1 Kings 18:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪ ቀትሪ ምስ ተወድአ፡ ክሳዕ ጊዜ መስዋእቲ ምሸታዊ መስዋእቲ ምስ ተነበዩ፡ ዚምልሰሉ ወይ ዚሰምዖ ድምጺ ኣይነበረን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እስከ ሠር​ክም ድረስ ትን​ቢት ይና​ገሩ ነበር፤ ድም​ፅም አል​ነ​በ​ረም፤ የሚ​መ​ል​ስና የሚ​ያ​ደ​ም​ጥም አል​ነ​በ​ረም። ከዚ​ህም በኋላ መሥ​ዋ​ዕት በሚ​ያ​ር​ግ​በት ጊዜ ኤል​ያስ ነቢ​ያተ ሐሰ​ትን፥ “እን​ግ​ዲ​ህስ ወዲያ በቃ​ችሁ፤ ወግዱ፤ ሂዱም፥ እኔም መሥ​ዋ​ዕ​ቴን እሠ​ዋ​ለሁ” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ቀትርም ካለፈ በኋላ መሥዋዕተ ሠርክ እስኪደርስ ትንቢት ይናገሩ ነበር፤ ድምፅም አልነበረም፥ የሚመልስና የሚያደምጥም አልነበረም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኩለ ቀን ካለፈም በኋላ የሠርክ መሥዋዕት እስከሚቀርብበት ጊዜ ድረስ እየተራወጡ ይቀባጥሩ ነበር፤ ይሁን እንጂ ምንም መልስ አላገኙም፤ ድምፅም አልተሰማም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያርሹዋ ሺሽያ ኦማርሳይ ጋካናዉ ኡንቱንቱ ሄዋዳን ሀኒደ፥ ትምቢትያ ኦዲኖ፤ ሽን ስሰትያ ኮሻይ ባዋ። ኡንቱንቱባ ሀይዚደ ዛሮ እምያባይ እቱነ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yarshshuwaa shiishshiyaa omarssay gakkanaw unttunttu hewaadan haniidde, timbbitiyaa odiino; shin sisetiyaa kooshshay baawa. Unttunttubaa hayzziide zaaro immiyaabay ittuunne baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Seeta gallassi aadhdhiin omarsa yarsho shiishshiza wodey gakkanaas istti happanne buura tinbite haasayda shin aykko zaarokka demmibeettenna; istta cenggurssaa siyidi zaaro immizay baawa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሴታ ጋላሲ ኣን ኦማርሳ ያርሾ ሺሺዛ ዎዴይ ጋካናስ ኢስቲ ሃፓኔ ቡራ ቲንቢቴ ሃሳይዳ ሺን ኣይኮ ዛሮካ ዴሚቤቴና፤ ኢስታ ጬንጉርሳ ሲዪዲ ዛሮ ኢሚዛይ ባዋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኦማርስ ያርሾ ሺሽያ ዎደይ ጋካናዉ ኤንቲ ትንብተ ኦድዶሶና፤ ሽን ስኤትያ ግርስ ባዋ፤ ኤንታና ሀይዝድ ዛሮ እምያ አስ ይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Omarsi yarsho shiishiya wodey gakanaw enti tinbite odidosona; shin si7etiya girsi baawa; entana hayzidi zaaro immiya asi dhayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኩለ ቀን ዐለፈ፤ እነርሱም የሠርክ መሥዋዕት እስኪቀርብ ድረስ የሚዘላብድ ትንቢት ይናገሩ ነበር፤ አሁንም ድምፅ የለም፤ የመለሰና ከቁም ነገር የቈጠረውም አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኩለ ቀን ካለፈም በኋላ የሠርክ መሥዋዕት እስከሚቀርብበት ጊዜ ድረስ እየተራወጡ ይቀባጥሩ ነበር፤ ይሁን እንጂ ምንም መልስ አላገኙም፤ ድምፅም አልተሰማም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ፍርቂ መዓልቲ ምስ ሓለፈ፥ ክሳዕ እቲ መስዋእቲ ሰርኪ ዝበፅሕ ትንቢት ይናገሩ ነበሩ፤ ግና ድምፂ ኣይነበረን፤ ዝምልስውን ኣይነበረን፤ ዘድምፅውን ኣይነበረን።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ድማ፡ ፍርቂ መዓልቲ ምስ ሐለፈ፡ ክሳዕ እታ መስዋእቲ ብልዒ ዚስውኣላ ጊዜ ይንበዩ ነበሩ፡ ግናኸ ድምጺ ኣይነበረን፡ ዚመልስውን ኣይነበረ፡ ዜቕልብ ድማ ኣይነበረን።