1 Kings 18:45 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መንጎ እዚ ኸኣ፡ ሰማይ ብደበናን ብንፋስን ጸሊሙ፡ ብርቱዕ ዝናብ ከኣ ወዘመ። ኣከኣብ ድማ ተወጢሑ ናብ ይዝራኤል ከደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወዲያ ወዲ​ህም እስ​ኪ​መ​ላ​ለስ ድረስ ሰማዩ በደ​መ​ናና በነ​ፋስ ጨለመ፤ ትል​ቅም ዝናብ ዘነበ፤ አክ​ዓ​ብም በሰ​ረ​ገላ ተቀ​ምጦ እያ​ለ​ቀሰ ወደ ኢይ​ዝ​ራ​ኤል ሄደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከጥቂትም ጊዜ በኋላ ሰማዩ ከደመናውና ከነፋሱ የተነሣ ጨለመ፥ ብዙም ዝናብ ሆነ፤ አክዓብም በሰረገላው ተቀምጦ ወደ ኢይዝራኤል ሄደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከጥቂት ጊዜም በኋላ ሰማዩ በጥቁር ደመና ተሸፈነ፤ ነፋሱም ይነፍስ፥ ብርቱ ዝናብም ይዘንብ ጀመረ፤ ንጉሥ አክዓብም በሠረገላው ተቀምጦ ወደ ኢይዝራኤል ሄደ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጉ ኬሻ ጋምእሽን፥ ሳሉ ሻርያን ሜዳ፤ ጫርኩካ ጫርኬዳ፤ ዎልቃማ እራይካ ቡኬዳ። አካብ ፓራ ጋርያን ኡቲደ እዝራኤላ ካታማ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Guutsa keeshshaa gam"ishin, saluu shaariyaan d'umeedda; c'arkkuukka c'arkkeedda; wolk'k'aama iraykka bukkeedda. Akaabi paraa gaariyan uttiide Iziraa'eela katamaa beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Guuth gam7ishin ira shaaray salo dhippi histtides; carkoy carkides; wolqqama iraykka bukkides. Akaabey para-gaaren uttidi Izra7eele katama bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጉ ጋምኢሺን ኢራ ሻራይ ሳሎ ፒ ሂስቲዴስ፤ ጫርኮይ ጫርኪዴስ፤ ዎልቃማ ኢራይካ ቡኪዴስ። ኣካቤይ ፓራ-ጋሬን ኡቲዲ ኢዝራኤሌ ካታማ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጉ ዎደፐ ጉየ ሳሎይ ካሬ ሻራን ዱልክስ፤ ጫርኮይ ጫርክስ፤ ዎልቃማ እር ቡክስ። አካብ ፓራ ጋርያን ኡትድ እዝራኤላ ካታማ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Guutha wodepe guye saloy kareetha shaaran dulkis; carkoy carkis; wolqaama iri bukis. Akaabi para gaariyan uttidi Izra7eela katamaa bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወዲያውኑም ሰማዩ በጥቍር ደመና ተሸፈነ፤ ነፋሱ ነፈሰ፤ ከባድ ዝናብ ጣለ፤ አክዓብም በሠረገላ ተቀምጦ ወደ ኢይዝራኤል ሄደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከጥቂት ጊዜም በኋላ ሰማዩ በጥቁር ደመና ተሸፈነ፤ ነፋሱም ይነፍስ፥ ብርቱ ዝናብም ይዘንብ ጀመረ፤ ንጉሥ አክዓብም በሠረገላው ተቀምጦ ወደ ኢይዝራኤል ሄደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ንሽዑ እቲ ሰማይ ብደመናን ብመሸምቦባን ፀልመተ፤ ብርቱዕ ዝናም ከዓ ኾነ። ኣክኣብ ድማ ኣብ ሰረገላኡ ተቐሚጡ ናብ ኢይዝራኤል ከደ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ድማ፡ ብኡብኡ እቲ ሰማይ ብደበናን ብሸምቦባን ጸልመተ፡ ብርቱዕ ዝናም ከኣ ዀነ። ኣከኣብ ድማ ሰረገላኡ ተወጢሑ ናብ ይዝርኤል ከደ።