1 Kings 18:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣከኣብ ንኦብድያ፡ ናብታ ምድሪ፡ ናብ ኵሉ ዓይኒ ማይን ናብ ኵሉ ወሓይዝን ኪድ፡ በሎ። ምናልባት ንኣፍራስን በቕልን ብህይወት ንኽጸንሑ ሳዕሪ ክንረክብ ንኽእል ኢና፣ ምእንቲ ዅሎም እንስሳታት ከይንስእኖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አክዓብም አብድዩን፥ “በሀገሩ መካከል ወደ ውኃ ምንጭ ሁሉና ወደ ፈፋ ሁሉ ና እንሂድ፤ እንስሶችም ሁሉ እንዳይጠፉ ፈረሶችንና በቅሎችን የምናድንበት ሣር ምናልባት እናገኝ እንደ ሆነ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አክዓብም አብድዩን። በአገሩ መካከል ወደ ውኃው ምንጭ ሁሉና ወደ ወንዝ ሁሉ ሂድ፤ እንስሶችም ሁሉ እንዳይጠፉ ፈረሶችንና በቅሎችን የምናድንበት ሣር ምናልባት እናገኛለን አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አክዓብ አብድዩን “ፈረሶችንና በቅሎዎችን ከሞት የምናድንበት በቂ ሣር እናገኝ እንደሆን በምድሪቱ ወደሚገኘው ምንጭና ወንዝ እስቲ ሂድና እይ፤ ምናልባት እንስሶቻችንን ከሞት ማዳን እንችል ይሆናል” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አካብ ኦባድያ ጼሲደ፥ “ጋድያን ሳኣን ፑልቱ ደእያ ሳኣ ኡባነ ሻፋ ፑልቱዋ ኡባ ባ። ኦን ኤሪ፥ ኑን ማታ ደሚደ ፓራቱዋነ ባቁሎቱዋ ዎናን አሻናዌንቶነ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Akaabi Obaadiyaa s'eesiide, «Gadiyaan sa'aan pulttuu de'iyaa sa'aa ubbaanne shaafaa pulttuwaa ubbaa ba. Ooni erii, nuuni maataa demmiide paratuwaanne bak'ulotuwaa wod'enaan ashshanaawenttone» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Akaabey Abdiyu xeygidi, «Ooni erizee nuni maata demmidi paratanne baqulota wodhontta mala ashshanaakko sa7an pulttoy dizaso ubbaanne shaafay dizaso ubbaa ba» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣካቤይ ኣብዲዩ ጼይጊዲ፥ «ኦኒ ኤሪዜ ኑኒ ማታ ዴሚዲ ፓራታኔ ባቁሎታ ዎንታ ማላ ኣሻናኮ ሳኣን ፑልቶይ ዲዛሶ ኡባኔ ሻፋይ ዲዛሶ ኡባ ባ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አካብ አብድዩ ፄግድ፥ “ማታ ደምድ ፓራታነ ባቁሎታ ሀይቆፐ አሻናዉ ቢታን ፑልቶይ ደእያ በስነ ሻፋ ጋፃን ኡባ ባ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Akaabi Abdiyu xeegidi, “Maata demmidi paratanne baqulota hayqope ashshanaw biittan pultoy de7iya bessinne shaafa gaxan ubbaa ba” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አክዓብም አብድዩን፣ “ተነሣና በአገሪቱ ውስጥ ወዳሉት ምንጮችና ሸለቆዎች ሂድ፤ ፈረሶቻችንና በቅሎዎቻችን እንዳይሞቱ በሕይወት እንዲቈዩ ምናልባት ሣር እናገኝ ይሆናል።” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አክዓብ አብድዩን “ፈረሶችንና በቅሎዎችን ከሞት የምናድንበት በቂ ሣር እናገኝ እንደሆን በምድሪቱ ወደሚገኘው ምንጭና ወንዝ እስቲ ሂድና እይ፤ ምናልባት እንስሶቻችንን ከሞት ማዳን እንችል ይሆናል” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣክኣብ ከዓ ንኣብድዩ፥ “ምናልባሽ ሳዕሪ እንተ ረኸብና እሞ ኣፍራስን ኣባቕልን ክነድሕን እንተ ኸኣልናስ፥ ኣብዝ ሃገር ናብ ዘሎ ዅሉ ዓይኒ ማያትን፥ ናብ ኵሉ ሩባታትን ንኺድ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣከኣብ ከኣ ንኦብድያ፡ ኲለን እንስሳ ኸይጠፍኣናስ፡ ኣብዛ ሃገር ናብ ኲሉ ዓይኒ ማያትን ኣብ ኲሉ ርባታትን ኪድ፡ ምናልባሽ ሳዕሪ ንረክብ እሞ ኣፍራስን ኣባቕልን ነድሕን፡ በሎ። |