1 Kings 18:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኢዛቤል ነብያት እግዚኣብሄር ምስ ቀተለት እንታይ ከም ዝገበርኩ፡ ካብ ሓምሳ ካብ ነብያት እግዚኣብሄር ሚእቲ ሰብ ኣብ በዓቲ ሓቢአ እንጌራን ማይን ከም ዘምገብኩዎምዶ ንጐይታይ ኣይተነግሮን፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤልዛቤል የእግዚአብሔርን ነቢያት ባስገደለች ጊዜ፥ መቶውን የእግዚአብሔር ነቢያት ወስጄ፥ አምሳ አምሳውን በዋሻ ውስጥ ሸሽጌ፥ እንጀራና ውኃ የመገብኋቸውን፥ ይህን ያደረግሁትን ነገር በውኑ አንተ ጌታዬ አልሰማህምን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤልዛቤል የእግዚአብሔርን ነቢያት ባስገደለች ጊዜ፥ መቶውን የእግዚአብሔር ነቢያት ወስጄ፥ አምሳ አምሳውንም በዋሻ ውስጥ ሸሽጌ፥ እንጀራና ውኃ የመገብኋቸው፥ ይህ ያደርግሁት ነገር በውኑ ለጌታዬ አልታወቀህምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደግሞስ ኤልዛቤል የጌታን ነቢያት ስታስገድል በነበረችበት ጊዜ አንድ መቶ የሚሆኑትን ነቢያት ከሁለት በመክፈል ኀምሳ ኀምሳውን በዋሻዎች ውስጥ ሸሽጌ እህልና ውሃ በማቅረብ ስመግባቸው መኖሬን አልሰማህምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤልዛቤላ መና ጎዳ ሱንን ትምቢትያ ኦድያዋንታ ዎስያ ዎደ፥ ታን መና ጎዳ ናባቱዋፐ ጼቱዋ አካደ፥ እሻታሙዋ እሻታሙዋ እት ጎንጎሉዋን ቆሳደ፥ ቁማ ምዛድነ ሃካ ኡሻድ። ያትና፥ ሀ ታን ኦዳባይ ነዉ ታ ጎዳዉ ኦደትቤኔየ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Elzzaabeela Med'inaa Godaa suntsan timbbitiyaa odiyaawantta wod'isiyaa wode, taani Med'inaa Godaa nabatuwaappe s'eetuwaa akkaade, ishatamuwaa ishatamuwaa itti gonggoluwaan k'osaade, k'umaa mizaaddinne haatsaakka ushshaad. Yaatina, ha taani ootseeddabay new ta godaw odettibeenneeyye? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Elzabeela GODAA sunththan tinbite yootizayta wodhisiza wode tani isttafe xeetu asata ekkada ichchash tammu ichchash tammu issi gongolon qottada quma mizadissinne haaththika ushshadis. Histtiin hessa tani ooththidayssa neni ta goday siyabeekkii? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤልዛቤላ ጎዳ ሱንን ቲንቢቴ ዮቲዛይታ ዎሲዛ ዎዴ ታኒ ኢስታፌ ጼቱ ኣሳታ ኤካዳ ኢቻሽ ታሙ ኢቻሽ ታሙ ኢሲ ጎንጎሎን ቆታዳ ቁማ ሚዛዲሲኔ ሃካ ኡሻዲስ። ሂስቲን ሄሳ ታኒ ኦዳይሳ ኔኒ ታ ጎዳይ ሲያቤኪ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤልዛቤላ ጎዳ ናበታ ዎዳ ዎደ፥ ታኒ ኤንታፈ ፄታ ኤካዳ፥ እሻታማን እሻታማን ሻካዳ እስ ጎንጎሎን ቆሳዳ፥ ካነ ሃ እማስ። ያትን፥ ታኒ ኦዳባይ ነዉ ታ ጎዳስ ኦደትቤኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Elzabeela Godaa nabeta wodhida wode, taani entafe xeeta ekada, ishataman ishataman shaakada issi gongolon qosada, kathinne haathe immas. Yaatin, taani oothidabay new ta godaas odetibeennee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጌታዬ ሆይ፤ ኤልዛቤል የእግዚአብሔርን ነቢያት ባስገደለች ጊዜ ምን እንዳደረግሁ አልሰማህምን? መቶውን የእግዚአብሔር ነቢያት ወስጄ አምሳ አምሳውን በሁለት ዋሻ በመሸሸግ እህልና ውሃ ሰጠኋቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ደግሞስ ኤልዛቤል የእግዚአብሔርን ነቢያት ስታስገድል በነበረችበት ጊዜ አንድ መቶ የሚሆኑትን ነቢያት ከሁለት በመክፈል ኀምሳ ኀምሳውን በዋሻዎች ውስጥ ሸሽጌ እህልና ውሃ በማቅረብ ስመግባቸው መኖሬን አልሰማህምን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ኤልዛቤል ንነቢያት እግዚኣብሄር ዝቐተለትሉ ጊዜ፥ ካብ ነቢያት እግዚኣብሄር ሚእቲ ሰብ በብሓምሳ ገይረ ኣብ በዓቲ ሓቢአ እንጀራን ማይን መገብክዎም። እቲ ኣነ ዝገበርክዎ ንኣኻ ንጐይታይዶ ኣይነገሩኻን እዮም? |
| Amharic Tigrinya 2011 | በቲ ኢዛቤል ንነብያት እግዚኣብሄር ዝቐተለትሉ ጊዜ፡ ካብ ነብያት እግዚኣብሄር ሚእቲ ሰብ በብሓምሳ ገይረ ኣብ በዓቲ ሐቢኤ እንጌራን ማይን ከም ዝመገብክዎምሲ፡ እቲ ኣነ ዝገበርክዎ ንጐይታይዶ ኣይነገሩኻን እዮም |