1 Kings 18:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኤልያስ ድማ ነብያት በዓል በሎም፦ ቅድም ሓደ ብዕራይ ምረጹ እሞ ኣዳልውዎ። ብዙሓት ኢኹም እሞ፤ ስም ኣማልኽትኹም ድማ ጸውዕ፡ ኣብ ትሕቲኡ ግና ሓዊ ኣይተእትዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኤል​ያ​ስም የበ​ዓ​ልን ነቢ​ያት፥ “እና​ንተ ብዙ​ዎች ናች​ሁና አስ​ቀ​ድ​ማ​ችሁ አንድ ወይ​ፈን ምረ​ጡና አዘ​ጋጁ፤ የአ​ም​ላ​ካ​ች​ሁ​ንም ስም ጥሩ፤ በበ​ታ​ቹም እሳት አት​ጨ​ምሩ” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኤልያስም የበኣልን ነቢያት። እናንተ ብዙዎች ናችሁና አስቀድማችሁ አንድ ወይፈን ምረጡና አዘጋጁ፤ የአምላካችሁንም ስም ጥሩ፥ በበታችሁም እሳት አትጨምሩ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህ በኋላ ኤልያስ የበዓልን ነቢያት “እናንተ ብዙ ስለ ሆናችሁ በመጀመሪያ አንዱን ኰርማ መርጣችሁ በማረድ ወደ አምላካችሁ ጸልዩ፤ ነገር ግን እንጨቱን በእሳት አታቀጣጥሉ” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ኤላስ ባኣላ ሱንን ትምቢትያ ኦድያዋንታ፥ “ህንተንቱ ጮራ ግድያ ድራዉ፥ እት ኮሩማ ዶር አኪደ፥ ካሰቲደ ጊግስተ። ያቲደ ህንተንቱ ጾሳ ሱን ጼስተ፤ ሽን አን ታማ ኤፕተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Eelaasi Ba'aala suntsan timbbitiyaa odiyaawantta, «Hinttenttu c'ora gidiyaa diraw, itti korumaa doori akkiide, kasetiide giigissite. Yaatiide hinttenttu s'oossaa suntsaa s'eesite; shin an tamaa eetsoppite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Eelaasi Ba7aale nabetas, «Intte cora gidida gishshas issi kormaa doori ekkidi koyrotti giigsite. Histtidi intte xoossaa sunththaa xeygite attiin izan tama eeththofte» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኤላሲ ባኣሌ ናቤታስ፥ «ኢንቴ ጮራ ጊዲዳ ጊሻስ ኢሲ ኮርማ ዶሪ ኤኪዲ ኮይሮቲ ጊግሲቴ። ሂስቲዲ ኢንቴ ጾሳ ሱን ጼይጊቴ ኣቲን ኢዛን ታማ ኤፍቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ኤልያስ ባኣለ ናበታኮ፥ “ህንተ ዳሮ ግድያ ግሾ፥ እስ ኮርማ ዶርድ ኮይሮትድ ጊግስተ። ህንተ ፆሳ ሱን ፄግተ፤ ሽን እያን ታማ ኤፍተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Eeliyaasi Ba7aale nabetako, “Hinte daro gidiya gisho, issi korma dooridi koyrottidi giigisite. Hinte xoossaa sunthaa xeegite; shin iyan tama eethofite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኤልያስም ለበኣል ነቢያት፣ “እናንተ ብዙ ስለ ሆናችሁ በመጀመሪያ አንዱን ወይፈን መርጣችሁ አዘጋጁ፤ የአምላካችሁን ስም ጥሩ፤ ነገር ግን እሳት አታንድዱበት” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ኤልያስ የባዓልን ነቢያት “እናንተ ብዙ ስለ ሆናችሁ በመጀመሪያ አንዱን ኰርማ መርጣችሁ በማረድ ወደ አምላካችሁ ጸልዩ፤ ነገር ግን እንጨቱን በእሳት አታቀጣጥሉ” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኤልያስ ድማ ነቶም ነቢያት በዓል “ንስኻትኩም ብዙሓት ኢኹም እሞ፥ ቅድም ሓደ ዝራብዕ ሓሪኹም ኣሰናድዉ፤ ስም ኣምላኽኩም ከዓ ፀውዑ፤ ሓዊ ግና ኣይትእጐዱሉ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ኤልያስ ድማ ነቶም ነብያት በዓል፡ ንስኻትኩም ትበዝሑ እሞ፡ ቅድም ሓደ ዝራብዕ ሐሪኹም ኣሰናድዉ፡ ብስም ኣምላኽኩም ከኣ ተማህለሉ፡ ሓዊ ግና ኣይትእጐዱሉ፡ በሎም።