1 Kings 18:34 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ንኻልኣይ ግዜ ግበሮ። ንኻልኣይ ግዜ ድማ ገይሮምዎ። ንሱ ድማ፡ ንሳልሳይ ግዜ ግበሮ። ንሳልሳይ ግዜ ድማ ገበርዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አራት ጋን ውኃ አም​ጡ​ልኝ፤ በሚ​ቃ​ጠ​ለው መሥ​ዋ​ዕ​ትና በእ​ን​ጨቱ ላይም አፍ​ስሱ” አለ፤ እነ​ር​ሱም እን​ዲሁ አደ​ረጉ። ደግ​ሞም፥ “ድገሙ” አለ፤ እነ​ር​ሱም ደገሙ። እር​ሱም፥ “ሦስ​ተኛ አድ​ርጉ” አለ፤ ሦስ​ተ​ኛም አደ​ረጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አራት ጋን ውኃ ሙሉ በሚቃጠለው መሥዋዕትና በእንጨቱ ላይ አፍስሱ አሉ። ደግሞም። ድገሙ አለ፤ እነርሱም ደገሙ። እርሱም። ሦስተኛ አድርጉ አለ፤ ሦስተኛም አደረጉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በአራት ጋን ውሃ ሞልታችሁ በመሥዋዕቱና በእንጨቱ ላይ አፍስሱት!” አላቸው፤ እነርሱም እንዲሁ አደረጉ፤ “አሁንም ጨምሩበት!” አላቸው፤ እነርሱም እንዲሁ አደረጉ፤ እርሱም “አሁንም እንደገና አንድ ጊዜ ጨምሩ!” አላቸው፤ እነርሱም እንዲሁ አደረጉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና፥ ኤላስ አሳቱዋ፥ “ላኤንዋካ ጉጅተ” ያጌዳ፤ ኡንቱንቱ ላኤንዋ ጉጄድኖ። ቃይካ ኤላስ አሳቱዋ፥ “ሄዘንዋካ ጉጅተ” ያጌዳ፤ ሄዘንዋካ ጉጄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina, Eelaasi asatuwaa, «Laa"entsuwaakka gujjite» yaageedda; unttunttu laa'entsuwaa gujjeeddino. K'aykka Eelaasi asatuwaa, «Heezzentsuwaakka gujjite» yaageedda; heezzentsuwaakka gujjeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Zaaridikka Eelaasi asay, «Nam7anththoka gujjite» giin istti nam7anththoka gujjida. Qasseka Eelaasi asata, «Heedzdzanththozakka gujjite» giin heedzdzanththoka gujjida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዛሪዲካ ኤላሲ ኣሳታ፥ «ናምኣንካ ጉጂቴ» ጊን ኢስቲ ናምኣንካ ጉጂዳ። ቃሴካ ኤላሲ ኣሳታ፥ «ሄንዛካ ጉጂቴ» ጊን ሄንካ ጉጂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃስካ፥ ኤልያስ፥ “ናምአን ጉጅተ” ያግስ፤ ኤንቲ ናምአን ጉጅዶሶና። ቃስካ፥ ኤልያስ፥ “ሄን ጉጅተ” ያግስ፤ ሄን ጉጅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qassika, Eeliyaasi, “Nam7antho gujite” yaagis; enti nam7antho gujidosona. Qassika, Eeliyaasi, “Heedzantho gujite” yaagis; heedzantho gujidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደግሞም፣ “እንደ ገና ጨምሩበት” አላቸው፤ እነርሱም ጨመሩበት። “ሦስተኛም ጨምሩበት” ሲል አዘዛቸው፤ እነርሱም ለሦስተኛ ጊዜ ጨመሩበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በአራት ጋን ውሃ ሞልታችሁ በመሥዋዕቱና በእንጨቱ ላይ አፍስሱት!” አላቸው፤ እነርሱም እንዲሁ አደረጉ፤ “አሁንም ጨምሩበት!” አላቸው፤ እነርሱም እንዲሁ አደረጉ፤ እርሱም “አሁንም እንደገና አንድ ጊዜ ጨምሩ!” አላቸው፤ እነርሱም እንዲሁ አደረጉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ካልኣይ ከዓ ኣፍስሱሉ” በሎም። ካልኣይ ድማ ኣፍሰሱሉ። “ሳልሳይውን ኣፍስሱሉ” በሎም። ሳልሳይውን ኣፍሰሱሉ።
Amharic Tigrinya 2011 በለውን፡ ኣርባዕተ ዕትሮ ማይ መሊእኩም ኣብ ልዕሊ እቲ ዚሐርር መስዋእትን ኣብ ልዕሊ እቲ ዕጨይትን ኣፍስሱሉ፡ ካልኣይ ከኣ ግበሩ፡ በለ። ካልኣይ ድማ ገበሩ። ሳልሳይውን ወሰኹ።