1 Kings 19:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብኡ ድማ ናብ በዓቲ ኣትዩ ኣብኡ ሓደረ። እንሆ ድማ ቃል እግዚኣብሄር መጸ እሞ፡ ኤልያስ ኣብዚ እንታይ ትገብር ኣለኻ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እዚያም ወዳለ ዋሻ ገባ፤ በዚያም አደረ፤ እነሆም፥ “ኤልያስ ሆይ! ምን አመጣህ?” የሚል የእግዚአብሔር ቃል ወደ እርሱ መጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እዚያም ወዳለ ዋሻ መጣ፥ በዚያም አደረ፤ እነሆም። ኤልያስ ሆይ፥ በዚህ ምን ታደርጋለህ? የሚል የእግዚአብሔር ቃል ወደ እርሱ መጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እዚያም እንደ ደረሰ ወደ አንድ ዋሻ ገብቶ እዚያ ዐደረ። በድንገትም ጌታ “ኤልያስ ሆይ! እዚህ ምን ታደርጋለህ?” ሲል ጠየቀው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ሳኣን ደእያ ጎንጎሉዋ ግዶ ገሊደ አቄዳ። መና ጎዳይ አ፥ “ኤላሳ፤ ሀዋን አይ ኦይ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He sa'aan de'iyaa gonggoluwaa giddo geliide ak'eeda. Med'inaa Goday Aa, «Eelaasaa; hawaan ay ootsay?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heen diza gongolo giddo gelidi aqides. GODAA qaalay izakko yiidi, «Eelaasaa! Hayssan ay ooththay?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄን ዲዛ ጎንጎሎ ጊዶ ጌሊዲ ኣቂዴስ። ጎዳ ቃላይ ኢዛኮ ዪዲ፥ «ኤላሳ! ሃይሳን ኣይ ኦይ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ያ ጋክድ፥ ጎንጎሎ ግዶ ገልድ አቅስ። ጎዳይ፥ “ኤልያሳ፥ ሀይሳን አይ ኦይ?” ግያ ፆሳ ቃላይ እያኮ ይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I yaa gakidi, gongolo giddo gelidi aqis. Goday, “Eeliyaasa, haysan ay oothay?” giya Xoossa qaalay iyako yis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያም ወደ አንዲት ዋሻ ገብቶ ዐደረ። የእግዚአብሔርም ቃል ወደ እርሱ መጣ፤ “ኤልያስ ሆይ፤ እዚህ ምን ታደርጋለህ?” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እዚያም እንደ ደረሰ ወደ አንድ ዋሻ ገብቶ እዚያ ዐደረ። በድንገትም እግዚአብሔር “ኤልያስ ሆይ! እዚህ ምን ታደርጋለህ?” ሲል ጠየቀው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብኡ ኸዓ ናብ በዓቲ ኣተወ፤ ኣብኡውን ሓደረ። “ኤልያስ፥ ኣብዙይ እንታይ ትገብር ኣለኻ?” ዝብል ቃል እግዚኣብሄር ናብኡ መፀ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብኡ ኸኣ ናብ በዓቲ ኣተወ፡ ኣብኡውን ሐደረ። እንሆ ድማ፡ ቃል እግዚኣብሄር ናብኡ መጺኡ፡ ዎ ኤልያስ፡ ኣብዚ እንታይ ትገብር ኣሎኻ በሎ። |