1 Kings 18:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኤልያስ ንዅሉ እቲ ህዝቢ፡ ናባይ ቅረብ። ኩሉ ህዝቢ ድማ ናብኡ ቀረበ። ነቲ ዝፈረሰ መሰውኢ እግዚኣብሄር ድማ ኣዐረዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኤል​ያ​ስም ሕዝ​ቡን ሁሉ፥ “ወደ እኔ ቅረቡ” አላ​ቸው። ሕዝ​ቡም ሁሉ ወደ እርሱ ቀረቡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኤልያስም ሕዝቡን ሁሉ። ወደ እኔ ቅረቡ አላቸው። ሕዝቡም ሁሉ ወደ እርሱ ቀረቡ። ፈርሶ የነበረውንም የእግዚአብሔርን መሠዊያ አበጀ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህ በኋላ ኤልያስ ሰዎቹን “ወደ እኔ ቅረቡ” አላቸው፤ ሁሉም በዙሪያው ተሰበሰቡ፤ እርሱም ፈርሶ የነበረውን የጌታ መሠዊያ በማደስ ሠራው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና፥ ኤላስ አሳ ኡባዉ፥ “ሃ ታኮ ሺቅተ” ያጌዳ። አሳይ አኮ ሺቅና፥ መና ጎዳዉ ያርሽያ ሳአይ ኮለት ክቼዳዋ ዛረደ ግምቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina, Eelaasi asaa ubbaw, «Haa taakko shiik'ite» yaageedda. Asay aakko shiik'ina, Med'inaa Godaw yarshshiyaa sa'ay koletti kichcheeddawaa zaaretsiide gimbbeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Eelaasi ubba asaas, «Haa taakko shiiqite» giin asay izakko shiiqides; GODAASSI yarsho yarshizasozi laalettidayssa zaari gimbides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኤላሲ ኡባ ኣሳስ፥ «ሃ ታኮ ሺቂቴ» ጊን ኣሳይ ኢዛኮ ሺቂዴስ፤ ጎዳሲ ያርሾ ያርሺዛሶዚ ላሌቲዳይሳ ዛሪ ጊምቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ኤልያስ፥ “ሃ ታኮ ሺቅተ” ያግስ። አሳይ እያኮ ሺቅን፥ ላለትዳ ጎዳ ያርሾ በሳ ዛሪድ ግምብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Eeliyaasi, “Haa taako shiiqite” yaagis. Asay iyako shiiqin, laaletida Godaa yarsho bessaa zaaridi gimbis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ኤልያስ ሕዝቡን በሙሉ፣ “ወደ እኔ ቅረቡ” አላቸው፤ ሕዝቡም ሁሉ ወደ እርሱ ቀረቡ፤ እርሱም ፈርሶ የነበረውን የእግዚአብሔር መሠዊያ ሠራ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ኤልያስ ሰዎቹን “ወደ እኔ ቅረቡ” አላቸው፤ ሁሉም በዙሪያው ተሰበሰቡ፤ እርሱም ፈርሶ የነበረውን የእግዚአብሔር መሠዊያ በማደስ ሠራው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኤልያስ ንዅሎም ህዝቢ “ናባይ ቅረቡ” በሎም። ኵሎም እቶም ህዝቢ ድማ ናብኡ ቐረቡ። ንሱ ኸዓ ነቲ ፈሪሱ ዝነበረ መሰውኢ እግዚኣብሄር ሓደሶ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ኤልያስ ንዂሎም ህዝቢ፡ ናባይ ቅረቡ፡ በሎም። እቶም ህዝቢ ድማ ብዘለዉ ናብኡ ቐረቡ። ንሱ ኸኣ ነቲ ፈሪሱ ዝነበረ መሰውኢ እግዚኣብሄር ሐደሶ።