1 Kings 19:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ወጺእካ ኣብቲ ከረን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ደው በል። እንሆ ድማ እግዚኣብሄር ሓለፈ፡ ብርቱዕን ብርቱዕን ንፋስ ድማ ነቲ ኣኽራን ቀዲዱ ነቲ ኣኻውሕ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ጨፍጨፎ። እግዚኣብሄር ግና ኣብ ንፋስ ኣይነበረን፡ ድሕሪ ንፋስ ድማ ምንቅጥቃጥ ምድሪ ኣይነበረን። እግዚኣብሄር ግና ኣብቲ ምንቅጥቃጥ ምድሪ ኣይነበረን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም አለ፥ “ነገ ውጣ፤ በተ​ራ​ራ​ውም ላይ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ቁም። እነ​ሆም፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በዚያ አለፈ፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት ትል​ቅና ብርቱ ነፋስ ተራ​ሮ​ቹን ሰነ​ጠቀ፤ ዓለ​ቶ​ቹ​ንም ሰባ​በረ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን በነ​ፋሱ ውስጥ አል​ነ​በ​ረም። ከነ​ፋ​ሱም በኋላ የም​ድር መና​ወጥ ሆነ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ግን በም​ድር መና​ወጥ ውስጥ አል​ነ​በ​ረም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። ውጣ፥ በተራራውም ላይ በእግዚአብሔር ፊት ቁም አለ። እነሆም፥ እግዚአብሔር አለፈ፥ በእግዚአብሔርም ፊት ትልቅና ብርቱ ነፋስ ተራሮቹን ሰነጠቀ ዓለቶቹንም ሰባበረ፥ እግዚአብሔር ግን በነፋሱ ውስጥ አልነበረም። ከነፋሱም በኋላ የምድር መናወጥ ሆነ፥ እግዚአብሔር ግን በምድር መናወጥ ውስጥ አልነበረም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ኤልያስን “ካለህበት ወጥተህ በተራራው ጫፍ ላይ በፊቴ ቁም” አለው፤ ከዚህ በኋላ ጌታ በአጠገቡ አለፈ፤ ብርቱ ነፋስም በፊቱ በመላክ ኰረብቶችን ሰነጣጠቀ፤ አለቶችንም ሰባበረ፤ ጌታ ግን በነፋሱ ውስጥ አልነበረም፤ ነፋሱም ከቆመ በኋላ ምድሪቱ ተናወጠች፤ ጌታ ግን በምድሪቱ ነውጥ ውስጥ አልነበረም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ አ፥ “ሄዋፐ ከሳ ባደ፥ ደርያ ሁጲያን ታ ስንን ኤአ” ያጌዳ። ኤላስ ኤቂደእሽን መና ጎዳይ አ ማታና አዳ። ሄ ዎደ ምኖ ዎልቃማ ጫርኩ ደርያ ጳልቀሬዳ፤ ዛላቱዋካ ክንቼሬዳ፤ ሽን መና ጎዳይ ሄ ጫርኩዋ ግዶን ባዋ። ጫርኩዋፐ ስምና ቢታይ ቃጼዳ፤ ሽን መና ጎዳይ ሄ ቢታ ጋጻንካ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Aa, «Hewaappe kesa baade, deriyaa huup'iyaan ta sintsan ee"a» yaageedda. Eelaasi ek'k'ide'ishin Med'inaa Goday Aa mataana aad'd'eedda. He wode mino wolk'k'aama c'arkkuu deriyaa p'alk'k'ereetseedda; zaallatuwaakka kinchchereetseedda; shin Med'inaa Goday he c'arkkuwaa giddon baawa. C'arkkuwaappe simmina biittay k'aas's'eedda; shin Med'inaa Goday he biittaa gas'aankka baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY izas, «Hessafe keza baada zumaa xeeran ta sinththan eqqa; GODAY heera aadhdhana» gides. Hessafe guye wolqqama carkoy zumata phalqereththides; zaallatakka kinchchereththi yeggides; GODAY gidikko he carkoza giddon deenna. He carkozappe simmiin biittay qaaxxides; GODAY he biitta qaaththaankka deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኢዛስ፥ «ሄሳፌ ኬዛ ባዳ ዙማ ጼራን ታ ሲንን ኤቃ፤ ጎዳይ ሄራ ኣና» ጊዴስ። ሄሳፌ ጉዬ ዎልቃማ ጫርኮይ ዙማታ ጳልቄሬዴስ፤ ዛላታካ ኪንቼሬ ዬጊዴስ፤ ጎዳይ ጊዲኮ ሄ ጫርኮዛ ጊዶን ዴና። ሄ ጫርኮዛፔ ሲሚን ቢታይ ቃጺዴስ፤ ጎዳይ ሄ ቢታ ቃንካ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ “ሀይሳፈ ከያዳ ደርያ ሁጰን ታ ስንን ኤቃ” ያግስ። ኤልያስ ኤቅዳሽን፥ ሄኮ፥ ጎዳይ እያ ማታራ አስ። ሄ ዎደ ዎልቃማ ጫርኮይ ዙማ ጳልቀረስ፤ ዛላታ ትንቸረስ፤ ሽን ጎዳይ ሄ ጫርኩዋ ግዶን ባዋ። ጫርኩዋፈ ጉየ ቢት ቃፅስ፤ ሽን ጎዳይ ሄ ቢታ ቃፁዋን ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, “Haysafe keyada deriya huuphen ta sinthan eqa” yaagis. Eeliyaasi eqidashin, Heko, Goday iya matara aadhis. He wode wolqaama carkoy zumaa phalqerethis; zaallata tincherethis; shin Goday he carkuwa giddon baawa. Carkuwafe guye biitti qaaxis; shin Goday he biitta qaaxuwan baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም ፣ “ እግዚአብሔር በዚያ ያልፋልና ወደ ተራራው ወጥተህ በእግዚአብሔር ፊት ቁም” አለው። ከዚያም ታላቅና ኀይለኛ ነፋስ ተራሮቹን ሰነጣጠቀ፤ ዐለቶችንም በእግዚአብሔር ፊት ብትንትናቸውን አወጣ፤ እግዚአብሔር ግን በነፋሱ ውስጥ አልነበረም፤ ከነፋሱም ቀጥሎ የምድር መነዋወጥ ሆነ፤ እግዚአብሔር ግን በምድር መነዋወጡ ውስጥ አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም ኤልያስን “ካለህበት ወጥተህ በተራራው ጫፍ ላይ በፊቴ ቁም” አለው፤ ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር በአጠገቡ አለፈ፤ ብርቱ ነፋስም በፊቱ በመላክ ኰረቶችን ሰነጣጠቀ፤ አለቶችንም ሰባበረ፤ እግዚአብሔር ግን በነፋሱ ውስጥ አልነበረም፤ ነፋሱም ከቆመ በኋላ ምድሪቱ ተናወጠች፤ እግዚአብሔር ግን በምድሪቱ ነውጥ ውስጥ አልነበረም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ “ወፂእኻ ኣብቲ እምባ ኣብ ቅድመይ ደው በል” በሎ። እንሆ ድማ እግዚኣብሄር ሓለፈ፤ ቀቅድሚ እግዚኣብሄር ከዓ የመና ብርቱዕ ንፋስ መፀ፤ ነቲ እምባታት ሰንጠቖ፤ ነቲ ኣኻውሕ ድማ ሰባበሮ። እግዚኣብሄር ግና ኣብ ውሽጢ እቲ ንፋስ ኣይነበረን። ድሕሪ እቲ ንፋስ ከዓ ምንቅጥቃጥ ምድሪ ኾነ፤ እግዚኣብሄር ግና ኣብ ውሽጢ እቲ ምንቅጥቃጥ ምድሪ ኣይነበረን።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኸኣ፡ ወጺእካ ኣብቲ ኸረን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ደው በል፡ በለ። እንሆ ድማ እግዚኣብሄር ሐለፈ፡ ቀቅድሚ እግዚኣብሄር ከኣ ኣዝዩ ብርቱዕ ንፋስ ኣኽራን ሰንጠቐ፡ኣኻውሕ ድማ ሰባበረ። እግዚኣብሄር ግና ኣብቲ ንፋስ ኣይነበረን።