1 Kings 18:44 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሻብዓይ ግዜ ድማ፡ እንሆ፡ ካብ ባሕሪ ንእሽቶ ደበና ከም ኢድ ሰብ ትወጽእ ኣላ። ንሱ ድማ፡ ደይብ ንኣከኣብ በሎ፡ ዝናብ ከይዓግተካ፡ ሰረገላኻ ኣዳልዉ እሞ ውረድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሰባተኛውም ጊዜ፥ “እነሆ፥ የሰው ጫማ የምታህል ትንሽ ደመና ከባሕር ውኃ ቋጥራ ስትወጣ አየሁ” አለ። እርሱም፥ “ወጥተህ አክዓብን፦ ዝናብ እንዳይዝህ ሰረገላህን ጭነህ ውረድ በለው” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሰባተኛውም ጊዜ። እነሆ፥ የሰው እጅ የምታህል ታናሽ ደመና ከባሕር ወጥች አለ። እርሱም። ወጥተህ አክዓብን። ዝናብ እንዳይከለክልህ ሰረገላን ጭነህ ውረድ በለው አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሰባተኛውም ጊዜ አገልጋዩ ተመልሶ “ከአንድ ሰው መዳፍ የማትበልጥ ትንሽ ደመና ከባሕር ስትወጣ አየሁ” አለው። ኤልያስም “ወደ ንጉሥ አክዓብ ሂድና ‘ዝናቡ ሳያቋርጥህ በፍጥነት ወደ ሠረገላህ ገብተህ ወደ ቤትህ ተመልሰህ ሂድ’ ብለህ ንገረው” ሲል አዘዘው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላፑን ገደ ጼላና፥ “በአ፥ አሳ ኩሽያ ኬሻ ሻሪ አባፐ ከሴዳ” ያጌዳ። ኤላስ ባረ ቆማ፥ “ባ፤ አካባ፥ ‘እራይ ኔና ቡሳ ድገናዳን፥ ነ ፓራ ጋርያን ኡታደ፥ ዱገ ነ ሶ ዎ’ ያጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laappun gede s'eelana, «Be'a, asaa kushiyaa keeshshaa shaarii abbaappe kesseedda» yaageedda. Eelaasi bare k'oomaa, «Ba; Akaaba, ‹Iray neena buussaa diggennaadan, ne paraa gaariyan uttaade, duge ne soo wod'd'a› yaaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ashkarazi laappunththozan, «Be7a! Asa kushe keena shaaray abbaafe kezishe dees» gides. Histtiin Eelaasi ba ashkaraa, «Ba; baada Akaabe, ‹Iray nena beeth diggontta mala ne para-gaaren uttada duge ne soo wodhdha› gaada yoota» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሽካራዚ ላፑንዛን፥ «ቤኣ! ኣሳ ኩሼ ኬና ሻራይ ኣባፌ ኬዚሼ ዴስ» ጊዴስ። ሂስቲን ኤላሲ ባ ኣሽካራ፥ «ባ፤ ባዳ ኣካቤ፥ ‹ኢራይ ኔና ቤ ዲጎንታ ማላ ኔ ፓራ-ጋሬን ኡታዳ ዱጌ ኔ ሶ ዎ› ጋዳ ዮታ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ላፑንን፥ “ኩሸ ቃቃፐ ዳሮና ጉ ሻር አባፈ ከይሽን በአስ” ያግስ። ኤልያስ፥ “ባዳ፥ ‘እር ነና ቡሱ ድጎና መላ ነ ፓራ ጋርያን ኡታዳ ነ ሶ ባ’ ያጋዳ አካባስ ኦዳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Laapunthon, “Kushe qaaqape daronna guutha shaari abbafe keyishin be7as” yaagis. Eeliyaasi, “Bada, ‘iri nena buussu diggonna mela ne para gaariyan uttada ne soo ba’ yaagada Akaabas oda” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሰባተኛው ጊዜ አገልጋዩ፣ “እነሆ፤ የሰው እጅ የምታህል ትንሽ ደመና ከባሕሩ እየወጣች ነው” አለው። ኤልያስም፣ “ሂድና አክዓብን፣ ‘ዝናቡ ሳያግድህ፣ ሠረገላህን ጭነህ ውረድ’ ብለህ ንገረው” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሰባተኛውም ጊዜ አገልጋዩ ተመልሶ “ከአንድ ሰው መዳፍ የማትበልጥ ትንሽ ደመና ከባሕር ስትወጣ አየሁ” አለው። ኤልያስም “ወደ ንጉሥ አክዓብ ሂድና ‘ዝናቡ ሳያቋርጥህ በፍጥነት ወደ ሠረገላህ ገብተህ ወደ ቤትህ ተመልሰህ ሂድ’ ብለህ ንገረው” ሲል አዘዘው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ሻውዐይቲ ጊዜ “ክንዲ ኢድ ሰብ ዝምንኣሳ ደመና ኻብ ባሕሪ ትለዓል ኣላ” በሎ። ኤልያስ ከዓ “ደይብካ ንኣክኣብ ‘ዝናም ከይዓግተካ፥ ሰረገላኻ ፅዒንካ ውረድ’ ኢልካ ንገሮ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ፡በታ ሳብዐይቲ ጊዜ፡ እንሃ፡ ክንዲ ኢድ ሰብ ዝምንኣሳ ደበና ኻብ ባሕሪ ትለዐል ኣላ፡ በለ። ንሱ ኸኣ በሎ፡ ደዪብካ ንኣከኣብ፡ ዝናም ከይዐግተካስ፡ ሰረገላኻ ጽዒንካ ውረድ፡ በሎ። |