1 Kings 19:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንየሁ ወዲ ኒምሲ ድማ ኣብ እስራኤል ንጉስ ኪኸውን ቅብኣዮ። ከምኡውን ኤሊዛ ወዲ ሻፋጥ፡ ካብ ኣቤልሜሆላ፡ ኣብ ክፍልኻ ከም ነብዪ ክትቀብእ ኣለካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ላይ ንጉሥ ይሆን ዘንድ የና​ሚ​ሶን ልጅ ኢዩን ቅባው፤ በፋ​ን​ታ​ህም ነቢይ ይሆን ዘንድ የአ​ቤ​ል​መ​ሁ​ላን ሰው የሣ​ፋ​ጥን ልጅ ኤል​ሳ​ዕን ቅባው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእስራኤልም ላይ ንጉሥ ይሆን ዘንድ የናሜሲን ልጅ ኢዩን ቅባው፤ በፋንታህም ነቢይ ይሆን ዘንድ የአቤልምሖላን ሰው የሣፋጥን ልጅ ኤልሳዕን ቅባው ከአዛሄልም ሰይፍ ያመለጠውን ሁሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የኒምሺን ልጅ ኢዩንም ቀብተህ በእስራኤል ላይ አንግሠው፤ የአቤል መሖላ ተወላጅ የሆነውን የዮሣፋጥን ልጅ ኤልሳዕንም ቀብተህ በአንተ እግር ነቢይ እንዲሆን አድርገው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ንምሻ ናአይ ዬሁ እስራኤልያ ቦላ ካተታናዳን ኦካ። ነ ሳኣን ትምቢትያ ኦዳናዳን አቤል ማሆላፐ ዬዳ ሻፋጻ ናኣ ኤልሳአ ኦካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Nimisha na'ay Yeehu Israa'eeliyaa bolla kaatetanaaddan okka. Ne sa'aan timbbitiyaa odanaadan Aabeeli Mahoolappe yeedda Shafaas'a na'aa Elssaa'a okka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka Nimishe naa Iyu Isra7eele bolla kawotana mala tiya. Hessaththoka ne sohon nabe gidana mala Aabeeli-Mahoole dere as Saafaaxe naa Elssa7e tiya.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ኒሚሼ ና ኢዩ ኢስራኤሌ ቦላ ካዎታና ማላ ቲያ። ሄሳካ ኔ ሶሆን ናቤ ጊዳና ማላ ኣቤሊ-ማሆሌ ዴሬ ኣስ ሳፋጼ ና ኤልሳኤ ቲያ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናምሳ ናኣ፥ እዩ እስራኤለ ቦላ ካዎ ኦዳ ትያ። ነ በሳን ናበ ኦዳ አቤል-ማሆላ አድያ ሳፋፃ ናኣ ኤልሳ ትያ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Namisa na7aa, Iyyu Isra7eele bolla kawo oothada tiya. Ne bessan nabe oothada Abeel-Mahoola addiya Safaaxa na7aa Elsa tiya.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲሁም የናሜሲን ልጅ ኢዩን በእስራኤል ላይ እንዲነግሥ ቅባው፤ ደግሞም ነቢይ ሆኖ በእግርህ እንዲተካ የአቤል ምሖላን ሰው የሣፋጥን ልጅ ኤልሳዕን ቅባው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የኒምሺን ልጅ ኢዩንም ቀብተህ በእስራኤል ላይ አንግሠው፤ የአቤል መሖላ ተወላጅ የሆነውን የዮሣፋጥን ልጅ ኤልሳዕንም ቀብተህ በአንተ እግር ነቢይ እንዲሆን አድርገው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንኢዩ ወዲ ናሜሲን ከዓ ኣብ እስራኤል ክነግስ ቅብኣዮ። ንኤልሳዕ ወዲ ሳፋጥ በዓል ኣቤል ሜሆላ ድማ ኽንዳኻ ነቢይ ክኸውን ቅብኣዮ።
Amharic Tigrinya 2011 ንየሁ ወዲ ኒምሺ ኸኣ ኣብ እስራኤል ኪነግስ ቅብኣዮ። ንኤልሳእ ወዲ ሻፋጥ፡ ብዓል ኣቤልሚሆላ ድማ ኣብ ክንዳእካ ነብዪ ኪኸውን ቅብኣዮ።