1 Kings 18:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኤልያስ ድማ ነቶም ህዝቢ በሎም፦ ኣነ በይነይ ነብዪ እግዚኣብሄር ኮይነ ተሪፈ ኣለኹ። ነብያት በዓል ግና ኣርባዕተ ሚእትን ሓምሳን ሰብኡት እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤልያስም ሕዝቡን አለ፥ “ከእግዚአብሔር ነቢያት አንድ እኔ ብቻ ቀርቻለሁ፤ የበዓል ነቢያት ግን አራት መቶ ሃምሳ ሰዎች ናቸው። የማምለኪያ ዐፀድ ነቢያትም አራት መቶ ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤልያስም ሕዝቡን አለ። ከእግዚአብሔር ነቢያት እኔ ብቻ ቀርቻለሁ፤ የበኣል ነቢያት ግን አራት መቶ አምሳ ሰዎች ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ ኤልያስ እንዲህ አለ፦ “ከጌታ ነቢያት የቀረሁት እኔ ብቻ ነኝ፤ አራት መቶ ኀምሳ የባዓል ነቢያት ግን እነሆ በዚህ አሉ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን ኤላስ አሳዉ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “መና ጎዳ ሱንን ትምቢትያ ኦድያዋንቱፐ ታ ጻላላይ አታድ፤ ሽን ባኣላ ሱንን ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ኦይዱ ጼታነ እሻታማ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan Eelaasi asaw hawaadan yaageedda; «Med'inaa Godaa suntsan timbbitiyaa odiyaawanttuppe ta s'alalay ataad; shin Ba'aala suntsan timbbitiyaa odiyaawanttu oyddu s'eetanne ishatama. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Eelaasi deraas, «GODAA nabetappe ta xalla attadis; Ba7aales oyddu xeetanne ichchash tammu nabeti deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኤላሲ ዴራስ፥ «ጎዳ ናቤታፔ ታ ጻላ ኣታዲስ፤ ባኣሌስ ኦይዱ ጼታኔ ኢቻሽ ታሙ ናቤቲ ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ኤልያስ፥ “ጎዳ ናበታፐ ታ ፃላል አታስ፤ ሽን ባኣለ ናበት ኦይዱ ፄታነ እሻታማ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Eeliyaasi, “Godaa nabetape ta xalaali attas; shin Ba7aale nabeti oyddu xeetanne ishatama. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ኤልያስ እንዲህ አላቸው፤ “ ከእግዚአብሔር ነቢያት የተረፍሁ እኔ ብቻ ነኝ፤ በኣል ግን አራት መቶ አምሳ ነቢያት አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ኤልያስ እንዲህ አለ፦ “ከእግዚአብሔር ነቢያት የቀረሁት እኔ ብቻ ነኝ፤ አራት መቶ ኀምሳ የባዓል ነቢያት ግን እነሆ በዚህ አሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኤልያስ ነቶም ህዝቢ፥ “ኻብ ነቢያት እግዚኣብሄር ኣነ በይነይ ተሪፈ ኣለኹ፤ ነቢያት በዓል ግና ኣርባዕተ ሚእትን ሓምሳን ሰብ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኤልያስ ነቶም ህዝቢ፡ ካብ ነብያት እግዚኣብሄር ኣነ በይነይ ተሪፈ ኣሎኹ፡ ነብያት በዓል ግና ኣርባዕተ ሚእትን ሓምሳን ሰብ እዮም። |