1 Kings 19:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣከኣብ ድማ ንኢዛቤል እቲ ኤልያስ ዝገበሮ ዅሉ፡ ከምኡውን ንዅሎም ነብያት ብሰይፊ ከም ዝቐተሎም ነገሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አክዓብም ኤልያስ ያደረገውን፥ የሐሰት ነቢያትንም ሁሉ በሰይፍ እንደ ገደላቸው ለሚስቱ ለኤልዛቤል ነገራት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አክዓብም ኤልያስ ይህን ሁሉ እንዳደረገ፥ ነቢያትንም ሁሉ በሰይፍ እንደ ገደለ ለኤልዛቤል ነገራት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኤልያስ ያደረገውን ሁሉና የበዓልንም ነቢያት በሙሉ በሞት እንዴት እንደ ቀጣ ንጉሥ አክዓብ ለሚስቱ ለኤልዛቤል ነገራት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤላስ ኦዳዋ ኡባነ ባኣላ ሱንን ትምቢትያ ኦድያዋንታ ኡባ ማሻን እ ዎት ዎደንቶ አካብ ኤልዛቤልዉ ኦዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Eelaasi ootseeddawaa ubbaanne Ba'aala suntsan timbbitiyaa odiyaawantta ubbaa mashshaan I wooti wod'eeddentto Akaabi Elzzaabeeliw odeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eelaasi ooththida ooso ubbaa, Ba7aale nabetakka giththa mashshan izi wostti wodhisidaakko Akaabey Elzabeelis yootides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤላሲ ኦዳ ኦሶ ኡባ፥ ባኣሌ ናቤታካ ጊ ማሻን ኢዚ ዎስቲ ዎሲዳኮ ኣካቤይ ኤልዛቤሊስ ዮቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤልያስ ኦዳባ ኡባነ ባኣለ ናበታ ኡባ ማሻን ዎዳይሳ አካብ ኤልዛቤልስ ኦድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Eeliyaasi oothidaba ubbaanne Ba7aale nabeta ubbaa mashshan wodhidaysa Akaabi Elzabeelis odis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አክዓብ በዚህ ጊዜ፣ ኤልያስ ያደረገውን በሙሉ፣ ነቢያቱንም ሁሉ እንዴት በሰይፍ እንዳስገደላቸው ለኤልዛቤል ነገራት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኤልያስ ያደረገውን ሁሉና የበዓልንም ነቢያት በሙሉ በሞት እንዴት እንደ ቀጣ ንጉሥ አክዓብ ለሚስቱ ለኤልዛቤል ነገራት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣክኣብ ድማ እቲ ዅሉ ኤልያስ ዝገበሮን ንዅሎም ነቢያት ከዓ ብሰይፊ ኸም ዝቐተሎምን ንኤልዛቤል ነገራ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣከኣብ ድማ እቲ ኤልያስ ዝገበሮ ዂሉን ንዂሎም ነብያት ከኣ ብሴፍ ከም ዝቐተሎምን ንኢዛቤል ነገራ። |