1 Kings 18:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ጊዜ መስዋእቲ ምሸት ድማ፡ ነብዪ ኤልያስ ቀሪቡ፡ እግዚኣብሄር፡ ኣምላኽ ኣብርሃምን ይስሃቅን እስራኤልን፡ ኣምላኽካ ኣብ እስራኤል ከም ዘሎ ሎሚ ይፍለጥ! ኣነ ባርያኻ ምዃነይ፡ እዚ ዅሉ ድማ ብቓልካ ከም ዝገበርኩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነቢዩ ኤልያስም ወደ ሰማይ አቅንቶ ጮኸ፤ እንዲህም አለ፥ “አቤቱ፥ የአብርሃምና የይስሐቅ የእስራኤልም አምላክ ሆይ፥ ስማኝ፤ ጌታዬ ሆይ፥ ዛሬ በእሳት ስማኝ፤ አንተ በእስራኤል ላይ አምላክ እንደ ሆንህ፥ እኔም ባሪያህ እንደ ሆንሁ፤ ይህንም ሥራ ስለ አንተ እንዳደረግሁ እነዚህ ሕዝቦች ይወቁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መሥዋዕተ ሠርክ በሚቀርብበት ጊዜ ነቢዩ ኤልያስ ቀርቦ። አቤቱ፥ የአብርሃምና የይስሐቅ የእስራኤልም አምላክ ሆይ፥ አንተ በእስራኤል ላይ አምላክ እንደ ሆንህ፥ እኔም ባሪያህ እንደ ሆንሁ፥ ይህንም ሁሉ በቃልህ እንዳደረግሁ ዛሬ ይገለጥ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከቀትር በኋላ የሠርክ መሥዋዕት በሚቀርብበት ሰዓት ነቢዩ ኤልያስ ወደ መሠዊያው ቀርቦ እንዲህ ሲል ጸለየ፤ “የአብርሃም፥ የይስሐቅና የያዕቆብ አምላክ ጌታ ሆይ! አንተ የእስራኤል አምላክ መሆንክን፥ እኔም የአንተ አገልጋይ መሆኔን፥ እኔም ይህን ሁሉ ያደረግኹት በቃልህ መሠረት መሆኑን አንተ ራስህ ግለጥ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦማርሳ ያርሹዋ ሺሽያ ዎዲ ጋክና፥ ትምቢትያ ኦድያ ኤላስ ያርሽያ ሳኣ ሺቂደ ሀዋዳን ያጊደ ዎሴዳ፤ “አቤት መና ጎዳዉ፥ አብራሃማ ጾሳዉ፥ ይሳቃ ጾሳዉ፥ እስራኤልያ ጾሳዉ፥ ኔን እስራኤልያ ቢታን ጾሳ ግድያዌነ፥ ታንካ ነ ቆማ ግድያዌነ፥ ቃይ ታን ሀዋ ኡባ ነ ቃላን ኦያዌ ሀቼ ኤረቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Omarssa yarshshuwaa shiishshiyaa wodii gakkina, timbbitiyaa odiyaa Eelaasi yarshshiyaa sa'aa shiik'iide hawaadan yaagiide woosseedda; «Abeet Med'inaa Godaw, Abrahaama S'oossaw, Yisaak'a S'oossaw, Israa'eeliyaa S'oossaw, neeni Israa'eeliyaa biittan S'oossaa gidiyaawenne, taanikka ne k'oomaa gidiyaawenne, k'ay taani hawaa ubbaa ne k'aalan ootsiyaawe hachche eretto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Omarsa wode yarsho shiishshiza wodey gakkiin nabe Eelaasi yarshosoho shiiqidi, «Abeet GODAWU! Abrahaame Xoossawu, Yisaaqa Xoossawu, Isra7eele Xoossawu, neni Isra7eele Xoossa gididayssi, tanikka ne aylle gididayssinne tani hayssa ubbaa ne qaalan ooththidayssi hach eretto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦማርሳ ዎዴ ያርሾ ሺሺዛ ዎዴይ ጋኪን ናቤ ኤላሲ ያርሾሶሆ ሺቂዲ፥ «ኣቤት ጎዳዉ! ኣብራሃሜ ጾሳዉ፥ ዪሳቃ ጾሳዉ፥ ኢስራኤሌ ጾሳዉ፥ ኔኒ ኢስራኤሌ ጾሳ ጊዲዳይሲ፥ ታኒካ ኔ ኣይሌ ጊዲዳይሲኔ ታኒ ሃይሳ ኡባ ኔ ቃላን ኦዳይሲ ሃች ኤሬቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦማርሳ ያርሾ ሺሽያ ዎደ ናበይ ኤልያስ ያርሾ በሳኮ ሺቅድ ሀይሳዳ ያግድ ዎስስ፤ “አቤት ጎዳዉ፥ አብራሃመ ፆሳዉ፥ ይሳቃ ፆሳዉ፥ እስራኤለ ፆሳዉ፥ ኔኒ እስራኤለ ቢታን ፆሰ ግደይሳ፥ ታኒ ነ አይለ ግደይሳነ ታኒ ሀይሳ ኡባ ነ ቃላን ኦዳይስ ሀች ኤረቶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Omarsa yarsho shiishiya wode nabey Eeliyaasi yarsho bessaako shiiqidi haysada yaagidi woossis; “Abeeti Godaw, Abrahaame Xoossaw, Yisaaqa Xoossaw, Isra7eele Xoossaw, neeni Isra7eele biittan Xoosse gideysa, taani ne aylle gideysanne taani haysa ubbaa ne qaalan oothidaysi hachi ereto. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሠርክ መሥዋዕት በሚቀርብበትም ጊዜ፣ ኤልያስ ወደ መሠዊያው ቀረብ ብሎ እንዲህ ሲል ጸለየ፤ “የአብርሃም፣ የይስሐቅና የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ የእስራኤል አምላክ መሆንህ፣ እኔም የአንተ አገልጋይ መሆኔና ይህን ሁሉ በትእዛዝህ እንዳደረግሁ ዛሬ ይታወቅ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከቀትር በኋላ የሠርክ መሥዋዕት በሚቀርብበት ሰዓት ነቢዩ ኤልያስ ወደ መሠዊያው ቀርቦ እንዲህ ሲል ጸለየ፤ “የአብርሃም፥ የይስሐቅና የያዕቆብ አምላክ እግዚአብሔር ሆይ! አንተ የእስራኤል አምላክ መሆንክን፥ እኔም የአንተ አገልጋይ መሆኔን፥ እኔም ይህን ሁሉ ያደረግኹት በቃልህ መሠረት መሆኑን አንተ ራስህ ግለጥ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መስዋእቲ ሰርኪ ዝቐርበላ ጊዜ ድማ ነቢይ ኤልያስ ቀሪቡ “ኦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣብርሃምን ይስሓቅን ያእቆብን፥ ንስኻ ኣብ እስራኤል ኣምላኽ ከም ዝኾንካ፥ ኣነውን ኣገልጋሊኻ ምዃነይ፥ ነዝ ዅሉ ድማ ብትእዛዝካ ኸም ዝገበርክዎ፥ ሎሚ ኣፍልጥ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ፡ በታ መስዋእቲ ብልዒ ዚቕረበላጊዜ ነብዪ ኤልያስ ቀሪቡ፡ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣብርሃምን ይስሃቅን እስራኤልን፡ ንስኻ ኣብ እስራኤል ኣምላኽ ከም ዝዀንካ፡ ኣነውን ኣገልጋሊኻ ምዃነይ፡ ነዚ ዂሉ ድማ ብትእዛዝካ ኸም ዝገበርክዎ፡ ሎሚ ኣፍልጥ። |