1 Kings 19:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ “ደቂ እስራኤል ኪዳንካ ሓዲጎም፡ መሰውኢታትካ ኣፍሪሶም፡ ነብያትካ ድማ ብሰይፊ ስለ ዝቐተልዎም፡ ብእግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት ኣዝየ ቀኒአ። ኣነ በይነይ ድማ ተሪፈ፤ ንህይወተይ ድማ ይደልይዋ፣ ክወስድዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤልያስም፥ “ሁሉን ለሚገዛ ለእግዚአብሔር እጅግ ቀንቻለሁ፤ የእስራኤል ልጆች ቃል ኪዳንህን ትተዋልና፥ መሠዊያዎችህንም አፍርሰዋልና፥ ነቢያትህንም በሰይፍ ገድለዋልና፤ እኔም ብቻዬን ቀርቻለሁ ነፍሴንም ሊወስዱአት ይሻሉ” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። ለሠራዊት አምላክ ለእግዚአብሔር እጅግ ቀንቻለሁ፤ የእስራኤል ልጆች ቃል ኪዳንህን ትተዋልና፥ መሠዊያዎችህንም አፍርሰዋልና፥ ነቢያትህንም በሰይፍ ገድለዋልና፤ እኔም ብቻዬን ቀርቻለሁ፤ ነፍሴንም ሊወስዱአት ይሻሉ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኤልያስም “ሁሉን የምትችል አምላኬ ሆይ! እኔ ለአምላክነትህ በመቅናት ዘወትር አንተን ብቻ አገለግላለሁ፤ የእስራኤል ሕዝብ ግን ከአንተ ጋር የገቡትን ቃል ኪዳን አፍርሰዋል፤ መሠዊያዎችህንም ሰባብረዋል፤ ነቢያትህንም ሁሉ ገድለዋል፤ እነሆ እኔ ብቻዬን ቀርቻለሁ፤ እነርሱ ግን እኔንም እንኳ ሊገድሉኝ ይፈልጋሉ!” ሲል መለሰ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤላስ፥ “ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳዉ ጾሳዉ ታን ዳሮፐ ምሸታድ። አያዉ ጎፐ፥ እስራኤልያ አሳይ ኔናና ጫቀቴዳ ጫቁዋ መንዳ፤ ነዉ ያርሽያ ሳኣካ ክንቼዳ፤ ነ ሱንን ትምቢትያ ኦድያዋንታካ ማሻን ዎዳ። ያትና፥ ታን ታረካ አታድ፤ ሀእ ኡንቱንቱ ታ ሸምፑዋካ አካናዉ ኮይኖ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Eelaasi, «Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaw S'oossaw taani daroppe mishettaad. Ayaw gooppe, Israa'eeliyaa Asay neenana c'aak'k'eteedda c'aak'uwa mentseedda; new yarshshiyaa sa'aakka kinchcheedda; ne suntsan timbbitiyaa odiyaawanttakka mashshaan wod'eedda. Yaatina, taani taarekka ataad; ha"i unttunttu ta shemppuwaakka akkanaw koyino» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Eelaasi, «Ubbaafe Wolqqama GODAA Xoossaas tani keeha zil7ettadis; gaasoykka Isra7eele asay nenara caaqettida caaqoza menththides; nees yarsho yarshizasohotakka laallides; ne nabetakka giththa mashshan wodhides; tani tarkka attadis shin ha7i tanakka wodhana koyeettes» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኤላሲ፥ «ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ጾሳስ ታኒ ኬሃ ዚልኤታዲስ፤ ጋሶይካ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኔናራ ጫቄቲዳ ጫቆዛ ሜንዴስ፤ ኔስ ያርሾ ያርሺዛሶሆታካ ላሊዴስ፤ ኔ ናቤታካ ጊ ማሻን ዎዴስ፤ ታኒ ታርካ ኣታዲስ ሺን ሃኢ ታናካ ዎና ኮዬቴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤልያስ፥ “ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳ ፆሳስ ታኒ ዳሮ ምሸታስ። እስራኤለ አሳይ ኔራ ጫቅዳ ጫቁዋ መንስ፤ ነ ያርሾ በሳ ላልዶሶና፤ ነ ናበታ ማሻን ዎዶሶና። ታኒ ታርካ አታስ፤ ሀእ ኤንቲ ታ ሸምፑዋ ዎናዉ ኮዮሶና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Eeliyaasi, “Ubbaafe Wolqaama Godaa Xoossaas taani daro mishetas. Isra7eele asay neera caaqida caaquwa menthis; ne yarsho bessa laallidosona; ne nabeta mashshan wodhidosona. Taani tarka attas; ha77i enti ta shempuwa wodhanaw koyoosona” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም፣ “እኔ ለሰራዊት ጌታ ለእግዚአብሔር እጅግ ቀንቻለሁ፤ እስራኤላውያን ኪዳንህን ትተዋል፤ መሠዊያዎችህን አፍርሰዋል፤ ነቢያትህንም በሰይፍ ገድለዋልና። የቀረሁት እኔ ብቻ ነኝ፤ አሁንም እኔን ለመግደል ይፈልጋሉ” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኤልያስም “ሁሉን የምትችል አምላኬ ሆይ! እኔ ለአምላክነትህ በመቅናት ዘወትር አንተን ብቻ አገለግላለሁ፤ የእስራኤል ሕዝብ ግን ከአንተ ጋር የገቡትን ቃል ኪዳን አፍርሰዋል፤ መሠዊያዎችህንም ሰባብረዋል፤ ነቢያትህንም ሁሉ ገድለዋል፤ እነሆ እኔ ብቻዬን ቀርቻለሁ፤ እነርሱ ግን እኔንም እንኳ ሊገድሉኝ ይፈልጋሉ!” ሲል መለሰ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸዓ “ንሰራዊት ጐይታ እግዚኣብሄር የመና ቐኒአ ኣለኹ። ደቂ እስራኤል ግና ኺዳንካ ሓዲጎም ንመሰውኢታትካ ድማ ኣፍሪሶም፥ ንነቢያትካውን ብሰይፊ ቐቲሎምዎም እዮም፤ ኣነ ኸዓ በይነይ እየ ተሪፈ ዘለኹ። ሕዚ ድማ ንነፍሰይ ይደልይዋ ኣለዉ” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ፡ ደቂ እስራኤል ኪዳንካ ሐዲጎም ንመሰውኢታትካ ድማ ኣፍሪሶም፡ ንነብያትካውን ብሴፍ ቀቲሎምዎም እዮም እሞ፡ ስለ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት ቅንኣት ቀኒኤ ኣለኹ። ኣነ ኸኣ በይነይ እየ ተሪፈ ዘሎኹ። ነንፍሰይ ድማ ኪወስድዋ ይደልይዋ ኣለዉ፡ በለ። |