1 Kings 18:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኤልያስ ድማ ነብያት በዓል በሎም፦ ቅድም ሓደ ብዕራይ ምረጹ እሞ ኣዳልውዎ። ብዙሓት ኢኹም እሞ፤ ስም ኣማልኽትኹም ድማ ጸውዕ፡ ኣብ ትሕቲኡ ግና ሓዊ ኣይተእትዉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤልያስም የበዓልን ነቢያት፥ “እናንተ ብዙዎች ናችሁና አስቀድማችሁ አንድ ወይፈን ምረጡና አዘጋጁ፤ የአምላካችሁንም ስም ጥሩ፤ በበታቹም እሳት አትጨምሩ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤልያስም የበኣልን ነቢያት። እናንተ ብዙዎች ናችሁና አስቀድማችሁ አንድ ወይፈን ምረጡና አዘጋጁ፤ የአምላካችሁንም ስም ጥሩ፥ በበታችሁም እሳት አትጨምሩ አላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ ኤልያስ የበዓልን ነቢያት “እናንተ ብዙ ስለ ሆናችሁ በመጀመሪያ አንዱን ኰርማ መርጣችሁ በማረድ ወደ አምላካችሁ ጸልዩ፤ ነገር ግን እንጨቱን በእሳት አታቀጣጥሉ” አላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ኤላስ ባኣላ ሱንን ትምቢትያ ኦድያዋንታ፥ “ህንተንቱ ጮራ ግድያ ድራዉ፥ እት ኮሩማ ዶር አኪደ፥ ካሰቲደ ጊግስተ። ያቲደ ህንተንቱ ጾሳ ሱን ጼስተ፤ ሽን አን ታማ ኤፕተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Eelaasi Ba'aala suntsan timbbitiyaa odiyaawantta, «Hinttenttu c'ora gidiyaa diraw, itti korumaa doori akkiide, kasetiide giigissite. Yaatiide hinttenttu s'oossaa suntsaa s'eesite; shin an tamaa eetsoppite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Eelaasi Ba7aale nabetas, «Intte cora gidida gishshas issi kormaa doori ekkidi koyrotti giigsite. Histtidi intte xoossaa sunththaa xeygite attiin izan tama eeththofte» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኤላሲ ባኣሌ ናቤታስ፥ «ኢንቴ ጮራ ጊዲዳ ጊሻስ ኢሲ ኮርማ ዶሪ ኤኪዲ ኮይሮቲ ጊግሲቴ። ሂስቲዲ ኢንቴ ጾሳ ሱን ጼይጊቴ ኣቲን ኢዛን ታማ ኤፍቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ኤልያስ ባኣለ ናበታኮ፥ “ህንተ ዳሮ ግድያ ግሾ፥ እስ ኮርማ ዶርድ ኮይሮትድ ጊግስተ። ህንተ ፆሳ ሱን ፄግተ፤ ሽን እያን ታማ ኤፍተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Eeliyaasi Ba7aale nabetako, “Hinte daro gidiya gisho, issi korma dooridi koyrottidi giigisite. Hinte xoossaa sunthaa xeegite; shin iyan tama eethofite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኤልያስም ለበኣል ነቢያት፣ “እናንተ ብዙ ስለ ሆናችሁ በመጀመሪያ አንዱን ወይፈን መርጣችሁ አዘጋጁ፤ የአምላካችሁን ስም ጥሩ፤ ነገር ግን እሳት አታንድዱበት” አላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ኤልያስ የባዓልን ነቢያት “እናንተ ብዙ ስለ ሆናችሁ በመጀመሪያ አንዱን ኰርማ መርጣችሁ በማረድ ወደ አምላካችሁ ጸልዩ፤ ነገር ግን እንጨቱን በእሳት አታቀጣጥሉ” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤልያስ ድማ ነቶም ነቢያት በዓል “ንስኻትኩም ብዙሓት ኢኹም እሞ፥ ቅድም ሓደ ዝራብዕ ሓሪኹም ኣሰናድዉ፤ ስም ኣምላኽኩም ከዓ ፀውዑ፤ ሓዊ ግና ኣይትእጐዱሉ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኤልያስ ድማ ነቶም ነብያት በዓል፡ ንስኻትኩም ትበዝሑ እሞ፡ ቅድም ሓደ ዝራብዕ ሐሪኹም ኣሰናድዉ፡ ብስም ኣምላኽኩም ከኣ ተማህለሉ፡ ሓዊ ግና ኣይትእጐዱሉ፡ በሎም። |