1 Kings 18:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኢዛቤል ነብያት እግዚኣብሄር ምስ ኣጥፍአቶም፡ ኦብድያ ሚእቲ ነብያት ወሲዱ ብሓምሳ ኣብ በዓቲ ሓቢኡ፡ እንጌራን ማይን መገቦም።) |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤልዛቤልም የእግዚአብሔርን ነቢያት ባስገደለች ጊዜ አብድዩ መቶውን ነቢያት ወስዶ አምሳ አምሳውን በዋሻ ውስጥ ሸሽጎ እንጀራና ውኃ ይመግባቸው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤልዛቤልም የእግዚአብሔርን ነቢያት ባስገደለች ጊዜ እርሱ መቶውን ነቢያት ወስዶ አምሳ አምሳውን በዋሻ ውስጥ ሸሽጎ እንጀራና ውኃ ይመግባቸው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኤልዛቤል የጌታን ነቢያት ታስገድል በነበረችበትም ጊዜ አብድዩ አንድ መቶ የሚሆኑትን የእግዚአብሔርን ነቢያት ከሁለት ከፍሎ ኀምሳ፥ ኀምሳውን በዋሻዎች ከሸሸጋቸው በኋላ እህልና ውሃ በማቅረብ ይመግባቸው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤልዛቤላ መና ጎዳ ሱንን ትምቢትያ ኦድያዋንታ ዎስያ ዎደ፥ ኦባድ ኡንቱንቱፐ ጼታቱዋ አኪደ፥ እሻታሙዋ እሻታሙዋ ሻክ፥ ጎንጎሎቱዋ ግዶን ቆሲደ፥ ካ ምዚደ ሃካ ኡሺደ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Elzzaabeela Med'inaa Godaa suntsan timbbitiyaa odiyaawantta wod'isiyaa wode, Obaadi unttunttuppe s'eetatuwaa akkiide, ishatamuwaa ishatamuwaa shaakki, gonggolotuwaa giddon k'osiide, katsaa miziidde haatsaakka ushshiidde wotseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Elzabeela GODAA nabeta wodhisiza wode Abdiyuy isttafe xeetata ekkidi nam7u kessi shaakkides; ichchash tammata issi gongolon hankko attida ichchash tammata hara gongolon efi qottidi kaththinne haath isttas immishe gam7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤልዛቤላ ጎዳ ናቤታ ዎሲዛ ዎዴ ኣብዲዩይ ኢስታፌ ጼታታ ኤኪዲ ናምኡ ኬሲ ሻኪዴስ፤ ኢቻሽ ታማታ ኢሲ ጎንጎሎን ሃንኮ ኣቲዳ ኢቻሽ ታማታ ሃራ ጎንጎሎን ኤፊ ቆቲዲ ካኔ ሃ ኢስታስ ኢሚሼ ጋምኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤልዛቤላ ጎዳ ሱንን ናበታ ዎዳ ዎደ አብድዩይ ኤንታፈ ፄታታ ኤክድ፥ እሻታማን እሻታማን ሻክድ፥ ጎንጎሎ ግዶን ቆስድ፥ ካነ ሃ እምሸ ጋምእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Elzabeela Godaa sunthan nabeta wodhida wode Abdiyuy entafe xeetata ekidi, ishataman ishataman shaakidi, gongolo giddon qosidi, kathinne haathe immishe gam7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኤልዛቤል የእግዚአብሔርን ነቢያት እያስገደለች በነበረበት ጊዜ፣ አብድዩ መቶውን ነቢያት ወስዶ አምሳ አምሳውን በሁለት ዋሻ ውስጥ ሸሽጎ እንጀራና ውሃ ይሰጣቸው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኤልዛቤል የእግዚአብሔርን ነቢያት ታስገድል በነበረችበትም ጊዜ አብድዩ አንድ መቶ የሚሆኑትን የእግዚአብሔርን ነቢያት ከሁለት ከፍሎ ኀምሳ፥ ኀምሳውን በዋሻዎች ከሸሸጋቸው በኋላ እህልና ውሃ በማቅረብ ይመግባቸው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ኤልዛቤል ንነቢያት እግዚኣብሄር ዘቕተለትሉ ጊዜ፥ ኣብድዩ ሚእቲ ነቢያት ወሲዱ፥ በብሓምሳ ገይሩ ኣብ በዓቲ ሓብኦም፤ እንጀራን ማይን ድማ ይምግቦም ነበረ።) |
| Amharic Tigrinya 2011 | በቲ ኢዛቤል ንነብያት እግዚኣብሄር ዘጽነተትሉ ጊዜ፡ ኦብድያ ሚእቲ ነብያት ወሲዱ፡ በብሓምሳ ገይሩ ኣብ በዓቲ ሐብኦም፡ እንጌራን ማይን ድማ ይምግቦም ነበረ። |