1 Kings 18:38 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሓዊ እግዚኣብሄር ወዲቑ ነቲ ዚሓርር መስዋእትን ነቲ ዕንጨይትን ነቲ ኣእማንን ነቲ ሓመድን ሓዲሩ ነቲ ኣብቲ ጐዳጕዲ ዝነበረ ማይ ለሓሶ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እሳትም ከሰማይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ወረደች፤ የሚቃጠለውን መሥዋዕት፥ እንጨቱንም፥ ድንጋዮቹንም በላች፤ በጕድጓዱም ውስጥ ያለውን ውኃ፥ አፈሩንም ላሰች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርም እሳት ወደቀች፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕቱንም እንጨቱንም ድንጋዮቹንም አፈሩንም በላች፥ በጕድጓዱም ውስጥ ያለውን ውኃ ላሰች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ ጌታ እሳትን ላከ፤ ያም እሳት መሥዋዕቱን፥ እንጨቱንና ድንጋዩን አቃጠለ፤ ምድሩንም ለበለበ፤ በጉድጓዱ የነበረውንም ውሃ አደረቀ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ታማይ ዎደ፥ ጹግያ ያርሹዋ፥ ም፥ ሹቻነ ቢታ ሜዳ፤ ኦላ ግዶን ደእያ ሃካ ላጬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa tamay wod'd'iide, s'uuggiyaa yarshshuwaa, mitsaa, shuchchaanne biittaa meedda; ollaa giddon de'iyaa haatsaakka laac'c'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin GODAA tamay wodhdhidi xuuggiza yarsho, miththaa, shuchchaanne biittaa mides; ollaa giddon diza haaththaaka laaccides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ጎዳ ታማይ ዎዲ ጹጊዛ ያርሾ፥ ሚ፥ ሹቻኔ ቢታ ሚዴስ፤ ኦላ ጊዶን ዲዛ ሃካ ላጪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ ታማይ ሳሎፐ ዎድ፥ ፁሳ ያርሹዋ፥ ም፥ ሹቻነ ቢታ ምስ፤ ኦላን ደእያ ሃ ላጭስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa tamay salope wodhidi, xuussa yarshuwa, mithaa, shuchaanne biitta mis; ollan de7iya haatha laacis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የእግዚአብሔር እሳት ወርዳ መሥዋዕቱን፣ ዕንጨቱን፣ ድንጋዩንና ዐፈሩን ፈጽማ በላች፤ በጕድጓዱ ውስጥ ያለውንም ውሃ ላሰች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር እሳትን ላከ፤ ያም እሳት መሥዋዕቱን፥ እንጨቱንና ድንጋዩን አቃጠለ፤ ምድሩንም ለበለበ፤ በጒድጓዱ የነበረውንም ውሃ አደረቀ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ሓዊ እግዚኣብሄር ወሪዱ፥ ነቲ ዝቃፀል መስዋእትን ነቲ ዕንፀይትን ነቲ ኣእማንን ነቲ ሓመድን በልዖ። ነቲ ኣብ ጕድጓድ ዝነበረ ማይውን ለሓሶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ሓዊ እግዚኣብሄር ወረደ፡ ነቲ ዚሐርር መስዋእትን ነቲ ዕጨይትን ነቲ ኣእማንን ነቲ ሓመድን ድማ በልዖ፡ ነቲ ኣብ ጒድጓድ ዝነበረ ማይውን ለሐሶ። |