1 Kings 18:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኤልያስ ድማ ብቝጽሪ እቶም ቃል እግዚኣብሄር ዝመጸሎም ነገድ ደቂ ያእቆብ፡ ስምካ እስራኤል ኪኸውን፡ ዓሰርተው ክልተ ኣእማን ወሰደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኤል​ያ​ስም፦ ስምህ እስ​ራ​ኤል ይሆ​ናል የሚል የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል እንደ ደረ​ሰ​ለት እንደ እስ​ራ​ኤል ልጆች ነገድ ቍጥር ዐሥራ ሁለት ድን​ጋ​ዮ​ችን ወሰደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኤልያስም። ስምህ እስራኤል ይሆናል የሚል የእግዚአብሔር ቃል እንደ ደረሰለት እንደ ያዕቆብ ልጆች ነገድ ቍጥር አሥራ ሁለቱን ድንጋዮች ወሰደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ከዚያ በፊት “እስራኤል” ብሎ ከሰየመው ከያዕቆብ በተወለዱት በዐሥራ ሁለቱ ነገዶች ስም ዐሥራ ሁለት ድንጋዮች ወሰደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ ቃላይ ያቆባኮ ዪደ፥ “ነ ሱንይ እስራኤልያ ግዳናዋ” ያጊደ ኦዴዳ ያቆባ ናና ዛራቱዋ ፓይዱዋዳን ኤላስ ታማነ ላኡ ሹቻቱዋ አኬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaa k'aalay Yaak'oobakko yiide, «Ne suntsay Israa'eeliyaa gidanawaa» yaagiide odeedda Yaak'ooba naanaa zaratuwaa payduwaadan Eelaasi tammanne laa"u shuchchatuwaa akkeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA qaalay Yaaqoobekko yiidi, «Ne sunththi Isra7eele geetettana» giidi yootida Yaaqoobe nayta qommota qoodan Eelaasi tammanne nam7u shuchchata ekkides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ቃላይ ያቆቤኮ ዪዲ፥ «ኔ ሱን ኢስራኤሌ ጌቴታና» ጊዲ ዮቲዳ ያቆቤ ናይታ ቆሞታ ቆዳን ኤላሲ ታማኔ ናምኡ ሹቻታ ኤኪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ቃላይ ያይቆባኮ፥ “ነ ሱንይ እስራኤለ ግዳና” ያግድ ኦድዳ፥ ያይቆባ ናይታ ኮቻታ ታይቡዋን ታማነ ናምኡ ሹቻታ ኤክስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa qaalay Yayqoobako, “Ne sunthay Isra7eele gidana” yaagidi odida, Yayqooba nayta kochata taybuwan tammanne nam7u shuchata ekis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ኤልያስ፣ “ስምህ እስራኤል ይባላል” ተብሎ የእግዚአብሔር ቃል በመጣለት በያዕቆብ ልጆች ነገድ ቍጥር ልክ ዐሥራ ሁለት ድንጋይ ወስዶ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ከዚያ በፊት “እስራኤል” ብሎ ከሰየመው ከያዕቆብ በተወለዱት በዐሥራ ሁለቱ ነገዶች ስም ዐሥራ ሁለት ድንጋዮች ወሰደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኤልያስ ድማ፥ ሽምካ እስራኤል ክበሃል እዩ፥ ዝብል ቃል እግዚኣብሄር ዝመፀሉ ያእቆብ፥ ከም ቍፅሪ ነገዳት ደቂ ያእቆብ፥ ዓሰርተ ኽልተ እምኒ ወሰደ።
Amharic Tigrinya 2011 ኤልያስ ድማ ከም ቊጽሪ ነገዳት ደቂ ያእቆብ፡ ዓሰርተው ክልተ ስምካ፡ ኢሉ ቓል እግዚኣብሄር ዝመጾ እዩ።