1 Kings 18:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኤልያስ ንዅሉ እቲ ህዝቢ፡ ናባይ ቅረብ። ኩሉ ህዝቢ ድማ ናብኡ ቀረበ። ነቲ ዝፈረሰ መሰውኢ እግዚኣብሄር ድማ ኣዐረዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤልያስም ሕዝቡን ሁሉ፥ “ወደ እኔ ቅረቡ” አላቸው። ሕዝቡም ሁሉ ወደ እርሱ ቀረቡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤልያስም ሕዝቡን ሁሉ። ወደ እኔ ቅረቡ አላቸው። ሕዝቡም ሁሉ ወደ እርሱ ቀረቡ። ፈርሶ የነበረውንም የእግዚአብሔርን መሠዊያ አበጀ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ ኤልያስ ሰዎቹን “ወደ እኔ ቅረቡ” አላቸው፤ ሁሉም በዙሪያው ተሰበሰቡ፤ እርሱም ፈርሶ የነበረውን የጌታ መሠዊያ በማደስ ሠራው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ ኤላስ አሳ ኡባዉ፥ “ሃ ታኮ ሺቅተ” ያጌዳ። አሳይ አኮ ሺቅና፥ መና ጎዳዉ ያርሽያ ሳአይ ኮለት ክቼዳዋ ዛረደ ግምቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, Eelaasi asaa ubbaw, «Haa taakko shiik'ite» yaageedda. Asay aakko shiik'ina, Med'inaa Godaw yarshshiyaa sa'ay koletti kichcheeddawaa zaaretsiide gimbbeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin Eelaasi ubba asaas, «Haa taakko shiiqite» giin asay izakko shiiqides; GODAASSI yarsho yarshizasozi laalettidayssa zaari gimbides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኤላሲ ኡባ ኣሳስ፥ «ሃ ታኮ ሺቂቴ» ጊን ኣሳይ ኢዛኮ ሺቂዴስ፤ ጎዳሲ ያርሾ ያርሺዛሶዚ ላሌቲዳይሳ ዛሪ ጊምቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ኤልያስ፥ “ሃ ታኮ ሺቅተ” ያግስ። አሳይ እያኮ ሺቅን፥ ላለትዳ ጎዳ ያርሾ በሳ ዛሪድ ግምብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Eeliyaasi, “Haa taako shiiqite” yaagis. Asay iyako shiiqin, laaletida Godaa yarsho bessaa zaaridi gimbis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ኤልያስ ሕዝቡን በሙሉ፣ “ወደ እኔ ቅረቡ” አላቸው፤ ሕዝቡም ሁሉ ወደ እርሱ ቀረቡ፤ እርሱም ፈርሶ የነበረውን የእግዚአብሔር መሠዊያ ሠራ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ኤልያስ ሰዎቹን “ወደ እኔ ቅረቡ” አላቸው፤ ሁሉም በዙሪያው ተሰበሰቡ፤ እርሱም ፈርሶ የነበረውን የእግዚአብሔር መሠዊያ በማደስ ሠራው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኤልያስ ንዅሎም ህዝቢ “ናባይ ቅረቡ” በሎም። ኵሎም እቶም ህዝቢ ድማ ናብኡ ቐረቡ። ንሱ ኸዓ ነቲ ፈሪሱ ዝነበረ መሰውኢ እግዚኣብሄር ሓደሶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኤልያስ ንዂሎም ህዝቢ፡ ናባይ ቅረቡ፡ በሎም። እቶም ህዝቢ ድማ ብዘለዉ ናብኡ ቐረቡ። ንሱ ኸኣ ነቲ ፈሪሱ ዝነበረ መሰውኢ እግዚኣብሄር ሐደሶ። |