1 Kings 18:46 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኢድ እግዚኣብሄር ድማ ኣብ ልዕሊ ኤልያስ ነበረት። ሕቝኡ ኣሲሩ ድማ ኣብ ቅድሚ ኣከኣብ ክሳዕ መእተዊ ይዝርኤል ጐየየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርም እጅ በኤልያስ ላይ ነበረች፤ ወገቡንም ታጥቆ ወደ ኢይዝራኤል እስኪገባ ድረስ በአክዓብ ፊት ይሮጥ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርም እጅ በኤልያስ ላይ ነበረች፤ ወገቡንም አሸንፍጦ ወደ ኢይዝራኤል እስኪገባ ድረስ በአክዓብ ፊት ይሮጥ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታም ኃይል በኤልያስ ላይ ወረደ፤ ኤልያስም ልብሱን በወገቡ ዙሪያ ጠበቅ አድርጎ በመታጠቅ እስከ ኢይዝራኤል መግቢያ በር ድረስ በአክዓብ ፊት ቀድሞ ይሮጥ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ዎልቃይ ኤላሳ ቦላ ዎዳ፤ ኤላስ ካባ ሳቂያን ፑደ ስርቂደ፥ እዝራኤላ ካታማ ጋካናዉ አካባፐ ስንቲደ ዎጼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa wolk'k'ay Eelaasa bolla wod'd'eedda; Eelaasi kaabbaa sak'k'iyaan pude sirk'k'iide, Iziraa'eela katamaa gakkanaw Akaabappe sintsatiide wos's'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA wolqqay Eelaasa bolla wodhdhides; Eelaasi ba may7o pude marxxidi Izra7eele katama gakkanaas Akaabeppe sinththan sinththan woxxides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ዎልቃይ ኤላሳ ቦላ ዎዴስ፤ ኤላሲ ባ ማይኦ ፑዴ ማርጺዲ ኢዝራኤሌ ካታማ ጋካናስ ኣካቤፔ ሲንን ሲንን ዎጺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ ዎልቃይ ኤልያሳ ቦላ ዎስ። ኤልያስ ባ ማኡዋ ፄሳን ፑደ ስቅድ፥ እዝራኤላ ካታማ ጋካናዉ አካባ ስንን ዎፅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa wolqay Eeliyaasa bolla wodhis. Eeliyaasi ba ma7uwa xeessan pude siqidi, Izra7eela katamaa gakanaw Akaaba sinthan woxis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔርም ኀይል በኤልያስ ላይ ወረደ፤ ኤልያስም ልብሱን ከፍ አድርጎ በቀበቶው ካጠበቀ በኋላ፣ እስከ ኢይዝራኤል ድረስ አክዓብን ቀድሞት ሮጠ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእግዚአብሔርም ኀይል በኤልያስ ላይ ወረደ፤ ኤልያስም ልብሱን በወገቡ ዙሪያ ጠበቅ አድርጎ በመታጠቅ እስከ ኢይዝራኤል መግቢያ በር ድረስ በአክዓብ ፊት ቀድሞ ይሮጥ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢድ እግዚኣብሄር ከዓ ኣብ ልዕሊ ኤልያስ ነበረት፤ ሕቘኡ ተዓጢቑ ድማ ኽሳዕ እቲ ንይዝርኤል ዝኣቱ፥ ቀቅድሚ ኣክኣብ ይጐዪ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኢድ እግዚኣብሄር ከኣ ኣብ ልዕሊ ኤልያስ ነበረት እሞ፡ ሕቜኡ ተዐጡቑ፡ ክሳዕ እቲ ንይዝርኤል ዜእቱ፡ ቀቅድሚ ኣከኣብ ይጐዪ ነበረ። |