1 Kings 18:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኤልያስ ድማ ነቶም ህዝቢ በሎም፦ ኣነ በይነይ ነብዪ እግዚኣብሄር ኮይነ ተሪፈ ኣለኹ። ነብያት በዓል ግና ኣርባዕተ ሚእትን ሓምሳን ሰብኡት እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኤል​ያ​ስም ሕዝ​ቡን አለ፥ “ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነቢ​ያት አንድ እኔ ብቻ ቀር​ቻ​ለሁ፤ የበ​ዓል ነቢ​ያት ግን አራት መቶ ሃምሳ ሰዎች ናቸው። የማ​ም​ለ​ኪያ ዐፀድ ነቢ​ያ​ትም አራት መቶ ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኤልያስም ሕዝቡን አለ። ከእግዚአብሔር ነቢያት እኔ ብቻ ቀርቻለሁ፤ የበኣል ነቢያት ግን አራት መቶ አምሳ ሰዎች ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህ በኋላ ኤልያስ እንዲህ አለ፦ “ከጌታ ነቢያት የቀረሁት እኔ ብቻ ነኝ፤ አራት መቶ ኀምሳ የባዓል ነቢያት ግን እነሆ በዚህ አሉ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን ኤላስ አሳዉ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “መና ጎዳ ሱንን ትምቢትያ ኦድያዋንቱፐ ታ ጻላላይ አታድ፤ ሽን ባኣላ ሱንን ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ኦይዱ ጼታነ እሻታማ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan Eelaasi asaw hawaadan yaageedda; «Med'inaa Godaa suntsan timbbitiyaa odiyaawanttuppe ta s'alalay ataad; shin Ba'aala suntsan timbbitiyaa odiyaawanttu oyddu s'eetanne ishatama.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Eelaasi deraas, «GODAA nabetappe ta xalla attadis; Ba7aales oyddu xeetanne ichchash tammu nabeti deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኤላሲ ዴራስ፥ «ጎዳ ናቤታፔ ታ ጻላ ኣታዲስ፤ ባኣሌስ ኦይዱ ጼታኔ ኢቻሽ ታሙ ናቤቲ ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ኤልያስ፥ “ጎዳ ናበታፐ ታ ፃላል አታስ፤ ሽን ባኣለ ናበት ኦይዱ ፄታነ እሻታማ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Eeliyaasi, “Godaa nabetape ta xalaali attas; shin Ba7aale nabeti oyddu xeetanne ishatama.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ኤልያስ እንዲህ አላቸው፤ “ ከእግዚአብሔር ነቢያት የተረፍሁ እኔ ብቻ ነኝ፤ በኣል ግን አራት መቶ አምሳ ነቢያት አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ኤልያስ እንዲህ አለ፦ “ከእግዚአብሔር ነቢያት የቀረሁት እኔ ብቻ ነኝ፤ አራት መቶ ኀምሳ የባዓል ነቢያት ግን እነሆ በዚህ አሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኤልያስ ነቶም ህዝቢ፥ “ኻብ ነቢያት እግዚኣብሄር ኣነ በይነይ ተሪፈ ኣለኹ፤ ነቢያት በዓል ግና ኣርባዕተ ሚእትን ሓምሳን ሰብ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ኤልያስ ነቶም ህዝቢ፡ ካብ ነብያት እግዚኣብሄር ኣነ በይነይ ተሪፈ ኣሎኹ፡ ነብያት በዓል ግና ኣርባዕተ ሚእትን ሓምሳን ሰብ እዮም።