1 Kings 18:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓው ኢሎም ኣእወዩ፡ ደም ክሳዕ ዚውሕዝ ድማ፡ ብካራን ብስንቂን ከም ኣገባቦም ይቘርጹ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በታላቅም ቃል ይጮኹ ጀመር፤ እንደ ልማዳቸውም ደማቸው እስኪፈስስ ድረስ ገላቸውን በጦርና በሰይፍ ይብዋጭሩ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በታላቅም ቃል ይጮኹ፥ እንደ ልማዳቸውም ደማቸው እስኪፈስስ ድረስ ገላቸውን በካራና በቀጭኔ ይብዋጭሩ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም የሐሰት ነቢያቱ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው እየጸለዩ በሥርዓታቸው መሠረት ደማቸው እስኪፈስ ድረስ በቢላዋና በጩቤ ሰውነታቸውን ያቆስሉ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያግና ባረንቱ ቃላ ቁ ኦደ ዎሴድኖ። ቃይ ካሰ ባረንቱ ጎይንያ ዎጋዳን ባረንቱ ቦላና ሱይ ጎጋና ጋካናዉ ቶራንነ ማሻን ባረንታ ጫዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaagina barenttu k'aalaa d'ok'k'u ootsiide woosseeddino. K'ay kase barenttu goynniyaa wogaadan barenttu bollanna suutsay goggana gakkanaw tooraaninne mashshaan barentta c'addeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas bantta qaala dhoqqu histtidi woossida. Qasse kase bantta goynniza wogaa mala bantta bollara suuththay goggana gakkanaas tooraninne mashshan bana madunththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ባንታ ቃላ ቁ ሂስቲዲ ዎሲዳ። ቃሴ ካሴ ባንታ ጎይኒዛ ዎጋ ማላ ባንታ ቦላራ ሱይ ጎጋና ጋካናስ ቶራኒኔ ማሻን ባና ማዱንዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ባንታ ቃላ ቁ ኦድ ዎስዶሶና። ካሰ ባንታ ጎይንያ ዎጋዳ ባንታ አሳተራ ሱ ጎጋና ጋካናዉ ቶራንነ ማሻን ባንታና ጫድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti banta qaala dhoqu oothidi woossidosona. Kase banta goyinniya wogaada banta asatethara suuthi goggana gakanaw tooraninne mashshan bantana caddidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ እየጮኹ እንደ ልማዳቸው ደማቸው እስኪፈስስ ድረስ ሰውነታቸውን በሰይፍና በጩቤ ያቈስሉ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም የሐሰት ነቢያቱ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው እየጸለዩ በሥርዓታቸው መሠረት ደማቸው እስኪፈስ ድረስ በቢላዋና በጩቤ ሰውነታቸውን ያቈስሉ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዓው ኢሎም ድማ ፀውዑ፤ ከምቲ ስርዓቶም ከዓ ደሞም ክሳዕ ዝፈስስ፥ ንኣካላቶም ብኣስይፍትን ብዂናታትን ተፍተፍዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዓው ኢሎም ድማ ጨደሩ፡ ከምቲ ስርዓቶም ከኣ ኣብ ልዕሊኦም ደም ክሳኦ ዚፈስስ፡ ንኣካላቶም በስያፍን ብዂናውትን ተፍተፍዎ። |