ንጹሕ ደም በደል የእኔንና የአባቴን ቤት የነጻን አድርገን። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ባናያ፥ “እ ጌዳዋዳን አ ኪተታ፤ አ ዎደ ሞጋ! ያቶፐ፥ ዮኣበ ጽሎ አሳቱዋ ሱ ጉሴዳ ዳባፐ ታናነ ታ አዉዋ ጎልያ አሳ ጌሻሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Banaaya, «I geeddawaadan Aa kiiteta; Aa wod'aade mooga! Yaatooppe, Yoo'aabe s'illo asatuwaa suutsaa gusseedda dabaappe taananne ta aawuwaa golliyaa asaa geeshshaasa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Solomooney Bannaya, «Izi gida mala wodhada mooga! Histtada Iyo7aabey xillota suuth gussida gomeppe tananne ta aawaa keeththaa geeshsha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ሶሎሞኔይ ባናያ፥ «ኢዚ ጊዳ ማላ ዎዳ ሞጋ! ሂስታዳ ኢዮኣቤይ ጺሎታ ሱ ጉሲዳ ጎሜፔ ታናኔ ታ ኣዋ ኬ ጌሻ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ፥ “እ ግዳይሳዳ እያ ኦ፤ እያ ዎዳ ሞጋ! እዮኣብ ፅሎ አሳ ሱ ጉስዳ ዳፋፐ ታናነ ታ አዋ ሶ አሳ ጌሻሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy, “I gidaysada iya ootha; iya wodhada mooga! Iyo7aabi xillo asaa suuthu gussida daafape tananne ta aawa soo asaa geeshshaasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡም በናያስን እንዲህ ሲል አዘዘው፤ “በል እንዳለው አድርግ፤ ግደልና ቅበረው፤ ኢዮአብ በከንቱ ካፈሰሰው ንጹሕ ደምም እኔንና የአባቴን ቤት አንጻን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰሎሞንም በናያን እንዲህ አለው፦ “ኢዮአብ እንዳለህ ግደለውና ቅበረው፤ በዚህ አኳኋን ኢዮአብ ካፈሰሰው ንጹሕ ደም በደል የእኔንና የአባቴን ቤት የነጻን አድርገን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ከዓ “ከምቲ ዝበሎ ግበር፤ ቀቲልካ ቕበሮ፤ ነቲ ኢዮኣብ ዘፍሰሶ ንፁህ ደም ድማ ኻባይን ካብ ቤት ኣቦይን ኣርሕቆ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ከኣ፡ ከምቲ ዝበሎ ግበር፡ ውደቆ እሞ ቅበሮ፡ ነቲ ዮኣብ ዘፍሰሶ ንጹህ ደም ካባይን ካብ ቤት ኣቦይን ኣርሕቆ። |