1 Kings 18:41 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኤልያስ ድማ ንኣከኣብ፡ ተንስእ፡ ብልዒ፡ ስተ፡ በሎ። ናይ ብዙሕ ዝናብ ድምጺ ይስማዕ ኣሎ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኤል​ያ​ስም አክ​ዓ​ብን፥ “የዝ​ናቡ ውሽ​ን​ፍር እጅግ ነውና ተነ​ሥ​ተህ ውጣ፤ ብላም፤ ጠጣም” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኤልያስም አክዓብን። የዝናቡ ውሽንፍር እጅግ ነውና ተነሥተህ ውጣ፥ ብላም ጠጣም አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህ በኋላ ኤልያስ ንጉሥ አክዓብን “እንግዲህ ሄደህ እህልና ውሃ ቅመስ፤ እኔ አሁን የከባድ ዝናም ነጐድጓድ ድምፅ መቃረቡን እየሰማሁ ነው” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤላስ አካባ፥ “ከሳደ ባ፤ ማ ኡሻ። አያዉ ጎፐ፥ ዎልቃማ እራ ጉንይ ስሰቴ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Eelaasi Akaaba, «Kessaade ba; ma usha. Ayaw gooppe, wolk'k'aama iraa guntsay sisetee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Eelaasi Akaabes, «Wolqqama ira gunththay siyettiza gishshas keza baada ma, uya» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤላሲ ኣካቤስ፥ «ዎልቃማ ኢራ ጉንይ ሲዬቲዛ ጊሻስ ኬዛ ባዳ ማ፥ ኡያ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤልያስ አካባኮ፥ “ከያዳ ባ፤ ማ፤ ኡያ፤ ታኒ፥ ዎልቃማ እራ ጉን ስአይስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Eeliyaasi Akaabako, “Keyada ba; ma; uya; taani, wolqaama ira guunthi si7ayis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኤልያስም አክዓብን፣ “የከባድ ዝናብ ድምፅ ይሰማልና ሂድና ብላ፤ ጠጣም” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ኤልያስ ንጉሥ አክዓብን “እንግዲህ ሄደህ እህልና ውሃ ቅመስ፤ እኔ አሁን የከባድ ዝናም ነጐድጓድ ድምፅ መቃረቡን እየሰማሁ ነው” አለው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኤልያስ ከዓ ንኣክኣብ፥ “ድምፂ ብርቱዕ ዝናም ይስማዕ ኣሎ እሞ፥ ደይብካ ብላዕን ስተን” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኤልያስ ከኣ ንኣከኣብ፡ ደሃይ ብርቱዕ ዝናም ኣሎ እሞ፡ደዪብካ ብላዕን ስተን፡ በሎ።