1 Kings 18:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪ ቀትሪ ምስ ተወድአ፡ ክሳዕ ጊዜ መስዋእቲ ምሸታዊ መስዋእቲ ምስ ተነበዩ፡ ዚምልሰሉ ወይ ዚሰምዖ ድምጺ ኣይነበረን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስከ ሠርክም ድረስ ትንቢት ይናገሩ ነበር፤ ድምፅም አልነበረም፤ የሚመልስና የሚያደምጥም አልነበረም። ከዚህም በኋላ መሥዋዕት በሚያርግበት ጊዜ ኤልያስ ነቢያተ ሐሰትን፥ “እንግዲህስ ወዲያ በቃችሁ፤ ወግዱ፤ ሂዱም፥ እኔም መሥዋዕቴን እሠዋለሁ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቀትርም ካለፈ በኋላ መሥዋዕተ ሠርክ እስኪደርስ ትንቢት ይናገሩ ነበር፤ ድምፅም አልነበረም፥ የሚመልስና የሚያደምጥም አልነበረም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኩለ ቀን ካለፈም በኋላ የሠርክ መሥዋዕት እስከሚቀርብበት ጊዜ ድረስ እየተራወጡ ይቀባጥሩ ነበር፤ ይሁን እንጂ ምንም መልስ አላገኙም፤ ድምፅም አልተሰማም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያርሹዋ ሺሽያ ኦማርሳይ ጋካናዉ ኡንቱንቱ ሄዋዳን ሀኒደ፥ ትምቢትያ ኦዲኖ፤ ሽን ስሰትያ ኮሻይ ባዋ። ኡንቱንቱባ ሀይዚደ ዛሮ እምያባይ እቱነ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yarshshuwaa shiishshiyaa omarssay gakkanaw unttunttu hewaadan haniidde, timbbitiyaa odiino; shin sisetiyaa kooshshay baawa. Unttunttubaa hayzziide zaaro immiyaabay ittuunne baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Seeta gallassi aadhdhiin omarsa yarsho shiishshiza wodey gakkanaas istti happanne buura tinbite haasayda shin aykko zaarokka demmibeettenna; istta cenggurssaa siyidi zaaro immizay baawa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሴታ ጋላሲ ኣን ኦማርሳ ያርሾ ሺሺዛ ዎዴይ ጋካናስ ኢስቲ ሃፓኔ ቡራ ቲንቢቴ ሃሳይዳ ሺን ኣይኮ ዛሮካ ዴሚቤቴና፤ ኢስታ ጬንጉርሳ ሲዪዲ ዛሮ ኢሚዛይ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦማርስ ያርሾ ሺሽያ ዎደይ ጋካናዉ ኤንቲ ትንብተ ኦድዶሶና፤ ሽን ስኤትያ ግርስ ባዋ፤ ኤንታና ሀይዝድ ዛሮ እምያ አስ ይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Omarsi yarsho shiishiya wodey gakanaw enti tinbite odidosona; shin si7etiya girsi baawa; entana hayzidi zaaro immiya asi dhayis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኩለ ቀን ዐለፈ፤ እነርሱም የሠርክ መሥዋዕት እስኪቀርብ ድረስ የሚዘላብድ ትንቢት ይናገሩ ነበር፤ አሁንም ድምፅ የለም፤ የመለሰና ከቁም ነገር የቈጠረውም አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኩለ ቀን ካለፈም በኋላ የሠርክ መሥዋዕት እስከሚቀርብበት ጊዜ ድረስ እየተራወጡ ይቀባጥሩ ነበር፤ ይሁን እንጂ ምንም መልስ አላገኙም፤ ድምፅም አልተሰማም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፍርቂ መዓልቲ ምስ ሓለፈ፥ ክሳዕ እቲ መስዋእቲ ሰርኪ ዝበፅሕ ትንቢት ይናገሩ ነበሩ፤ ግና ድምፂ ኣይነበረን፤ ዝምልስውን ኣይነበረን፤ ዘድምፅውን ኣይነበረን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ፡ ፍርቂ መዓልቲ ምስ ሐለፈ፡ ክሳዕ እታ መስዋእቲ ብልዒ ዚስውኣላ ጊዜ ይንበዩ ነበሩ፡ ግናኸ ድምጺ ኣይነበረን፡ ዚመልስውን ኣይነበረ፡ ዜቕልብ ድማ ኣይነበረን። |