1 Kings 2:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በናያ ድማ ናብ ድንኳን እግዚኣብሄር መጺኡ፡ ንጉስ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ውጻእ፡ በሎ። ንሱ ድማ፡ ኣይፋልን፤ ኣብዚ ግና ክመውት እየ። በናያ ድማ ንንጉስ መሊሱ ሓበሮ፡ ዮኣብ ከምዚ ኢሉ መለሰለይ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዮዳሄ ልጅ በንያስም ወደ ኢዮአብ ወደ እግዚአብሔር ድንኳን መጥቶ፥ “ንጉሡ፦ ውጣ ይልሃል” አለው፤ ኢዮአብም፥ “በዚህ እሞታለሁ እንጂ አልወጣም” አለ። የዮዳሄ ልጅ በንያስም፦ ተመልሶ “ኢዮአብ የተናገረው ቃል፥ የመለሰልኝም እንዲህ ነው” ብሎ ለንጉሡ ነገረው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በናያስም ወደ እግዚአብሔር ድንኳን መጥቶ። ንጉሡ። ውጣ ይልሃል አለው፤ እርሱም። በዚህ እሞታለሁ እንጂ አልወጣም አለ። በናያስም። ኢዮአብ የተናገረው ቃል የመለሰልኝም እንዲህ ነው ብሎ ወደ ንጉሡ ወሬ አመጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም ወደ ጌታ ድንኳን ሄዶ ኢዮአብን “ከዚህ ድንኳን እንድትወጣ ንጉሡ አዞሃል” አለው። ኢዮአብ ግን “አልወጣም! እዚሁ እሞታለሁ!” አለ። በናያም ተመልሶ ኢዮአብ ያለውን ለንጉሡ ነገረው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባናይ መና ጎዳ ዱንካንያ ግዶ ገሊደ ዮኣባ፥ “ካቲ ኔና፥ ‘ሀዋፐ ከሳ’ ያጌ” ያጌዳ። ሽን እ ዛሪደ፥ “ከስከ! ታን ሀዋን ሀይቃና” ያጌዳ። ባናይ ካትያዉ፥ “ዮኣበ ታዉ ሀዋ ሀዋ ጊደ ዛሬዳ” ጊደ ኦዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Banaayi Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaa giddo geliide Yoo'aaba, «Kaatii neena, ‹Hawaappe kesa› yaagee» yaageedda. Shin I zaariide, «Kesikke! Taani hawaan hayk'k'ana» yaageedda. Banaayi kaatiyaw, «Yoo'aabe taw hawaa hawaa giide zaareedda» giide odeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Bannayay GODAA Dunkaaneza giddo gelidi Iyo7aabe, «Kawoy nena, ‹Hayssafe keza› gees» gides. Gido attiin izi zaaridi, «Ta hayssan hayqqana attiin kezikke» gides. Bannayay kawozas, «Iyo7aabey taas immida zaaroy hessa» giidi yootides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባናያይ ጎዳ ዱንካኔዛ ጊዶ ጌሊዲ ኢዮኣቤ፥ «ካዎይ ኔና፥ ‹ሃይሳፌ ኬዛ› ጌስ» ጊዴስ። ጊዶ ኣቲን ኢዚ ዛሪዲ፥ «ታ ሃይሳን ሃይቃና ኣቲን ኬዚኬ» ጊዴስ። ባናያይ ካዎዛስ፥ «ኢዮኣቤይ ታስ ኢሚዳ ዛሮይ ሄሳ» ጊዲ ዮቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባናይ ጎዳ ዱንካንያ ግዶ ገልድ እዮኣባኮ፥ “ካዎይ ነና ሀ በሳፈ ከያ ጌስ” ያግስ። ሽን እ ዛሪድ፥ “ከይከ! ታ ሀይሳን ሀይቃና” ያግስ። ባናይ፥ ብድ እዮኣብ ግዳይሳ ካዋስ ኦድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Banayi Godaa Dunkaaniya giddo gelidi Iyo7aabako, “Kawoy nena ha bessaafe keya gees” yaagis. Shin I zaaridi, “Keyike! Ta haysan hayqana” yaagis. Banayi, bidi Iyo7aabi gidaysa kawas odis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህም በናያስ ወደ እግዚአብሔር ድንኳን ገብቶ ኢዮአብን፣ “ንጉሡ፣ ‘ከዚህ ውጣ’ ይልሃል” አለው። እርሱ ግን “አልወጣም፣ እዚሁ እሞታለሁ” አለው። በናያስም፣ “ኢዮአብ የሰጠኝ መልስ ይህ ነው” በማለት ለንጉሡ ተናገረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም ወደ ተቀደሰው ድንኳን ሄዶ ኢዮአብን “ከዚህ ድንኳን እንድትወጣ ንጉሡ አዞሃል” አለው። ኢዮአብ ግን “አልወጣም! እዚሁ እሞታለሁ!” አለ። በናያም ተመልሶ ኢዮአብ ያለውን ለንጉሡ ነገረው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በናያስ ከዓ ናብቲ መራኸቢ ድንኳን መፂኡ፥ “ንጉስ ‘ውፃእ’ ኢሉ ይእዝዘካ ኣሎ” በሎ። ንሱ ግና “ኣይፋለይን፤ ኣብዙይ ደኣ እመውት እምበር ኣይወፅእን እየ” በሎ። በናያስ ድማ ንንጉስ፥ ኢዮኣብ ከምዙይ ኢሉኒ፥ ከምዙይውን መሊሱለይ ኢሉ ነገሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በናያ ኸኣ ናብ ድንኳን እግዚኣብሄር መጺኡ፡ ንጉስ፡ ውጻእ፡ ይብል ኣሎ፡ በሎ። ንሱ ግና፡ ኣይፋለይን፡ ኣብዚ ደኣ እመውት፡ በለ። በናያ ድማ፡ ዮኣብ ከምዚ ተዛሪቡኒ፡ ከምዚውን መሊሱለይ፡ ኢሉ እቲ ነገር ንንጉስ መለሰሉ። |