1 Kings 18:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኢዛቤል ነብያት እግዚኣብሄር ምስ ቀተለት እንታይ ከም ዝገበርኩ፡ ካብ ሓምሳ ካብ ነብያት እግዚኣብሄር ሚእቲ ሰብ ኣብ በዓቲ ሓቢአ እንጌራን ማይን ከም ዘምገብኩዎምዶ ንጐይታይ ኣይተነግሮን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኤል​ዛ​ቤል የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ነቢ​ያት ባስ​ገ​ደ​ለች ጊዜ፥ መቶ​ውን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነቢ​ያት ወስጄ፥ አምሳ አም​ሳ​ውን በዋሻ ውስጥ ሸሽጌ፥ እን​ጀ​ራና ውኃ የመ​ገ​ብ​ኋ​ቸ​ውን፥ ይህን ያደ​ረ​ግ​ሁ​ትን ነገር በውኑ አንተ ጌታዬ አል​ሰ​ማ​ህ​ምን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኤልዛቤል የእግዚአብሔርን ነቢያት ባስገደለች ጊዜ፥ መቶውን የእግዚአብሔር ነቢያት ወስጄ፥ አምሳ አምሳውንም በዋሻ ውስጥ ሸሽጌ፥ እንጀራና ውኃ የመገብኋቸው፥ ይህ ያደርግሁት ነገር በውኑ ለጌታዬ አልታወቀህምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ደግሞስ ኤልዛቤል የጌታን ነቢያት ስታስገድል በነበረችበት ጊዜ አንድ መቶ የሚሆኑትን ነቢያት ከሁለት በመክፈል ኀምሳ ኀምሳውን በዋሻዎች ውስጥ ሸሽጌ እህልና ውሃ በማቅረብ ስመግባቸው መኖሬን አልሰማህምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤልዛቤላ መና ጎዳ ሱንን ትምቢትያ ኦድያዋንታ ዎስያ ዎደ፥ ታን መና ጎዳ ናባቱዋፐ ጼቱዋ አካደ፥ እሻታሙዋ እሻታሙዋ እት ጎንጎሉዋን ቆሳደ፥ ቁማ ምዛድነ ሃካ ኡሻድ። ያትና፥ ሀ ታን ኦዳባይ ነዉ ታ ጎዳዉ ኦደትቤኔየ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Elzzaabeela Med'inaa Godaa suntsan timbbitiyaa odiyaawantta wod'isiyaa wode, taani Med'inaa Godaa nabatuwaappe s'eetuwaa akkaade, ishatamuwaa ishatamuwaa itti gonggoluwaan k'osaade, k'umaa mizaaddinne haatsaakka ushshaad. Yaatina, ha taani ootseeddabay new ta godaw odettibeenneeyye?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Elzabeela GODAA sunththan tinbite yootizayta wodhisiza wode tani isttafe xeetu asata ekkada ichchash tammu ichchash tammu issi gongolon qottada quma mizadissinne haaththika ushshadis. Histtiin hessa tani ooththidayssa neni ta goday siyabeekkii?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤልዛቤላ ጎዳ ሱንን ቲንቢቴ ዮቲዛይታ ዎሲዛ ዎዴ ታኒ ኢስታፌ ጼቱ ኣሳታ ኤካዳ ኢቻሽ ታሙ ኢቻሽ ታሙ ኢሲ ጎንጎሎን ቆታዳ ቁማ ሚዛዲሲኔ ሃካ ኡሻዲስ። ሂስቲን ሄሳ ታኒ ኦዳይሳ ኔኒ ታ ጎዳይ ሲያቤኪ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤልዛቤላ ጎዳ ናበታ ዎዳ ዎደ፥ ታኒ ኤንታፈ ፄታ ኤካዳ፥ እሻታማን እሻታማን ሻካዳ እስ ጎንጎሎን ቆሳዳ፥ ካነ ሃ እማስ። ያትን፥ ታኒ ኦዳባይ ነዉ ታ ጎዳስ ኦደትቤኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Elzabeela Godaa nabeta wodhida wode, taani entafe xeeta ekada, ishataman ishataman shaakada issi gongolon qosada, kathinne haathe immas. Yaatin, taani oothidabay new ta godaas odetibeennee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጌታዬ ሆይ፤ ኤልዛቤል የእግዚአብሔርን ነቢያት ባስገደለች ጊዜ ምን እንዳደረግሁ አልሰማህምን? መቶውን የእግዚአብሔር ነቢያት ወስጄ አምሳ አምሳውን በሁለት ዋሻ በመሸሸግ እህልና ውሃ ሰጠኋቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ደግሞስ ኤልዛቤል የእግዚአብሔርን ነቢያት ስታስገድል በነበረችበት ጊዜ አንድ መቶ የሚሆኑትን ነቢያት ከሁለት በመክፈል ኀምሳ ኀምሳውን በዋሻዎች ውስጥ ሸሽጌ እህልና ውሃ በማቅረብ ስመግባቸው መኖሬን አልሰማህምን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በቲ ኤልዛቤል ንነቢያት እግዚኣብሄር ዝቐተለትሉ ጊዜ፥ ካብ ነቢያት እግዚኣብሄር ሚእቲ ሰብ በብሓምሳ ገይረ ኣብ በዓቲ ሓቢአ እንጀራን ማይን መገብክዎም። እቲ ኣነ ዝገበርክዎ ንኣኻ ንጐይታይዶ ኣይነገሩኻን እዮም?
Amharic Tigrinya 2011 በቲ ኢዛቤል ንነብያት እግዚኣብሄር ዝቐተለትሉ ጊዜ፡ ካብ ነብያት እግዚኣብሄር ሚእቲ ሰብ በብሓምሳ ገይረ ኣብ በዓቲ ሐቢኤ እንጌራን ማይን ከም ዝመገብክዎምሲ፡ እቲ ኣነ ዝገበርክዎ ንጐይታይዶ ኣይነገሩኻን እዮም