1 Kings 19:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኢዛቤል ናብ ኤልያስ ልኡኽ ሰደደትሉ፦ ጽባሕ ኣብዚ ግዜ እዚ ንህይወትካ ከም ህይወት ሓደ ኻባታቶም እንተ ዘይገይረዮ፡ ኣማልኽቲ ከምዚ ይገብሩለይ፡ ካብኡ ንላዕሊ ድማ ይግበሩለይ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤልዛቤልም፥ “አንተ ኤልያስ ከሆንህ እኔም ኤልዛቤል ከሆንሁ ነገ በዚህ ጊዜ ሰውነትህን ከእነዚህ እንደ አንዱ ሰውነት ባላደርጋት፥ አማልክት እንዲህ ያድርጉብኝ፤ እንዲህም ይግደሉኝ” ብላ ወደ ኤልያስ ላከች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤልዛቤልም። ነገ በዚህ ጊዜ ነፍስህን ከእነዚህ እንደ አንዲቱ ነፍስ ባላደርጋት፥ አማልክት ይህን ያድርጉብኝ ይህንም ይጨምሩብኝ ብላ ወደ ኤልያስ መልእክተኛ ላከች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ እርሷ “በእነዚያ ነቢያት ላይ ያደረግኸውን እኔም ነገ ልክ በአሁኑ ሰዓት በአንተ ላይ ሳላደርግብህ ብቀር አማልክት በሞት ይቅሠፉኝ!” ስትል ወደ ኤልያስ የዛቻ መልእክት ላከች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤልዛቤላ፥ “ኔን ሄ ትምቢትያ ኦድያዋንታ ኦዳዋዳን፥ ዎንት ሀኖደ ታን ኔና ኦና ዮፐ፥ ጾሳቱ ታና ዎና” ያጋደ ኤላሳዉ ኪታዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Elzzaabeela, «Neeni he timbbitiyaa odiyaawantta ootseeddawaadan, wontti hannoode taani neena ootsana d'ayooppe, s'oossatuu taana wod'ana» yaagaadde Eelaasaw kiittaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Elzabeela, «Neni he nabeta bolla ooththoyssaththo tanikka ne shemppo wonto hanni wode iziththo ooththontta aggiko xoossati hessafekka aadhdhiza iita ta bolla gaththetto» gaada qasttanne Eelaasas yeddadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኤልዛቤላ፥ «ኔኒ ሄ ናቤታ ቦላ ኦይሳ ታኒካ ኔ ሼምፖ ዎንቶ ሃኒ ዎዴ ኢዚ ኦንታ ኣጊኮ ጾሳቲ ሄሳፌካ ኣዛ ኢታ ታ ቦላ ጋቶ» ጋዳ ቃስታኔ ኤላሳስ ዬዳዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤልዛቤላ፥ “ኔኒ ሄ ናበታ ቦላ ኦዳይሳዳ ዎንቶ ሀኖደ ታኒ ነ ቦላ ኦና እፅኮ፥ ፆሳት ታና ፕርዶ” ያጋዳ ኤልያሳኮ ኪታሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Elzabeela, “Neeni he nabeta bolla oothidaysada wonto hannoode taani ne bolla oothonna ixiko, xoossati tana pirdo” yaagada Eeliyaasako kiittasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህም እርሷ፣ “ነገ በዚህ ሰዓት ያንተንም ነፍስ ከእነዚያ እንደ አንዱ ነፍስ ሳላደርጋት ብቀር አማልክት እንዲህ ያድርጉብኝ፤ ከዚህ የባሰም ያምጡብኝ” ስትል ወደ ኤልያስ መልእክተኛ ላከች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ እርስዋ “በእነዚያ ነቢያት ላይ ያደረግኸውን እኔም ነገ ልክ በአሁኑ ሰዓት በአንተ ላይ ሳላደርግብህ ብቀር አማልክት በሞት ይቅሠፉኝ!” ስትል ወደ ኤልያስ የዛቻ መልእክት ላከች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኤልዛቤል ልኡኽ ሰዲዳ፥ ንኤልያስ “ፅባሕ ከምዛ ጊዜ እዚኣ ንነፍስኻ ኻብዚኣቶም ከም ሓንቲ ነፍሲ እንተ ዘይገይረያ ኣማልኽቲ እዙይ ይግበሩኒ፤ እዙይውን ይወስኹኒ” በለት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኤዛቤል ልኡኽ ሰዲዳ፡ ንኤልያስ፡ ጽባሕ ከምዛ ጊዜ እዚኣ ንነፍስኻ ኸም ነፍሲ ሓድ ኻባታቶም እንተ ዘይገይረያስ፡ ኣምልኽቲ ኸምዚ ይግበሩኒ፡ ከምዚውን ይወስኹኒ፡ በለቶ። |