1 Kings 18:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ንኻልኣይ ግዜ ግበሮ። ንኻልኣይ ግዜ ድማ ገይሮምዎ። ንሱ ድማ፡ ንሳልሳይ ግዜ ግበሮ። ንሳልሳይ ግዜ ድማ ገበርዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አራት ጋን ውኃ አምጡልኝ፤ በሚቃጠለው መሥዋዕትና በእንጨቱ ላይም አፍስሱ” አለ፤ እነርሱም እንዲሁ አደረጉ። ደግሞም፥ “ድገሙ” አለ፤ እነርሱም ደገሙ። እርሱም፥ “ሦስተኛ አድርጉ” አለ፤ ሦስተኛም አደረጉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አራት ጋን ውኃ ሙሉ በሚቃጠለው መሥዋዕትና በእንጨቱ ላይ አፍስሱ አሉ። ደግሞም። ድገሙ አለ፤ እነርሱም ደገሙ። እርሱም። ሦስተኛ አድርጉ አለ፤ ሦስተኛም አደረጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “በአራት ጋን ውሃ ሞልታችሁ በመሥዋዕቱና በእንጨቱ ላይ አፍስሱት!” አላቸው፤ እነርሱም እንዲሁ አደረጉ፤ “አሁንም ጨምሩበት!” አላቸው፤ እነርሱም እንዲሁ አደረጉ፤ እርሱም “አሁንም እንደገና አንድ ጊዜ ጨምሩ!” አላቸው፤ እነርሱም እንዲሁ አደረጉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ ኤላስ አሳቱዋ፥ “ላኤንዋካ ጉጅተ” ያጌዳ፤ ኡንቱንቱ ላኤንዋ ጉጄድኖ። ቃይካ ኤላስ አሳቱዋ፥ “ሄዘንዋካ ጉጅተ” ያጌዳ፤ ሄዘንዋካ ጉጄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, Eelaasi asatuwaa, «Laa"entsuwaakka gujjite» yaageedda; unttunttu laa'entsuwaa gujjeeddino. K'aykka Eelaasi asatuwaa, «Heezzentsuwaakka gujjite» yaageedda; heezzentsuwaakka gujjeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Zaaridikka Eelaasi asay, «Nam7anththoka gujjite» giin istti nam7anththoka gujjida. Qasseka Eelaasi asata, «Heedzdzanththozakka gujjite» giin heedzdzanththoka gujjida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዛሪዲካ ኤላሲ ኣሳታ፥ «ናምኣንካ ጉጂቴ» ጊን ኢስቲ ናምኣንካ ጉጂዳ። ቃሴካ ኤላሲ ኣሳታ፥ «ሄንዛካ ጉጂቴ» ጊን ሄንካ ጉጂዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስካ፥ ኤልያስ፥ “ናምአን ጉጅተ” ያግስ፤ ኤንቲ ናምአን ጉጅዶሶና። ቃስካ፥ ኤልያስ፥ “ሄን ጉጅተ” ያግስ፤ ሄን ጉጅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassika, Eeliyaasi, “Nam7antho gujite” yaagis; enti nam7antho gujidosona. Qassika, Eeliyaasi, “Heedzantho gujite” yaagis; heedzantho gujidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደግሞም፣ “እንደ ገና ጨምሩበት” አላቸው፤ እነርሱም ጨመሩበት። “ሦስተኛም ጨምሩበት” ሲል አዘዛቸው፤ እነርሱም ለሦስተኛ ጊዜ ጨመሩበት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በአራት ጋን ውሃ ሞልታችሁ በመሥዋዕቱና በእንጨቱ ላይ አፍስሱት!” አላቸው፤ እነርሱም እንዲሁ አደረጉ፤ “አሁንም ጨምሩበት!” አላቸው፤ እነርሱም እንዲሁ አደረጉ፤ እርሱም “አሁንም እንደገና አንድ ጊዜ ጨምሩ!” አላቸው፤ እነርሱም እንዲሁ አደረጉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ካልኣይ ከዓ ኣፍስሱሉ” በሎም። ካልኣይ ድማ ኣፍሰሱሉ። “ሳልሳይውን ኣፍስሱሉ” በሎም። ሳልሳይውን ኣፍሰሱሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በለውን፡ ኣርባዕተ ዕትሮ ማይ መሊእኩም ኣብ ልዕሊ እቲ ዚሐርር መስዋእትን ኣብ ልዕሊ እቲ ዕጨይትን ኣፍስሱሉ፡ ካልኣይ ከኣ ግበሩ፡ በለ። ካልኣይ ድማ ገበሩ። ሳልሳይውን ወሰኹ። |