1 Kings 18:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኣከኣብ ንኦብድያ፡ ናብታ ምድሪ፡ ናብ ኵሉ ዓይኒ ማይን ናብ ኵሉ ወሓይዝን ኪድ፡ በሎ። ምናልባት ንኣፍራስን በቕልን ብህይወት ንኽጸንሑ ሳዕሪ ክንረክብ ንኽእል ኢና፣ ምእንቲ ዅሎም እንስሳታት ከይንስእኖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አክ​ዓ​ብም አብ​ድ​ዩን፥ “በሀ​ገሩ መካ​ከል ወደ ውኃ ምንጭ ሁሉና ወደ ፈፋ ሁሉ ና እን​ሂድ፤ እን​ስ​ሶ​ችም ሁሉ እን​ዳ​ይ​ጠፉ ፈረ​ሶ​ች​ንና በቅ​ሎ​ችን የም​ና​ድ​ን​በት ሣር ምና​ል​ባት እና​ገኝ እንደ ሆነ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አክዓብም አብድዩን። በአገሩ መካከል ወደ ውኃው ምንጭ ሁሉና ወደ ወንዝ ሁሉ ሂድ፤ እንስሶችም ሁሉ እንዳይጠፉ ፈረሶችንና በቅሎችን የምናድንበት ሣር ምናልባት እናገኛለን አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አክዓብ አብድዩን “ፈረሶችንና በቅሎዎችን ከሞት የምናድንበት በቂ ሣር እናገኝ እንደሆን በምድሪቱ ወደሚገኘው ምንጭና ወንዝ እስቲ ሂድና እይ፤ ምናልባት እንስሶቻችንን ከሞት ማዳን እንችል ይሆናል” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አካብ ኦባድያ ጼሲደ፥ “ጋድያን ሳኣን ፑልቱ ደእያ ሳኣ ኡባነ ሻፋ ፑልቱዋ ኡባ ባ። ኦን ኤሪ፥ ኑን ማታ ደሚደ ፓራቱዋነ ባቁሎቱዋ ዎናን አሻናዌንቶነ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Akaabi Obaadiyaa s'eesiide, «Gadiyaan sa'aan pulttuu de'iyaa sa'aa ubbaanne shaafaa pulttuwaa ubbaa ba. Ooni erii, nuuni maataa demmiide paratuwaanne bak'ulotuwaa wod'enaan ashshanaawenttone» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Akaabey Abdiyu xeygidi, «Ooni erizee nuni maata demmidi paratanne baqulota wodhontta mala ashshanaakko sa7an pulttoy dizaso ubbaanne shaafay dizaso ubbaa ba» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣካቤይ ኣብዲዩ ጼይጊዲ፥ «ኦኒ ኤሪዜ ኑኒ ማታ ዴሚዲ ፓራታኔ ባቁሎታ ዎንታ ማላ ኣሻናኮ ሳኣን ፑልቶይ ዲዛሶ ኡባኔ ሻፋይ ዲዛሶ ኡባ ባ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አካብ አብድዩ ፄግድ፥ “ማታ ደምድ ፓራታነ ባቁሎታ ሀይቆፐ አሻናዉ ቢታን ፑልቶይ ደእያ በስነ ሻፋ ጋፃን ኡባ ባ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Akaabi Abdiyu xeegidi, “Maata demmidi paratanne baqulota hayqope ashshanaw biittan pultoy de7iya bessinne shaafa gaxan ubbaa ba” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አክዓብም አብድዩን፣ “ተነሣና በአገሪቱ ውስጥ ወዳሉት ምንጮችና ሸለቆዎች ሂድ፤ ፈረሶቻችንና በቅሎዎቻችን እንዳይሞቱ በሕይወት እንዲቈዩ ምናልባት ሣር እናገኝ ይሆናል።” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አክዓብ አብድዩን “ፈረሶችንና በቅሎዎችን ከሞት የምናድንበት በቂ ሣር እናገኝ እንደሆን በምድሪቱ ወደሚገኘው ምንጭና ወንዝ እስቲ ሂድና እይ፤ ምናልባት እንስሶቻችንን ከሞት ማዳን እንችል ይሆናል” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣክኣብ ከዓ ንኣብድዩ፥ “ምናልባሽ ሳዕሪ እንተ ረኸብና እሞ ኣፍራስን ኣባቕልን ክነድሕን እንተ ኸኣልናስ፥ ኣብዝ ሃገር ናብ ዘሎ ዅሉ ዓይኒ ማያትን፥ ናብ ኵሉ ሩባታትን ንኺድ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣከኣብ ከኣ ንኦብድያ፡ ኲለን እንስሳ ኸይጠፍኣናስ፡ ኣብዛ ሃገር ናብ ኲሉ ዓይኒ ማያትን ኣብ ኲሉ ርባታትን ኪድ፡ ምናልባሽ ሳዕሪ ንረክብ እሞ ኣፍራስን ኣባቕልን ነድሕን፡ በሎ።