1 Kings 18:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስም ኣማልኽትኹም ጸውዕ፡ ኣነ ድማ ስም እግዚኣብሄር ክጽውዕ እየ። እቲ ብሓዊ ዝምልስ ኣምላኽ ድማ ኣምላኽ ይኹን። ኩሎም እቶም ህዝቢ ድማ ከምዚ ኢሎም መለሱ፦ ጽቡቕ ተዛሪቡ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናንተም የአምላካችሁን ስም ጥሩ፤ እኔም የፈጣሪዬን የእግዚአብሔርን ስም እጠራለሁ፤ ሰምቶም በእሳት የሚመልስ አምላክ፥ እርሱ አምላክ ይሁን።” ሕዝቡም ሁሉ፥ “ይህ ነገር መልካም ነው” ብለው መለሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተም የአምላካችሁን ስም ጥሩ፥ እኔም የእግዚአብሔርን ስም እጠራለሁ፤ ሰምቶም በእሳት የሚመልስ አምላክ፥ እርሱ አምላክ ይሁን። ሕዝቡም ሁሉ። ይህ ነገር መልካም ነው ብለው መለሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ የባዓል ነቢያት ወደ አምላካቸው ይጸልዩ፤ እኔም ወደ ጌታ እጸልያለሁ፤ እሳትን ወደ መሥዋዕቱ በመላክ መልስ የሚሰጥ እርሱ እውነተኛ አምላክ ነው።” ሕዝቡም ድምፁን ከፍ አድርጎ በዚህ ሐሳብ መስማማቱን ገለጠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተንቱ ህንተንቱ ጾሳ ሱን ጼስተ፤ ታንካ መና ጎዳ ሱን ጼሳና። ኮዪደ፥ ያርሹዋ ምያ ታማ ኪትያ ጾሳይ ጾሳ ግዶ” ያጌዳ። አሳይ፥ “ሀዌ ሎኦ ቆፋ” ያጊደ ማዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenttu hinttenttu s'oossaa suntsaa s'eesite; taanikka Med'inaa Godaa suntsaa s'eesana. Koyyiide, yarshshuwaa miyaa tamaa kiittiyaa s'oossay S'oossaa gido» yaageedda. Asay, «Hawe lo"o k'ofa» yaagiide mayyeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte intte xoossaa sunth xeygite; tanikka GODAAKKO woossana; sunththaa xeygiin siyidi yarshoza miza tamaa kiittizayssi Xoos gido» gides. Histtiin asay, «Hayssi lo7o qofa» giidi ekkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ኢንቴ ጾሳ ሱን ጼይጊቴ፤ ታኒካ ጎዳኮ ዎሳና፤ ሱን ጼይጊን ሲዪዲ ያርሾዛ ሚዛ ታማ ኪቲዛይሲ ጾስ ጊዶ» ጊዴስ። ሂስቲን ኣሳይ፥ «ሃይሲ ሎኦ ቆፋ» ጊዲ ኤኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ፥ ህንተ ፆሳ ሱን ፄግተ፤ ታካ ጎዳ ሱን ፄጋና። ስእድ ያርሹዋ ምያ ታማ ኪትያ ፆሳይ፥ እ፥ ፆሰ ግዶ” ያግስ። አሳይ፥ “ነ ግያ ቆፋይ ሎኦ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte, hinte xoossaa sunthaa xeegite; taka Godaa sunthaa xeegana. Si7idi yarshuwa miya tama kiittiya xoossay, i, Xoosse gido” yaagis. Asay, “Ne giya qofay lo77o” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያ እናንተ የአምላካችሁን ስም ጥሩ፤ እኔም የእግዚአብሔርን ስም እጠራለሁ፤ ሰምቶ በእሳት የሚመልሰውም እርሱ እውነተኛ አምላክ ነው።” ከዚያም ሕዝቡ ሁሉ፣ “ያልኸው መልካም ነው” አሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ የባዓል ነቢያት ወደ አምላካቸው ይጸልዩ፤ እኔም ወደ እግዚአብሔር እጸልያለሁ፤ እሳትን ወደ መሥዋዕቱ በመላክ መልስ የሚሰጥ እርሱ እውነተኛ አምላክ ነው።” ሕዝቡም ድምፁን ከፍ አድርጎ በዚህ ሐሳብ መስማማቱን ገለጠ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻትኩም ስም ኣምላኽኩም ፀውዑ፤ ኣነ ድማ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኸይ ክፅውዕ እየ። እቲ ሰሚዑ ብሓዊ ዝምልስ ኣምላኽ ከዓ፥ ንሱ ኣምላኽ ይኹን” በሎም። ኵሎም እቶም ህዝቢ ድማ “እዚኣስ ፅብቕቲ ዘረባ እያ” ኢሎም መለሱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻትኩም ብስም ኣምላኽኩም ተማህለሉ፡ ኣነ ኸኣ ብስም እግዚኣብሄር ክምህለል እየ። እቲ ብሓዊ ማልሽ ዚህብ ኣምላኽ ከኣ፡ ንሱ ኣምላኽ ይኹን፡ በሎም። ብዘለዉ እቶም ህዝቢ ኸኣ፡ እዚኣስ ጽብቕቲ ዘረባ እያ፡ ኢሎም መለሱ። |