1 Kings 18:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍርቂ መዓልቲ ድማ ኤልያስ ኣላገጸሎም እሞ፡ ኣምላኽ ስለ ዝዀነ፡ ዓው ኢልኩም ኣውጽኡ። ወይ ይዛረብ ኣሎ፡ ወይ ይሃድኖ ኣሎ፡ ወይ ይገይሽ ኣሎ፡ ወይ ምናልባት ደቂሱ ስለ ዘሎ ክበራበር የድልዮ ይኸውን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በቀትርም ጊዜ ቴስብያዊው ኤልያስ፥ “አምላክ ነውና በታላቅ ቃል ጩኹ፤ ምናልባት ይጫወት ይሆናል፥ ወይም አሳብ ይዞት ይሆናል፥ ወይም ተኝቶ እንደ ሆነ መቀስቀስ ያስፈልገዋል” እያለ ይዘባበትባቸው ጀመር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በቀትርም ጊዜ ኤልያስ። አምላክ ነውና በታላቅ ቃል ጩኹ፤ ምናልባት አሳብ ይዞታል፥ ወይም ፈቀቅ ብሎአል፥ ወይም ወደ መንገድ ሄዶአል፥ ወይም ተኝቶ እንደ ሆነ መቀስቀስ ያስፈልገዋል እያለ አላገጠባቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኩለ ቀን ሲሆን ኤልያስ “ድምፃችሁን ከፍ አድርጋችሁ ጸልዩ! እርሱ አምላክ አይደለም እንዴ እርሱ በሐሳብ ተውጦ ይሆናል! ወይም ራሱን ያዝናና ይሆናል! ወይም ወደ ሩቅ አገር ሄዶ ይሆናል! ወይም ተኝቶ ያንቀላፋ ይሆናልና እንዲነቃ ቀስቅሱት!” እያለ ያፌዝባቸው ጀመር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳአይ ሴታ ጋላሳ ግድና፥ ኤላስ ኡንቱንቱ ቦላ፥ “ህንተንቱ ቃላ ቁ ኦደ ዎስተ! እ ጾሳ ግደኔ! ኦን ኤሪ፥ እ ቆፋን ሼኬደንቶ፥ ዎይ አዉ ኪታይ ዳሬደንቶ፥ ዎይ ሄራ ከሴደንቶ፥ ዎይ ገምእሼዳዋ ግዶፐ ደንናዉ ኮሼ!” ያጊደ ቅሊጬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Sa'ay seeta gallassaa gidina, Eelaasi unttunttu bolla, «Hinttenttu k'aalaa d'ok'k'u ootsiide woossite! I s'oossaa gidennee! Ooni erii, I k'ofaan sheekkeeddentto, woy aw kiitay dareeddentto, woy heera keseeddentto, woy gem"isheeddawaa gidooppe dentsanaw koshshee!» yaagiide k'iliic'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sa7ay seeta gallas gidiin Eelaasi, «Intte qaala dhoqqu histtidi woossite! Izi xoos gidennee! Izi qofan sheekkidaakko Oonee erizay, woykko izas oosoy daridaakko, woykko mandaridaakko, woykko dhiskidaa gidikko denththanaas koshshees!» giidi istta bolla qilcci kaa7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳኣይ ሴታ ጋላስ ጊዲን ኤላሲ፥ «ኢንቴ ቃላ ቁ ሂስቲዲ ዎሲቴ! ኢዚ ጾስ ጊዴኔ! ኢዚ ቆፋን ሼኪዳኮ ኦኔ ኤሪዛይ፥ ዎይኮ ኢዛስ ኦሶይ ዳሪዳኮ፥ ዎይኮ ማንዳሪዳኮ፥ ዎይኮ ስኪዳ ጊዲኮ ዴንናስ ኮሼስ!» ጊዲ ኢስታ ቦላ ቂልጪ ካኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳእ ሴታ ጋላሳ ግድን፥ ኤልያስ፥ “ህንተ ቃላ ቁ ኦድ ዎስተ! እ ፆሰ ግደነ! ኦን ኤር፥ እ ቆፋን ገልዳኮ ዎይኮ እያዉ ኦሶይ ዳርዳኮ ዎይኮ ማንዳርዳኮ ዎይኮ ስክዳባ ግድኮ ደንናዉ ኮሼስ” ያግድ ቀልቅስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Sa7i seeta gallasa gidin, Eeliyaasi, “Hinte qaala dhoqu oothidi woossite! I Xoosse gidenne! Ooni eri, I qofan gelidaako woyko iyaw oosoy daridaako woyko mandaridaako woyko dhiskidaba gidiko denthanaw koshshees” yaagidi qelqisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኩለ ቀንም ላይ ኤልያስ፣ “ድምፃችሁን ከፍ አድርጋችሁ ጩኹ እንጂ፤ አምላክ አይደለም እንዴ! ምናልባት በዐሳብ ተውጦ ወይም ሥራ በዝቶበት፣ አልያም በጕዞ ላይ ይሆናል፤ ተኝቶም ከሆነ ቀስቅሱት” እያለ ያፌዝባቸው ጀመር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኩለ ቀን ሲሆን ኤልያስ “ድምፃችሁን ከፍ አድርጋችሁ ጸልዩ! እርሱ አምላክ አይደለም እንዴ እርሱ በሐሳብ ተውጦ ይሆናል! ወይም ራሱን ያዝናና ይሆናል! ወይም ወደ ሩቅ አገር ሄዶ ይሆናል! ወይም ተኝቶ ያንቀላፋ ይሆናልና እንዲነቃ ቀስቅሱት!” እያለ ያፌዝባቸው ጀመር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፍርቂ መዓልቲ ምስ ኮነ ኸዓ፥ ኤልያስ፥ “ንሱ ኣምላኽ እዩ እሞ፥ ብሓሳብ ተውሒጡ ኸይህሉ፥ ወይ ኣግሊሱ ወይ ገይሹ ኸይኸውን፥ ምናልባሽ ከዓ ደቂሱ ኸይህሉ፥ ምእንቲ ኽበራበርስ፥ ዓው ኢልኩም ደኣ ፀውዑ” ኢሉ ኣባጨወሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፍርቂ መዓልቲ ምስ ኰነ ኸኣ፡ ኤልያስ፡ ንሱ ኣምላኽ እዩ እሞ፡ ይሐስብ ከይህሉ፡ ወይስ ኣግሊሱ ወይ ገሹ ኸይከውን፡ ምናልባሽ ከኣ ደቂሱ ኸይህሉ፡ ምእንቲ ኺባራበርሲ፡ ዓው ኢልኩም ደኣ ጨድሩ፡ ኢሉ ኣላገጸሎም። |