1 Kings 18:45 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መንጎ እዚ ኸኣ፡ ሰማይ ብደበናን ብንፋስን ጸሊሙ፡ ብርቱዕ ዝናብ ከኣ ወዘመ። ኣከኣብ ድማ ተወጢሑ ናብ ይዝራኤል ከደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወዲያ ወዲህም እስኪመላለስ ድረስ ሰማዩ በደመናና በነፋስ ጨለመ፤ ትልቅም ዝናብ ዘነበ፤ አክዓብም በሰረገላ ተቀምጦ እያለቀሰ ወደ ኢይዝራኤል ሄደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከጥቂትም ጊዜ በኋላ ሰማዩ ከደመናውና ከነፋሱ የተነሣ ጨለመ፥ ብዙም ዝናብ ሆነ፤ አክዓብም በሰረገላው ተቀምጦ ወደ ኢይዝራኤል ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከጥቂት ጊዜም በኋላ ሰማዩ በጥቁር ደመና ተሸፈነ፤ ነፋሱም ይነፍስ፥ ብርቱ ዝናብም ይዘንብ ጀመረ፤ ንጉሥ አክዓብም በሠረገላው ተቀምጦ ወደ ኢይዝራኤል ሄደ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጉ ኬሻ ጋምእሽን፥ ሳሉ ሻርያን ሜዳ፤ ጫርኩካ ጫርኬዳ፤ ዎልቃማ እራይካ ቡኬዳ። አካብ ፓራ ጋርያን ኡቲደ እዝራኤላ ካታማ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Guutsa keeshshaa gam"ishin, saluu shaariyaan d'umeedda; c'arkkuukka c'arkkeedda; wolk'k'aama iraykka bukkeedda. Akaabi paraa gaariyan uttiide Iziraa'eela katamaa beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Guuth gam7ishin ira shaaray salo dhippi histtides; carkoy carkides; wolqqama iraykka bukkides. Akaabey para-gaaren uttidi Izra7eele katama bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጉ ጋምኢሺን ኢራ ሻራይ ሳሎ ፒ ሂስቲዴስ፤ ጫርኮይ ጫርኪዴስ፤ ዎልቃማ ኢራይካ ቡኪዴስ። ኣካቤይ ፓራ-ጋሬን ኡቲዲ ኢዝራኤሌ ካታማ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጉ ዎደፐ ጉየ ሳሎይ ካሬ ሻራን ዱልክስ፤ ጫርኮይ ጫርክስ፤ ዎልቃማ እር ቡክስ። አካብ ፓራ ጋርያን ኡትድ እዝራኤላ ካታማ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Guutha wodepe guye saloy kareetha shaaran dulkis; carkoy carkis; wolqaama iri bukis. Akaabi para gaariyan uttidi Izra7eela katamaa bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወዲያውኑም ሰማዩ በጥቍር ደመና ተሸፈነ፤ ነፋሱ ነፈሰ፤ ከባድ ዝናብ ጣለ፤ አክዓብም በሠረገላ ተቀምጦ ወደ ኢይዝራኤል ሄደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከጥቂት ጊዜም በኋላ ሰማዩ በጥቁር ደመና ተሸፈነ፤ ነፋሱም ይነፍስ፥ ብርቱ ዝናብም ይዘንብ ጀመረ፤ ንጉሥ አክዓብም በሠረገላው ተቀምጦ ወደ ኢይዝራኤል ሄደ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንሽዑ እቲ ሰማይ ብደመናን ብመሸምቦባን ፀልመተ፤ ብርቱዕ ዝናም ከዓ ኾነ። ኣክኣብ ድማ ኣብ ሰረገላኡ ተቐሚጡ ናብ ኢይዝራኤል ከደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ፡ ብኡብኡ እቲ ሰማይ ብደበናን ብሸምቦባን ጸልመተ፡ ብርቱዕ ዝናም ከኣ ዀነ። ኣከኣብ ድማ ሰረገላኡ ተወጢሑ ናብ ይዝርኤል ከደ። |