1 Kings 18:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኤልያስ ድማ ናብ ኵሉ እቲ ህዝቢ መጺኡ፡ ክሳዕ መዓስ ኣብ መንጎ ክልተ ሓሳብ ደው ትብል፧ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እንተ ዀይኑ ስዓቦ፤ በዓል እንተኾይኑ ግና ስዓቦ። እቶም ህዝቢ ድማ ሓንቲ ቃል እኳ ኣይመለሱሉን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤልያስም ወደ ሕዝቡ ሁሉ ቀርቦ፥ “እስከ መቼ በሁለት አሳብ ታነክሳላችሁ? እግዚአብሔር አምላክ ቢሆን እርሱን ተከተሉ፤ በዓልም አምላክ ቢሆን እርሱን ተከተሉ” አለ። ሕዝቡም አንዲት ቃል አልመለሱለትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤልያስም ወደ ሕዝቡ ሁሉ ቀርቦ። እስከ መቼ ድረስ በሁለት አሳብ ታነክሳላችሁ? እግዚአብሔር አምላክ ቢሆን እርሱን ተከተሉ፤ በኣል ግን አምላክ ቢሆን እርሱን ተከተሉ አለ። ሕዝቡም አንዲት ቃል አልመለሱለትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኤልያስም ወጥቶ ለሰዎቹ፦ “እስከ መቼ ድረስ በሁለት ልብ ስታወላውሉ ትኖራላችሁ? እንግዲህ ጌታ እውነተኛ አምላክ ከሆነ እርሱን አምልኩ! ወይም ባዓል እውነተኛ አምላክ ከሆነ እርሱኑ አምልኩ!” አላቸው፤ ሕዝቡ ግን አንዲት ቃል እንኳ አልመለሱም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤላስ ሺቄዳ አሳኮ ቢደ፥ “አዉደ ጋካናዉ ላኡ ቆፋን ባንቴ? መና ጎዳይ ጾሳ ግዶፐ፥ አ ካልተ፤ ግደናን ባኣላ ግዶፐ፥ እን አካ ካልተ” ያጌዳ። አሳይ አዉ ቃላነ ቃተናን ጮኡ ጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Eelaasi shiik'eedda asaakko biide, «Awude gakkanaw laa"u k'ofaan baanitee? Med'inaa Goday S'oossaa gidooppe, Aa kaallite; gidennaan Ba'aala gidooppe, ini aakka kaallite» yaageedda. Asay aw k'aalanne k'aattennan c'oo'u geedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eelaasi shiiqida asaakko biidi, «Intte ayde gakkanaas nam7u qofan daanee? GODAY Xoossa gidikko iza kaallite! Woykko Ba7aaley Xoossa gidikko iza kaallite» gides. Derezi gidikko issi qaalakka qaattibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤላሲ ሺቂዳ ኣሳኮ ቢዲ፥ «ኢንቴ ኣይዴ ጋካናስ ናምኡ ቆፋን ዳኔ? ጎዳይ ጾሳ ጊዲኮ ኢዛ ካሊቴ! ዎይኮ ባኣሌይ ጾሳ ጊዲኮ ኢዛ ካሊቴ» ጊዴስ። ዴሬዚ ጊዲኮ ኢሲ ቃላካ ቃቲቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤልያስ ሺቅዳ አሳኮ ብድ፥ “አዉደ ጋካናዉ ናምኡ ዎዛናን ዳኔ? ጎዳይ ፆሰ ግድኮ እያ ጎይንተ፤ ባኣለይ ፆሰ ግድኮ እያ ጎይንተ” ያግስ። ግዶሽን፥ አሳይ እያዉ እስ ቃላካ ዛርቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Eeliyaasi shiiqida asaako bidi, “Awude gakanaw nam7u wozanan daanee? Goday Xoosse gidiko iya goyinnite; Ba7aaley Xoosse gidiko iya goyinnite” yaagis. Gidoshin, asay iyaw issi qaalaka zaaribeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኤልያስም በሕዝቡ ፊት ቀርቦ፣ “በሁለት ሐሳብ የምትዋልሉት እስከ መቼ ድረስ ነው? እግዚአብሔር አምላክ ከሆነ እግዚአብሔርን ተከተሉ፤ በኣል አምላክ ከሆነም በኣልን ተከተሉ” አለ። ሕዝቡ ግን አንዲት ቃል አልመለሱም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኤልያስም ወጥቶ ለሰዎቹ፦ “እስከ መቼ ድረስ በሁለት ልብ ስታወላውሉ ትኖራላችሁ? እንግዲህ እግዚአብሔር እውነተኛ አምላክ ከሆነ እርሱን አምልኩ! ወይም ባዓል እውነተኛ አምላክ ከሆነ እርሱኑ አምልኩ!” አላቸው፤ ሕዝቡ ግን አንዲት ቃል እንኳ አልመለሱም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤልያስ ድማ ናብ ኵሉ እቲ ህዝቢ ቐሪቡ “ክሳዕ መኣዝ ኢኹም ብኽልተ ሓሳብ እትሕንክሱ? እግዚኣብሄር እንተ ኾይኑ ኣምላኽ ደድሕሪኡ ሰዓቡ፤ በዓል እንተ ደኣ ኾይኑ ኣምላኽ ከዓ ንእኡ ሰዓቡ” በሎም። እቶም ህዝቢ ግና ሓንቲ ቓል እኳ ኣይመለሱሉን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኤልያስ ድማ ናብ ብዘሎ እቲ ህዝቢ ቐሪቡ፡ ክሳኦ መኣዝ ኢኹም ናብ ክልቲእች ወገን እትሕንክሱ እግዚኣብሄር እንተ ዀይኑ ኣምላኽ፡ ደድሕሪኡ ሰዐቡ፡ በዓል እንተ ደኣ ዀይኑ ኸኣ ንእኡ ስዐቡ፡ በለ። እቶም ህዝቢ ግናሓንቲ ቓል ኣይመለሱሉን። |