1 Kings 18:38 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሓዊ እግዚኣብሄር ወዲቑ ነቲ ዚሓርር መስዋእትን ነቲ ዕንጨይትን ነቲ ኣእማንን ነቲ ሓመድን ሓዲሩ ነቲ ኣብቲ ጐዳጕዲ ዝነበረ ማይ ለሓሶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እሳ​ትም ከሰ​ማይ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ወረ​ደች፤ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕት፥ እን​ጨ​ቱ​ንም፥ ድን​ጋ​ዮ​ቹ​ንም በላች፤ በጕ​ድ​ጓ​ዱም ውስጥ ያለ​ውን ውኃ፥ አፈ​ሩ​ንም ላሰች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርም እሳት ወደቀች፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕቱንም እንጨቱንም ድንጋዮቹንም አፈሩንም በላች፥ በጕድጓዱም ውስጥ ያለውን ውኃ ላሰች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህ በኋላ ጌታ እሳትን ላከ፤ ያም እሳት መሥዋዕቱን፥ እንጨቱንና ድንጋዩን አቃጠለ፤ ምድሩንም ለበለበ፤ በጉድጓዱ የነበረውንም ውሃ አደረቀ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ ታማይ ዎደ፥ ጹግያ ያርሹዋ፥ ም፥ ሹቻነ ቢታ ሜዳ፤ ኦላ ግዶን ደእያ ሃካ ላጬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaa tamay wod'd'iide, s'uuggiyaa yarshshuwaa, mitsaa, shuchchaanne biittaa meedda; ollaa giddon de'iyaa haatsaakka laac'c'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin GODAA tamay wodhdhidi xuuggiza yarsho, miththaa, shuchchaanne biittaa mides; ollaa giddon diza haaththaaka laaccides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ጎዳ ታማይ ዎዲ ጹጊዛ ያርሾ፥ ሚ፥ ሹቻኔ ቢታ ሚዴስ፤ ኦላ ጊዶን ዲዛ ሃካ ላጪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ታማይ ሳሎፐ ዎድ፥ ፁሳ ያርሹዋ፥ ም፥ ሹቻነ ቢታ ምስ፤ ኦላን ደእያ ሃ ላጭስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa tamay salope wodhidi, xuussa yarshuwa, mithaa, shuchaanne biitta mis; ollan de7iya haatha laacis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም የእግዚአብሔር እሳት ወርዳ መሥዋዕቱን፣ ዕንጨቱን፣ ድንጋዩንና ዐፈሩን ፈጽማ በላች፤ በጕድጓዱ ውስጥ ያለውንም ውሃ ላሰች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር እሳትን ላከ፤ ያም እሳት መሥዋዕቱን፥ እንጨቱንና ድንጋዩን አቃጠለ፤ ምድሩንም ለበለበ፤ በጒድጓዱ የነበረውንም ውሃ አደረቀ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ሓዊ እግዚኣብሄር ወሪዱ፥ ነቲ ዝቃፀል መስዋእትን ነቲ ዕንፀይትን ነቲ ኣእማንን ነቲ ሓመድን በልዖ። ነቲ ኣብ ጕድጓድ ዝነበረ ማይውን ለሓሶ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ሓዊ እግዚኣብሄር ወረደ፡ ነቲ ዚሐርር መስዋእትን ነቲ ዕጨይትን ነቲ ኣእማንን ነቲ ሓመድን ድማ በልዖ፡ ነቲ ኣብ ጒድጓድ ዝነበረ ማይውን ለሐሶ።