1 Kings 2:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰሎሞን ድማ ንኣብያታር ካህን እግዚኣብሄር ስለ ዘይኰነ ሰጐጎ። ነቲ እግዚኣብሄር ብዛዕባ ቤት ኤሊ ኣብ ሺሎ እተዛረቦ ቓል ምእንቲ ኺፍጽም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሴ​ሎም በዔሊ ቤት ላይ የተ​ና​ገ​ረው የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል ይፈ​ጸም ዘንድ ሰሎ​ሞን አብ​ያ​ታ​ርን ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ክህ​ነት አወ​ጣው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሴሎም በዔሊ ቤት ላይ የተናገረው የእግዚአብሔር ቃል ይፈጸም ዘንድ ሰሎሞን አብያታርን ከእግዚአብሔር ክህነት አወጣው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ሰሎሞን አብያታርን የጌታ ካህን ሆኖ ከሚያገለግልበት የክህነት ሥልጣን ሽሮ አባረረው፤ በዚህም ዓይነት ጌታ በሴሎ ስለ ካህኑ ዔሊና ስለ ትውልዱ የተናገረው ቃል ተፈጸመ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቲደ ሶሎሞነ አብያታራ መና ጎዳ ቄሳቱዋ ግድያ ሳኣፐ ድጊደ፥ መና ጎዳይ ሴሎን ኤልያ ጎልያ አሳዋ ኦዴዳዋ ፖሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatiide Solomone Abiyaataara Med'inaa Godaa k'eesatuwaa gidiyaa sa'aappe diggiide, Med'inaa Goday Seelon Eeliya golliyaa asaawaa odeeddawaa poleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Seelon qeese Eele keeththa asaa gishshas yootidayssa polanaas Solomooney Abiyaataare GODAAS qeeseteththan ooththizasoppe diggides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሴሎን ቄሴ ኤሌ ኬ ኣሳ ጊሻስ ዮቲዳይሳ ፖላናስ ሶሎሞኔይ ኣቢያታሬ ጎዳስ ቄሴቴን ኦዛሶፔ ዲጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሶሎሞነይ፥ አብያታር ጎዳ ካህነ ግድዳ በሳፈ ድግድ፥ ጎዳይ ሴሎን ኤለ ሶ አሳስ ኦድዳ ቃላ ፖልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Solomoney, Abyataari Godaa kahine gidida bessaafe diggidi, Goday Seelon Eele soo asaas odida qaala polis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ እግዚአብሔር ስለ ዔሊ ቤት በሴሎ የተናገረውን ቃል ለመፈጸም፣ ሰሎሞን አብያታርን ከእግዚአብሔር ክህነት አስወገደው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ ሰሎሞን አብያታርን የእግዚአብሔር ካህን ሆኖ ከሚያገለግልበት የክህነት ሥልጣን ሽሮ አባረረው፤ በዚህም ዐይነት እግዚአብሔር በሴሎ ስለ ካህኑ ዔሊና ስለ ትውልዱ የተናገረው ቃል ተፈጸመ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ እግዚኣብሄር ብዛዕባ ቤት ኤሊ፥ ኣብ ሴሎ ዝተዛረቦ ቓል ምእንቲ ኽፍፀም፥ ሰሎሞን ንኣብያታር ካህን እግዚኣብሄር ኮይኑ ኻብ ምግልጋል ሰዓሮ።
Amharic Tigrinya 2011 በዚ ኸምዚ እግዚኣብሄር ብዛዕባ ቤት ኤሊ ኣብ ሺሎ እተዛረቦ ቓል ምእንቲ ኺፍጸም፡ ሰሎሞን ንኣብያታር ካህን እግዚኣብሄር ካብ ምዃን ሰዐሮ።