1 Kings 18:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሉ እቲ ህዝቢ ምስ ረኣዮ ድማ፡ ብገጾም ተደፊኦም፡ እግዚኣብሄር፡ ንሱ ኣምላኽ እዩ! እግዚኣብሄር፡ ንሱ ኣምላኽ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቡም ሁሉ ያን ባዩ ጊዜ በግንባራቸው ተደፍተው፥ “እግዚአብሔር በእውነት እርሱ አምላክ ነው፤ እግዚአብሔር እርሱ አምላክ ነው” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝቡም ሁሉ ያንን ባዩ ጊዜ በግምባራቸው ተደፍተው። እግዚአብሔር እርሱ አምላክ ነው አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰዎቹም ይህን ባዩ ጊዜ በግንባራቸው መሬት ላይ ተደፍተው በመደነቅ “ጌታ አምላክ ነው! እውነተኛ አምላክ እርሱ ብቻ ነው!” አሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ኡባይ ሄዋ በኤዳ ዎደ፥ ባረንቱ ዴሙዋን ጉፋኒደ፥ “መና ጎዳይ ጾሳ! መና ጎዳ ጻላላይ ጾሳ!” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay ubbay hewaa be'eedda wode, barenttu deemuwaan guufanniide, «Med'inaa Goday S'oossaa! Med'inaa Godaa s'alaalay S'oossaa!» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asay ubbay hessa be7ida wode gufannidi, «GODAY Xoossaa! GODAY izi xalla tumu Xoossaa!» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳይ ኡባይ ሄሳ ቤኢዳ ዎዴ ጉፋኒዲ፥ «ጎዳይ ጾሳ! ጎዳይ ኢዚ ጻላ ቱሙ ጾሳ!» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳ ኡባይ ሄሳ በእዳ ዎደ፥ ባንታ ሶምኦራ ሳአን ጉፋንድ፥ “ጎዳይ ፆሰ! ጎዳ ፃላል ፆሰ!” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asa ubbay hessa be7ida wode, banta som7ora sa7an gufannidi, “Goday Xoosse! Godaa xalaali Xoosse!” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቡም ሁሉ ይህን ሲያዩ፣ በግንባራቸው ተደፍተው፣ “አምላክ እግዚአብሔር እርሱ እውነተኛ ነው! እግዚአብሔር እርሱ እውነተኛ አምላክ ነው!” አሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰዎቹም ይህን ባዩ ጊዜ በግንባራቸው መሬት ላይ ተደፍተው በመደነቅ “እግዚአብሔር አምላክ ነው! እውነተኛ አምላክ እርሱ ብቻ ነው!” አሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም እቶም ህዝቢ ኸዓ ነዙይ ምስ ረአዩ፥ ብገፆም ተደፊኦም “እግዚኣብሄር፥ ንሱ እዩ ኣምላኽ! እግዚኣብሄር፥ ንሱ እዩ ኣምላኽ!” በሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዘለዉ እቶም ህዝቢ ኸኣ ነዚ ምስ ረኣዩ፡ ብገጾም ተደፊኦም፡ እግዚኣብሄር ንሱ እዩ እምላኽ፡ እግዚኣብሄር ንሱ እዩ ኣምላኽ፡ በሉ። |