1 Kings 18:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በቲ ኣእማን ድማ ብስም እግዚኣብሄር መሰውኢ ሰርሐ። ኣብ ዙርያ እቲ መሰውኢ ድማ ክልተ መለክዒ ዘርኢ ክሕዝ ዝኽእል ገዚፍ ጕድጓድ ገበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ድንጋዮችንም በእግዚአብሔር ስም መሠዊያ አድርጎ ሠራቸው፤ የፈረሰውንም መሠዊያ አደሰ፤ በመሠዊያውም ዙሪያ ሁለት መስፈሪያ እህል የሚይዝ ጕድጓድ ቈፈረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከድንጋዮችም ለእግዚአብሔር ስም መሠዊያ ሠራ፤ በመሠዊያውም ዙሪያ ሁለት መስፈሪያ እህል የሚያዝ ጕድጓድ ቈፈረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህንም ድንጋዮች ረብርቦ በጌታ ስም መሠዊያ ሠራ፤ በዙሪያውም ዐሥራ አራት ሊትር ውሃ የሚይዝ ጉድጓድ ማሰ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ሱንዉ ሄ ሹቻቱዋን ያርሽያ ሳኣ ግምቤዳ። ታማነ ኦይዱ ባ ሃ ትግና አክያ ኦላ ያርሽያ ሳኣ ዩሹዋን ቦኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa suntsaw he shuchchatuwaan yarshshiyaa sa'aa gimbbeedda. Tammanne oyddu baatsa haatsaa tigina akkiyaa ollaa yarshshiyaa sa'aa yuushshuwaan bookkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtidi GODAA sunththas he shuchchatan yarshosoho gimbides; yarsho yarshizasoza yuuyi aadhdhanaas tammanne oyddu litiro haath oykkiza olla bookkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲዲ ጎዳ ሱንስ ሄ ሹቻታን ያርሾሶሆ ጊምቢዴስ፤ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ዩዪ ኣናስ ታማኔ ኦይዱ ሊቲሮ ሃ ኦይኪዛ ኦላ ቦኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ ሱንን ሄ ሹቻታ ኬልድ፥ ያርሾ በሲ ግምብድ፥ ታማነ ኦይዱ ልትሮ ሃ ኦይክያ ኦላ ያርሾ በሳ ዩሾን ቦክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa sunthan he shuchata keelidi, yarsho bessi gimbidi, tammanne oyddu litiro haathe oykiya olla yarsho bessa yuushon bookis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በድንጋዮቹም ለእግዚአብሔር ስም መሠዊያ ሠራ፤ በመሠዊያውም ዙሪያ ዐሥራ አምስት ሊትር ውሃ የሚይዝ ጕድጓድ ቈፈረ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህንም ድንጋዮች ረብርቦ በእግዚአብሔር ስም መሠዊያ ሠራ፤ በዙሪያውም ዐሥራ አራት ሊትር ውሃ የሚይዝ ጒድጓድ ማሰ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በተን ኣእማን ከዓ ንስም እግዚኣብሄር መሰውኢ ሰርሐ። ኣብ ዙርያ እቲ መሰውኢ ድማ ዓሰርተ ኣርባዕተ ዕትሮ ማይ ዝሕዝ ጕድጓድ ኰዓተ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በቲ ኣእማን ከኣ ብስም እግዚኣብሄር መሰውኢ ሰርሔ። ኣብ ዙርያ እቲ መሰውኢ ድማ ክልተ መስፈር ዘርኢ ዚሕዝ ጒድጓድ ኰዐተ። |